አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከግሪክና ሴራሊዮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ
*******************
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ኢትዮጵያ ከግሪክ እና ሴራሊዮን ጋር ያላትን ግንኙነት በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ዙሪያ ከሁለቱ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያይተዋል።
ሚኒስትሩ ከግሪኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊኦርጎስ ጀርፐትራይተስ ጋር ባደረጉት ውይይት ግሪክ የተመድ የጸጥታው ምክር ቤት አባል ሆና በመመረጧ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል።
አምባሳደር ታዬ በወቅታዊው የአፍሪካ ቀንድ ጉዳይ ላይ ለሚኒስትሩ ገለጻ ያደረጉ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ፀረ-ሽብር ዘመቻ አጠናክራ ለመቀጠል ያላትን ቁርጠኝነት ገልፀዋል።
በተያያዘ አምባሳደር ታዬ ከሴራሊዮን ውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጢሞቲ ካባ ጋር በአፍሪካ ቀንድ ሰላም እና ደኀንነት ዙሪያ መክረዋል።
በውይይቱ ላይም አምባሳደር ታዬ፤ በሶማሊያ ከድህረ አትሚስ በኋላ የሚኖረው የኃይል ሥምሪት ጊዜ ተወስዶ በጥንቃቄ መከናወን እንዳለበት መግለጻቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
*******************
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ኢትዮጵያ ከግሪክ እና ሴራሊዮን ጋር ያላትን ግንኙነት በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ዙሪያ ከሁለቱ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያይተዋል።
ሚኒስትሩ ከግሪኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊኦርጎስ ጀርፐትራይተስ ጋር ባደረጉት ውይይት ግሪክ የተመድ የጸጥታው ምክር ቤት አባል ሆና በመመረጧ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል።
አምባሳደር ታዬ በወቅታዊው የአፍሪካ ቀንድ ጉዳይ ላይ ለሚኒስትሩ ገለጻ ያደረጉ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ፀረ-ሽብር ዘመቻ አጠናክራ ለመቀጠል ያላትን ቁርጠኝነት ገልፀዋል።
በተያያዘ አምባሳደር ታዬ ከሴራሊዮን ውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጢሞቲ ካባ ጋር በአፍሪካ ቀንድ ሰላም እና ደኀንነት ዙሪያ መክረዋል።
በውይይቱ ላይም አምባሳደር ታዬ፤ በሶማሊያ ከድህረ አትሚስ በኋላ የሚኖረው የኃይል ሥምሪት ጊዜ ተወስዶ በጥንቃቄ መከናወን እንዳለበት መግለጻቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
👍12❤11
የመስቀል ደመራ በዓል በሀዋሳ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው
በዓሉ የሀይማኖት አባቶች እና በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በሀዋሳ መስቀል አደባባይ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል።
በአስረሳው ወገሼ
በዓሉ የሀይማኖት አባቶች እና በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በሀዋሳ መስቀል አደባባይ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል።
በአስረሳው ወገሼ
👍12👏5❤4
የመስቀል ደመራ በአል አከባበር በጋምቤላ
የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በአል በጋምቤላ በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአቶች እየተከበረ ይገኛል።
በሚፍታህ አብዱልቃድር
#etv #EBC #ደመራ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid031XMVqEvqmLCCckGXfb2e5FuaiuQ3trWZVF3F14vDZ192BF22JqVA9fKmcbm96g6Pl
የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በአል በጋምቤላ በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአቶች እየተከበረ ይገኛል።
በሚፍታህ አብዱልቃድር
#etv #EBC #ደመራ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid031XMVqEvqmLCCckGXfb2e5FuaiuQ3trWZVF3F14vDZ192BF22JqVA9fKmcbm96g6Pl
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
የመስቀል ደመራ በአል አከባበር በጋምቤላ
የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በአል በጋምቤላ በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአቶች እየተከበረ ይገኛል።
በሚፍታህ አብዱልቃድር
#etv #EBC #ደመራ
የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በአል በጋምቤላ በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአቶች እየተከበረ ይገኛል።
በሚፍታህ አብዱልቃድር
#etv #EBC #ደመራ
❤10👏6
የመስቀል በዓል በወልድያ ከተማ
የወልድያ ከተማ ነዋሪዎች የመስቀል በዓል ለማክበር ወደ መስቀል ማክበሪያው ስፍራ ከተለያዩ አጥቢያዎች በመነሳት ተመዋል።
በወልድያ መስቀል አደባባይ ካህናት፣ ዲያቆናት እና የሰንበት ተማሪዎች መስቀልን የሚያወድሱ ወረብ እና ዝማሬዎች እያቀረቡ ነው።
አሚኮ
#etv #EBC #ደመራ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02DajgnM9iUWUkw7iprryza4YYi8nhrNb8ieGEo4NnXRiyqQqiAhiUH3f5JtPzKnMDl
የወልድያ ከተማ ነዋሪዎች የመስቀል በዓል ለማክበር ወደ መስቀል ማክበሪያው ስፍራ ከተለያዩ አጥቢያዎች በመነሳት ተመዋል።
በወልድያ መስቀል አደባባይ ካህናት፣ ዲያቆናት እና የሰንበት ተማሪዎች መስቀልን የሚያወድሱ ወረብ እና ዝማሬዎች እያቀረቡ ነው።
አሚኮ
#etv #EBC #ደመራ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02DajgnM9iUWUkw7iprryza4YYi8nhrNb8ieGEo4NnXRiyqQqiAhiUH3f5JtPzKnMDl
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
የመስቀል በዓል በወልድያ ከተማ
የወልድያ ከተማ ነዋሪዎች የመስቀል በዓል ለማክበር ወደ መስቀል ማክበሪያው ስፍራ ከተለያዩ አጥቢያዎች በመነሳት ተመዋል።
በወልድያ መስቀል አደባባይ ካህናት፣ ዲያቆናት እና የሰንበት ተማሪዎች መስቀልን የሚያወድሱ ወረብ እና ዝማሬዎች እያቀረቡ ነው።
አሚኮ
#etv #EBC #ደመራ
የወልድያ ከተማ ነዋሪዎች የመስቀል በዓል ለማክበር ወደ መስቀል ማክበሪያው ስፍራ ከተለያዩ አጥቢያዎች በመነሳት ተመዋል።
በወልድያ መስቀል አደባባይ ካህናት፣ ዲያቆናት እና የሰንበት ተማሪዎች መስቀልን የሚያወድሱ ወረብ እና ዝማሬዎች እያቀረቡ ነው።
አሚኮ
#etv #EBC #ደመራ
❤8
የመስቀል ደመራ ስነ-ስርዓት የመስቀሉ ክብር በአደባባይ የሚዘከርበት ልዩ በዓል ነው - ቀሲስ መዝገቡ ካሳ (ዶ/ር)
*************
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ- ክርስቲያን መገናገኛ ብዙሃን አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ እና በቅድስት ስላሴ ዩኒቨርስቲ መምህር የሆኑት ቀሲስ መዝገቡ ካሳ (ዶ/ር) ከኢቲቪ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የመስቀል ደመራ ስነ-ስርዓት የመስቀሉ ክብር በአደባባይ የሚዘከርበት ልዩ በዓል ነው ብለዋል፡፡
መስቀል ወንበዴዎች የሚቀጡበት መሳሪያ ነበር ያሉት መምህሩ፤ እየሱስ ክርስቶስም እንደ ወንበዴ ተቆጥሮ በመስቀል ላይ መሰቀሉን ተናግረዋል፡፡
እንደ አይሁድ እሳቤ ክርስቶስን በመስቀል መግደላቸው ማዋረዳቸው የነበረ ቢሆንም ከክርስቶስ ሞት በኋላ ግን መስቀል ዓለም የዳነበት ሊሆን ችሏል ብለዋል፡፡
መስቀል ባህል ሳይሆን ከመሰረታዊ የሰው ልጆች ህልውና ጋር የተያያዘ ነው የሚሉት መምህሩ፤ መስቀልን ስናስብ የአዳም እና የክርስቶስ ሞት የምናስብበት፣ የአዳም ሞት በህይወት የቀየረውን ክርስቶስ የምንዘክርበት ነው ብለዋል፡፡
መስቀል ሞታችን በህይወት መቀየሩን ያሳየል ሲሉም አንስተዋል፡፡
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0xtu2uYDdCBhArymupk979p7PduoTzpXCaY8SFnwQe2oW5zb7f2hQ7ZxWxiSPqv5Jl
*************
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ- ክርስቲያን መገናገኛ ብዙሃን አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ እና በቅድስት ስላሴ ዩኒቨርስቲ መምህር የሆኑት ቀሲስ መዝገቡ ካሳ (ዶ/ር) ከኢቲቪ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የመስቀል ደመራ ስነ-ስርዓት የመስቀሉ ክብር በአደባባይ የሚዘከርበት ልዩ በዓል ነው ብለዋል፡፡
መስቀል ወንበዴዎች የሚቀጡበት መሳሪያ ነበር ያሉት መምህሩ፤ እየሱስ ክርስቶስም እንደ ወንበዴ ተቆጥሮ በመስቀል ላይ መሰቀሉን ተናግረዋል፡፡
እንደ አይሁድ እሳቤ ክርስቶስን በመስቀል መግደላቸው ማዋረዳቸው የነበረ ቢሆንም ከክርስቶስ ሞት በኋላ ግን መስቀል ዓለም የዳነበት ሊሆን ችሏል ብለዋል፡፡
መስቀል ባህል ሳይሆን ከመሰረታዊ የሰው ልጆች ህልውና ጋር የተያያዘ ነው የሚሉት መምህሩ፤ መስቀልን ስናስብ የአዳም እና የክርስቶስ ሞት የምናስብበት፣ የአዳም ሞት በህይወት የቀየረውን ክርስቶስ የምንዘክርበት ነው ብለዋል፡፡
መስቀል ሞታችን በህይወት መቀየሩን ያሳየል ሲሉም አንስተዋል፡፡
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0xtu2uYDdCBhArymupk979p7PduoTzpXCaY8SFnwQe2oW5zb7f2hQ7ZxWxiSPqv5Jl
👍26❤10👏4