የመስቀል ደመራ በዓል በሀዋሳ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው
በዓሉ የሀይማኖት አባቶች እና በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በሀዋሳ መስቀል አደባባይ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል።
በአስረሳው ወገሼ
በዓሉ የሀይማኖት አባቶች እና በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በሀዋሳ መስቀል አደባባይ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል።
በአስረሳው ወገሼ
👍12👏5❤4
የመስቀል ደመራ በአል አከባበር በጋምቤላ
የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በአል በጋምቤላ በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአቶች እየተከበረ ይገኛል።
በሚፍታህ አብዱልቃድር
#etv #EBC #ደመራ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid031XMVqEvqmLCCckGXfb2e5FuaiuQ3trWZVF3F14vDZ192BF22JqVA9fKmcbm96g6Pl
የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በአል በጋምቤላ በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአቶች እየተከበረ ይገኛል።
በሚፍታህ አብዱልቃድር
#etv #EBC #ደመራ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid031XMVqEvqmLCCckGXfb2e5FuaiuQ3trWZVF3F14vDZ192BF22JqVA9fKmcbm96g6Pl
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
የመስቀል ደመራ በአል አከባበር በጋምቤላ
የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በአል በጋምቤላ በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአቶች እየተከበረ ይገኛል።
በሚፍታህ አብዱልቃድር
#etv #EBC #ደመራ
የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በአል በጋምቤላ በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአቶች እየተከበረ ይገኛል።
በሚፍታህ አብዱልቃድር
#etv #EBC #ደመራ
❤10👏6
የመስቀል በዓል በወልድያ ከተማ
የወልድያ ከተማ ነዋሪዎች የመስቀል በዓል ለማክበር ወደ መስቀል ማክበሪያው ስፍራ ከተለያዩ አጥቢያዎች በመነሳት ተመዋል።
በወልድያ መስቀል አደባባይ ካህናት፣ ዲያቆናት እና የሰንበት ተማሪዎች መስቀልን የሚያወድሱ ወረብ እና ዝማሬዎች እያቀረቡ ነው።
አሚኮ
#etv #EBC #ደመራ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02DajgnM9iUWUkw7iprryza4YYi8nhrNb8ieGEo4NnXRiyqQqiAhiUH3f5JtPzKnMDl
የወልድያ ከተማ ነዋሪዎች የመስቀል በዓል ለማክበር ወደ መስቀል ማክበሪያው ስፍራ ከተለያዩ አጥቢያዎች በመነሳት ተመዋል።
በወልድያ መስቀል አደባባይ ካህናት፣ ዲያቆናት እና የሰንበት ተማሪዎች መስቀልን የሚያወድሱ ወረብ እና ዝማሬዎች እያቀረቡ ነው።
አሚኮ
#etv #EBC #ደመራ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02DajgnM9iUWUkw7iprryza4YYi8nhrNb8ieGEo4NnXRiyqQqiAhiUH3f5JtPzKnMDl
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
የመስቀል በዓል በወልድያ ከተማ
የወልድያ ከተማ ነዋሪዎች የመስቀል በዓል ለማክበር ወደ መስቀል ማክበሪያው ስፍራ ከተለያዩ አጥቢያዎች በመነሳት ተመዋል።
በወልድያ መስቀል አደባባይ ካህናት፣ ዲያቆናት እና የሰንበት ተማሪዎች መስቀልን የሚያወድሱ ወረብ እና ዝማሬዎች እያቀረቡ ነው።
አሚኮ
#etv #EBC #ደመራ
የወልድያ ከተማ ነዋሪዎች የመስቀል በዓል ለማክበር ወደ መስቀል ማክበሪያው ስፍራ ከተለያዩ አጥቢያዎች በመነሳት ተመዋል።
በወልድያ መስቀል አደባባይ ካህናት፣ ዲያቆናት እና የሰንበት ተማሪዎች መስቀልን የሚያወድሱ ወረብ እና ዝማሬዎች እያቀረቡ ነው።
አሚኮ
#etv #EBC #ደመራ
❤8
የመስቀል ደመራ ስነ-ስርዓት የመስቀሉ ክብር በአደባባይ የሚዘከርበት ልዩ በዓል ነው - ቀሲስ መዝገቡ ካሳ (ዶ/ር)
*************
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ- ክርስቲያን መገናገኛ ብዙሃን አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ እና በቅድስት ስላሴ ዩኒቨርስቲ መምህር የሆኑት ቀሲስ መዝገቡ ካሳ (ዶ/ር) ከኢቲቪ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የመስቀል ደመራ ስነ-ስርዓት የመስቀሉ ክብር በአደባባይ የሚዘከርበት ልዩ በዓል ነው ብለዋል፡፡
መስቀል ወንበዴዎች የሚቀጡበት መሳሪያ ነበር ያሉት መምህሩ፤ እየሱስ ክርስቶስም እንደ ወንበዴ ተቆጥሮ በመስቀል ላይ መሰቀሉን ተናግረዋል፡፡
እንደ አይሁድ እሳቤ ክርስቶስን በመስቀል መግደላቸው ማዋረዳቸው የነበረ ቢሆንም ከክርስቶስ ሞት በኋላ ግን መስቀል ዓለም የዳነበት ሊሆን ችሏል ብለዋል፡፡
መስቀል ባህል ሳይሆን ከመሰረታዊ የሰው ልጆች ህልውና ጋር የተያያዘ ነው የሚሉት መምህሩ፤ መስቀልን ስናስብ የአዳም እና የክርስቶስ ሞት የምናስብበት፣ የአዳም ሞት በህይወት የቀየረውን ክርስቶስ የምንዘክርበት ነው ብለዋል፡፡
መስቀል ሞታችን በህይወት መቀየሩን ያሳየል ሲሉም አንስተዋል፡፡
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0xtu2uYDdCBhArymupk979p7PduoTzpXCaY8SFnwQe2oW5zb7f2hQ7ZxWxiSPqv5Jl
*************
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ- ክርስቲያን መገናገኛ ብዙሃን አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ እና በቅድስት ስላሴ ዩኒቨርስቲ መምህር የሆኑት ቀሲስ መዝገቡ ካሳ (ዶ/ር) ከኢቲቪ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የመስቀል ደመራ ስነ-ስርዓት የመስቀሉ ክብር በአደባባይ የሚዘከርበት ልዩ በዓል ነው ብለዋል፡፡
መስቀል ወንበዴዎች የሚቀጡበት መሳሪያ ነበር ያሉት መምህሩ፤ እየሱስ ክርስቶስም እንደ ወንበዴ ተቆጥሮ በመስቀል ላይ መሰቀሉን ተናግረዋል፡፡
እንደ አይሁድ እሳቤ ክርስቶስን በመስቀል መግደላቸው ማዋረዳቸው የነበረ ቢሆንም ከክርስቶስ ሞት በኋላ ግን መስቀል ዓለም የዳነበት ሊሆን ችሏል ብለዋል፡፡
መስቀል ባህል ሳይሆን ከመሰረታዊ የሰው ልጆች ህልውና ጋር የተያያዘ ነው የሚሉት መምህሩ፤ መስቀልን ስናስብ የአዳም እና የክርስቶስ ሞት የምናስብበት፣ የአዳም ሞት በህይወት የቀየረውን ክርስቶስ የምንዘክርበት ነው ብለዋል፡፡
መስቀል ሞታችን በህይወት መቀየሩን ያሳየል ሲሉም አንስተዋል፡፡
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0xtu2uYDdCBhArymupk979p7PduoTzpXCaY8SFnwQe2oW5zb7f2hQ7ZxWxiSPqv5Jl
👍26❤10👏4
የደመራ ማብራት ሥነ-ስርአት
በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እየተከበረ የሚገኘው የደመራ በዓል በፎቶ
በናርዶስ ሲሳይ
#etv #EBC #ደመራ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0sHLpmPMTiw3osoDVibsFFezMn4XMViPwGZiAGm3uWDfkyYpzjQicvGRikyDERmBCl
በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እየተከበረ የሚገኘው የደመራ በዓል በፎቶ
በናርዶስ ሲሳይ
#etv #EBC #ደመራ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0sHLpmPMTiw3osoDVibsFFezMn4XMViPwGZiAGm3uWDfkyYpzjQicvGRikyDERmBCl
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
የደመራ ማብራት ሥነ-ስርአት
በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እየተከበረ የሚገኘው የደመራ በዓል በፎቶ
በናርዶስ አዳነ
#etv #EBC #ደመራ
በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እየተከበረ የሚገኘው የደመራ በዓል በፎቶ
በናርዶስ አዳነ
#etv #EBC #ደመራ
👍21❤7
"የብሪክስ ማዕቀፍ በዓለም አቀፍ ተቋማት ፍትሀዊ ውክልና እንዲሰፍን ጉልህ ሚና መጫወት ይጠበቅበታል" - አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ
****************
በኒውዮርክ እየተካሄደ ከሚገኘው 79ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ጎን ለጎን የብሪክስ አባል አገራት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ተካሂዷል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በስብሰባው ላይ ባደረጉት ንግግር፥ በዓለም አቀፍ ተቋማት አስተዳደር እና በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ፍትሀዊ ውክልና እና ተሰሚነት እንዲሰፍን በሚደረገው የማሻሻያ ጥረት የብሪክስ ማዕቀፍ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል የሚል ተስፋ እየጨመረ መምጣቱን ገልጸዋል።
አምባሳደር ታዬ የባለብዙወገን ዓለም አቀፍ ተቋማቱ አሳታፊ እና ጠንካራ እንዲሆኑ የተጀመሩ የማሻሻያ ጥረቶች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው አንስተዋል።
ሚኒስትሩ የተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ማሻሻያን በተመለከተ ባደረጉት ንግግር፥ ማሻሻያው ቅድሚያ ለአፍሪካ ውክልና መስጠት እንደሚገባው እና ታማኝ እና ፍትሃዊ ሆኖ መቀጠል እንዳለበት ጠቁመዋል።
አምባሳደር ታዬ በጸጥታው ምክር ቤት ማሻሻያ ላይ ኢትዮጵያ የምታራምደው አቋም የአፍሪካን አቋም ነው፤ ለአፍሪካ ሕጋዊ ጥያቄ እና ታሪካዊ ኢ-ፍትሀዊነት ግማሻ ምላሽ ሊሰጠው አይገባም ብለዋል።
ሚኒስትሩ ውክልናው መልከዓ ምድርን፣ የብሪክስን የጋራ ዕሴቶችን እና በብሪክስ ማዕቀፍ አባል አገራት መካከል ያለውን ግንኙነት እንዲሁም የተመድን ቻርተር ባማከለ መልኩ መከናወን እንዳለበትም ጠቁመዋል።
እነዚህ መርሆዎች ብሪክስ በዓለም አቀፍ ተቋማት ማሻሻያ እና ፍትሀዊ ውክልና እንዲኖር የሚጫወተውን ሚና የበለጠ ያጠናክሩለታል ማለታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
****************
በኒውዮርክ እየተካሄደ ከሚገኘው 79ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ጎን ለጎን የብሪክስ አባል አገራት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ተካሂዷል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በስብሰባው ላይ ባደረጉት ንግግር፥ በዓለም አቀፍ ተቋማት አስተዳደር እና በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ፍትሀዊ ውክልና እና ተሰሚነት እንዲሰፍን በሚደረገው የማሻሻያ ጥረት የብሪክስ ማዕቀፍ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል የሚል ተስፋ እየጨመረ መምጣቱን ገልጸዋል።
አምባሳደር ታዬ የባለብዙወገን ዓለም አቀፍ ተቋማቱ አሳታፊ እና ጠንካራ እንዲሆኑ የተጀመሩ የማሻሻያ ጥረቶች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው አንስተዋል።
ሚኒስትሩ የተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ማሻሻያን በተመለከተ ባደረጉት ንግግር፥ ማሻሻያው ቅድሚያ ለአፍሪካ ውክልና መስጠት እንደሚገባው እና ታማኝ እና ፍትሃዊ ሆኖ መቀጠል እንዳለበት ጠቁመዋል።
አምባሳደር ታዬ በጸጥታው ምክር ቤት ማሻሻያ ላይ ኢትዮጵያ የምታራምደው አቋም የአፍሪካን አቋም ነው፤ ለአፍሪካ ሕጋዊ ጥያቄ እና ታሪካዊ ኢ-ፍትሀዊነት ግማሻ ምላሽ ሊሰጠው አይገባም ብለዋል።
ሚኒስትሩ ውክልናው መልከዓ ምድርን፣ የብሪክስን የጋራ ዕሴቶችን እና በብሪክስ ማዕቀፍ አባል አገራት መካከል ያለውን ግንኙነት እንዲሁም የተመድን ቻርተር ባማከለ መልኩ መከናወን እንዳለበትም ጠቁመዋል።
እነዚህ መርሆዎች ብሪክስ በዓለም አቀፍ ተቋማት ማሻሻያ እና ፍትሀዊ ውክልና እንዲኖር የሚጫወተውን ሚና የበለጠ ያጠናክሩለታል ማለታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
👍53❤3