ኢሬቻ የልምላሜና ተስፋ አመላካች መጻኢን ለስኬት ማዘጋጀት በመሆኑ ሁላችንም ከዚህ በዓል ዕሴቶች ብዙ በመማር፣ያሉንን አቅሞች አሰባስበን ተስፋን መያዝ ያሰፈልጋል፡-ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ
***************
ኢሬቻ የልምላሜና ተስፋ አመላካች መጻኢን ለስኬት ማዘጋጀት በመሆኑ ሁላችንም ከዚህ በዓል ዕሴቶች ብዙ በመማር፣ ያሉንን አቅሞች አሰባስበን ተስፋን መያዝ ያሰፈልጋልሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገልጸዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የርዕሰ መስተዳድሩ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
የኦሮሞ ህዝብ ባህላዊ ፣ ታሪካዊ፥ የምስጋናና የፍቅር፥ የደስታናየሰላም ፣ የእርቅናየወንድማማችነትእና እህትማማችነት ተምሳሌት የሆነዉ ኢሬቻ በዓል - ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችን የነገ ተስፋ የብርሃን ጮራ ነው ።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0JXrbRyHUpksw7rwPK7gd9FtKpCenNgsu6gKyjNaTnwV3Nw9dS6h9ZPmejJRaNuqAl
***************
ኢሬቻ የልምላሜና ተስፋ አመላካች መጻኢን ለስኬት ማዘጋጀት በመሆኑ ሁላችንም ከዚህ በዓል ዕሴቶች ብዙ በመማር፣ ያሉንን አቅሞች አሰባስበን ተስፋን መያዝ ያሰፈልጋልሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገልጸዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የርዕሰ መስተዳድሩ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
የኦሮሞ ህዝብ ባህላዊ ፣ ታሪካዊ፥ የምስጋናና የፍቅር፥ የደስታናየሰላም ፣ የእርቅናየወንድማማችነትእና እህትማማችነት ተምሳሌት የሆነዉ ኢሬቻ በዓል - ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችን የነገ ተስፋ የብርሃን ጮራ ነው ።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0JXrbRyHUpksw7rwPK7gd9FtKpCenNgsu6gKyjNaTnwV3Nw9dS6h9ZPmejJRaNuqAl
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
ኢሬቻ የልምላሜና ተስፋ አመላካች መጻኢን ለስኬት ማዘጋጀት በመሆኑ ሁላችንም ከዚህ በዓል ዕሴቶች ብዙ በመማር፣ያሉንን አቅሞች አሰባስበን ተስፋን መያዝ ያሰፈልጋል፡-ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ
***************
ኢሬቻ የልምላሜና ተስፋ አመላካች መጻኢን ለስኬት ማዘጋጀት በመሆኑ ሁላችንም ከዚህ በዓል ዕሴቶች...
***************
ኢሬቻ የልምላሜና ተስፋ አመላካች መጻኢን ለስኬት ማዘጋጀት በመሆኑ ሁላችንም ከዚህ በዓል ዕሴቶች...
❤8👍7👎4
በካሳንቺስ አካባቢ ከ400 በላይ የግል ባለይዞታ የኮሪደር ልማት ተነሺዎች ምትክ ቦታ ተረከቡ
******************
በካሳንቺስ አካባቢ 444 የግል ባለይዞታ የኮሪደር ልማት ተነሺዎች ምትክ ቦታ ተረክበዋል።
በቀበሌ ቤት የሚኖሩ የልማት ተነሺዎች ደግሞ ግልፅና ይፋዊ በሆነ መልኩ እጣ በማውጣት የኮንዶሚኒየምና የመንግስት መኖሪያ ቤቶችን እየተረከቡ መሆኑ ተገልጿል።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0tMhv8hLt4GVWSV6T4J8NxrNMiAnSrGri6Dx3yuL7prFoEd3HArmwXjRLa4dZcH1al
******************
በካሳንቺስ አካባቢ 444 የግል ባለይዞታ የኮሪደር ልማት ተነሺዎች ምትክ ቦታ ተረክበዋል።
በቀበሌ ቤት የሚኖሩ የልማት ተነሺዎች ደግሞ ግልፅና ይፋዊ በሆነ መልኩ እጣ በማውጣት የኮንዶሚኒየምና የመንግስት መኖሪያ ቤቶችን እየተረከቡ መሆኑ ተገልጿል።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0tMhv8hLt4GVWSV6T4J8NxrNMiAnSrGri6Dx3yuL7prFoEd3HArmwXjRLa4dZcH1al
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
በካሳንቺስ አካባቢ ከ400 በላይ የግል ባለይዞታ የኮሪደር ልማት ተነሺዎች ምትክ ቦታ ተረከቡ
******************
በካሳንቺስ አካባቢ 444 የግል ባለይዞታ የኮሪደር ልማት ተነሺዎች ምትክ ቦታ ተረክበዋል።
በቀበሌ ቤት የሚኖሩ የልማት ተነሺዎች ደግሞ ግልፅና ይፋዊ በሆነ መልኩ እጣ በማውጣት...
******************
በካሳንቺስ አካባቢ 444 የግል ባለይዞታ የኮሪደር ልማት ተነሺዎች ምትክ ቦታ ተረክበዋል።
በቀበሌ ቤት የሚኖሩ የልማት ተነሺዎች ደግሞ ግልፅና ይፋዊ በሆነ መልኩ እጣ በማውጣት...
👍7👎1
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክ አስተላለፉ
***************
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክ አስተላልፈዋል።
የከንቲባዋ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
የኢሬቻ በዓል የክረምቱ ጭጋግ አልፎ ብራ ሲሆን፣ ወንዞች ጎድለው ምድር አረንጓዴ ለብሳ በአበቦች ስትዋብ፣ ቡቃያው ደረስኩ ደረስኩ ሲል፣ ክረምቱ ወደ ጸደይ ሲሸጋገር ተለያይቶ የቆየው ሁሉ የሚገናኝበት የአንድነት እና የወንድማማችነት መገለጫ በዓል ነዉ።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02zm8RakJE1azr2ugdMyYzAkcPBqrJY4zTCoFDXR6JEZ5t9kaCYC5oeLKSqiTVESExl
***************
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክ አስተላልፈዋል።
የከንቲባዋ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
የኢሬቻ በዓል የክረምቱ ጭጋግ አልፎ ብራ ሲሆን፣ ወንዞች ጎድለው ምድር አረንጓዴ ለብሳ በአበቦች ስትዋብ፣ ቡቃያው ደረስኩ ደረስኩ ሲል፣ ክረምቱ ወደ ጸደይ ሲሸጋገር ተለያይቶ የቆየው ሁሉ የሚገናኝበት የአንድነት እና የወንድማማችነት መገለጫ በዓል ነዉ።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02zm8RakJE1azr2ugdMyYzAkcPBqrJY4zTCoFDXR6JEZ5t9kaCYC5oeLKSqiTVESExl
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክ አስተላለፉ
***************
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክ አስተላልፈዋል።
የከንቲባዋ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
የኢሬቻ በዓል የክረምቱ ጭጋግ አልፎ ብራ ሲሆን፣...
***************
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክ አስተላልፈዋል።
የከንቲባዋ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
የኢሬቻ በዓል የክረምቱ ጭጋግ አልፎ ብራ ሲሆን፣...
❤14👎9
የኢሬቻ በዓል የኦሮሞ ሕዝብ በአንድነት ወጥቶ ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበትና አብሮነትን የሚያጠናክርበት እሴት ነው፡- ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን
*********
የኢሬቻ በዓል የኦሮሞ ሕዝብ በአንድነት ወጥቶ ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበትና አብሮነትን የሚያጠናክርበት እሴት ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሩ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አቶ አሻድሊ በመልዕክታቸውም፣ የኢሬቻ በዓል የኦሮሞ ሕዝብ በአንድነት ወጥቶ ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበትና አብሮነትን የሚያጠናክርበት እሴት መሆኑን ገልጸዋል።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0n6N5YRLhNTeuPKwGZVo2Yupzp73Vr9FdzhaTV2o1uvrYjzBtxsJVaDHoG1hGu8t3l
*********
የኢሬቻ በዓል የኦሮሞ ሕዝብ በአንድነት ወጥቶ ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበትና አብሮነትን የሚያጠናክርበት እሴት ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሩ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አቶ አሻድሊ በመልዕክታቸውም፣ የኢሬቻ በዓል የኦሮሞ ሕዝብ በአንድነት ወጥቶ ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበትና አብሮነትን የሚያጠናክርበት እሴት መሆኑን ገልጸዋል።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0n6N5YRLhNTeuPKwGZVo2Yupzp73Vr9FdzhaTV2o1uvrYjzBtxsJVaDHoG1hGu8t3l
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
የኢሬቻ በዓል የኦሮሞ ሕዝብ በአንድነት ወጥቶ ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበትና አብሮነትን የሚያጠናክርበት እሴት ነው፡- ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን
*********
የኢሬቻ በዓል የኦሮሞ ሕዝብ በአንድነት ወጥቶ ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበትና አብሮነትን የሚያጠናክርበት እሴት ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ...
*********
የኢሬቻ በዓል የኦሮሞ ሕዝብ በአንድነት ወጥቶ ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበትና አብሮነትን የሚያጠናክርበት እሴት ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ...
👍13❤7👎2
የሐረሪ ክልላዊ መንግስት ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ
*******************
የሐረሪ ክልላዊ መንግስት ያስተላለፈው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።
የሐረሪ ክልላዊ መንግስት የሰላም፣ የፍቅር፣ የእርቅ፣ የወንድማማችነት፣ የእህትማማችነት እና የአንድነት ማሳያ ለሆነው የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክቱን ያስተላልፋል።
በኦሮሞ ህዝብ ዘንድ በታላቅ በድምቀት የሚከበረው የኢሬቻ በዓል በመስከረም ወር ከክረምት ወደ በጋ ፣ ከጭለማ ወደ ብርሃን መሸጋገርን በማሰብ ለፈጣሪ ምስጋናን ለማቅረብ የሚከበር የአደባባይ በዓል ነው።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0ckgWqBrYf3i6ue1tBGyrzS51kkH7X1echSD6Seubu1dRrzNcvP9FSzvE9y28xFEFl
*******************
የሐረሪ ክልላዊ መንግስት ያስተላለፈው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።
የሐረሪ ክልላዊ መንግስት የሰላም፣ የፍቅር፣ የእርቅ፣ የወንድማማችነት፣ የእህትማማችነት እና የአንድነት ማሳያ ለሆነው የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክቱን ያስተላልፋል።
በኦሮሞ ህዝብ ዘንድ በታላቅ በድምቀት የሚከበረው የኢሬቻ በዓል በመስከረም ወር ከክረምት ወደ በጋ ፣ ከጭለማ ወደ ብርሃን መሸጋገርን በማሰብ ለፈጣሪ ምስጋናን ለማቅረብ የሚከበር የአደባባይ በዓል ነው።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0ckgWqBrYf3i6ue1tBGyrzS51kkH7X1echSD6Seubu1dRrzNcvP9FSzvE9y28xFEFl
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
የሐረሪ ክልላዊ መንግስት ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ
*******************
የሐረሪ ክልላዊ መንግስት ያስተላለፈው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።
የሐረሪ ክልላዊ መንግስት የሰላም፣ የፍቅር፣ የእርቅ፣ የወንድማማችነት፣ የእህትማማችነት እና...
*******************
የሐረሪ ክልላዊ መንግስት ያስተላለፈው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።
የሐረሪ ክልላዊ መንግስት የሰላም፣ የፍቅር፣ የእርቅ፣ የወንድማማችነት፣ የእህትማማችነት እና...
👍14❤3👎3
ኢሬቻ ከልዩነት ይልቅ አንድነት የሚንፀባረቅበት፣የምስጋና፣ የእርቅና ሠላም በዓል ነው፡- ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ
*************
ኢሬቻ ከልዩነት ይልቅ አንድነት የሚንፀባረቅበት፣የምስጋና፣ የእርቅና ሠላም በዓል ነው ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሯ የሰላም፣የፍቅር፣የእርቅ እና የአንድነት ማሳያ ለሆነው የኢሬቻ በዓል እንኳን አደረሳችሁ ብለዋል።
ኢሬቻ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ሀብት ከመሆኑም ባሻገር አንድነትን የሚያጎለብት ታላቅ በዓል እንደሆነ ገልፀዋል።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02gGFMUW9BsKawYNSE5GzKbcuJ8ve1ynfpum2bAcdE6ThFKzzGmpVhst5EELgiDeael
*************
ኢሬቻ ከልዩነት ይልቅ አንድነት የሚንፀባረቅበት፣የምስጋና፣ የእርቅና ሠላም በዓል ነው ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሯ የሰላም፣የፍቅር፣የእርቅ እና የአንድነት ማሳያ ለሆነው የኢሬቻ በዓል እንኳን አደረሳችሁ ብለዋል።
ኢሬቻ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ሀብት ከመሆኑም ባሻገር አንድነትን የሚያጎለብት ታላቅ በዓል እንደሆነ ገልፀዋል።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02gGFMUW9BsKawYNSE5GzKbcuJ8ve1ynfpum2bAcdE6ThFKzzGmpVhst5EELgiDeael
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
ኢሬቻ ከልዩነት ይልቅ አንድነት የሚንፀባረቅበት፣የምስጋና፣ የእርቅና ሠላም በዓል ነው፡- ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ
*************
ኢሬቻ ከልዩነት ይልቅ አንድነት የሚንፀባረቅበት፣የምስጋና፣ የእርቅና ሠላም በዓል ነው ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሯ...
*************
ኢሬቻ ከልዩነት ይልቅ አንድነት የሚንፀባረቅበት፣የምስጋና፣ የእርቅና ሠላም በዓል ነው ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሯ...
👍16❤4👎4👏1
❤24👍17👎15
ፍቅር፣ መተሳሰብ እና አንድነት በሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ
📷 በሜሮን ንብረት ፣ በአሰግድ ሲሳይ እና በአፎሚያ ክበበው
#etv #EBC #ኢሬቻ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0yPdCNRkTbDSVUrXzEgGgv1PY8HT4zZDnN8rTWHXD3TEH56YPQ22yvzKoBWEjWUPgl
📷 በሜሮን ንብረት ፣ በአሰግድ ሲሳይ እና በአፎሚያ ክበበው
#etv #EBC #ኢሬቻ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0yPdCNRkTbDSVUrXzEgGgv1PY8HT4zZDnN8rTWHXD3TEH56YPQ22yvzKoBWEjWUPgl
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
ፍቅር፣ መተሳሰብ እና አንድነት በሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ
📷 በሜሮን ንብረት ፣ በአሰግድ ሲሳይ እና በአፎሚያ ክበበው
#etv #EBC #ኢሬቻ
📷 በሜሮን ንብረት ፣ በአሰግድ ሲሳይ እና በአፎሚያ ክበበው
#etv #EBC #ኢሬቻ
👎12👍11❤4
ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ
***********
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የዘንድሮውን የኢሬቻ በዓል ምክንያት በማድረግ ለመላው የኦሮሞ ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል።
"ለመላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል በሠላም እና በጤና አደረሳችሁ" ብለዋል ፕሬዚዳንቷ በመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክታቸው።
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0wofp3nGDuK2PHAyvHSw4LxRvaJcX3tub4gDUNuntYjdQDXEVgKgr8usmqKMAq9rgl
***********
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የዘንድሮውን የኢሬቻ በዓል ምክንያት በማድረግ ለመላው የኦሮሞ ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል።
"ለመላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል በሠላም እና በጤና አደረሳችሁ" ብለዋል ፕሬዚዳንቷ በመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክታቸው።
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0wofp3nGDuK2PHAyvHSw4LxRvaJcX3tub4gDUNuntYjdQDXEVgKgr8usmqKMAq9rgl
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ
***********
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የዘንድሮውን የኢሬቻ በዓል ምክንያት በማድረግ ለመላው የኦሮሞ ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
"ለመላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን...
***********
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የዘንድሮውን የኢሬቻ በዓል ምክንያት በማድረግ ለመላው የኦሮሞ ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
"ለመላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን...
👍28❤6👎6
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቤይሩት እና ወደ ቴልአቪቭ የሚያደርገውን በረራ ማቋረጡን አስታወቀ
**********
በከተሞቹ ባለው ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት ወደ ቤይሩት እና ወደ ቴልአቪቭ የሚያደርገውን በረራ በጊዜያዊነት ማቋረጡን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል።
አየር መንገዱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባጋራው መረጃ፥ ተለዋጭ ማስታወቂያ እስከሚያወጣ ድረስ ወደ ቤይሩት የሚያደርጋቸውን ሁሉንም በረራዎች ማቋረጡን ገልጿል።
ወደ ቴልአቪቭ ደግሞ እስከ መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በረራ የማያደርግ መሆኑን ነው አየር መንገዱ የገለጸው።
በተጠቀሱት አካባቢዎች ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን የጠቀሰው አየር መንገዱ፤ ስለጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር መረጃ እየተለዋወጠ ስለመሆኑም ጠቁሟል።
**********
በከተሞቹ ባለው ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት ወደ ቤይሩት እና ወደ ቴልአቪቭ የሚያደርገውን በረራ በጊዜያዊነት ማቋረጡን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል።
አየር መንገዱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባጋራው መረጃ፥ ተለዋጭ ማስታወቂያ እስከሚያወጣ ድረስ ወደ ቤይሩት የሚያደርጋቸውን ሁሉንም በረራዎች ማቋረጡን ገልጿል።
ወደ ቴልአቪቭ ደግሞ እስከ መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በረራ የማያደርግ መሆኑን ነው አየር መንገዱ የገለጸው።
በተጠቀሱት አካባቢዎች ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን የጠቀሰው አየር መንገዱ፤ ስለጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር መረጃ እየተለዋወጠ ስለመሆኑም ጠቁሟል።
👍28❤6👎2
በኢሬቻ በዓላት ላይ በስፋት የሚታየው "ጥቁር፣ ቀይ እና ነጭ" ቀለማት ያሉት ባንዲራ ትርጉም ምንድነው??
*********************
ከላይ ወደ ታች ጥቁር፣ ቀይ፣ ነጭ ቀለማት ያሉት የአባገዳ ባንዲራ
በተለይ በአዲስ አበባ እና በቢሾፍቱ በድምቀት በሚከበሩት የኦሮሞ ሕዝብ የኢሬቻ በዓላት ላይ በሚሳተፉ የበዓሉ ታዳሚዎች እጅ ላይ የማይጠፋው ባንዲራ አስገራሚ የቀለማቱ አደራደር እና ትርጓሜ የሚከተለውን ይመስላል፦
👉ጥቁር መደብ፦ ፈጣሪ የበላይ መሆኑን የሚገልጽ ነው። የኦሮሞ ሕዝብ ራሱ ጥቁር እንደሆነው ሁሉ ፈጣሪው /ዋቃ/ ጥቁር ነው ብሎ ያምናል። ጥቁር ቀለምም በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ የቀዳሚነት መገለጫ ነው። ጥቁሩ ፈጣሪ ያለው ከላይ ነው፤ ዝናብ የሚዘንበው ከላይ ባለው ጥቁር ደመና ነው፣ ራሳችን ላይ ያለው ፀጉር እስኪሸብት ድረስ ጥቁር ነው፤ የዓይናችን ብሌን ጥቁር ነው - የሚገኘውም ከላይ ነው። እናም ጥቁር ቀዳሚ የመሆን መገለጫ ነው።
👉ቀይ መደብ፦ የብቃት፣ ብስል የመሆን፣ ሙሉ ሆኖ የመገኘት እና ለሕዝብ ነፃነት መሥዋዕት የመሆን መገለጫ ነው። ሁሉም ነገር በጊዜው ሙሉ ሆኖ የመገኘት ምሳሌ ነው። የኦሮሞ ሕዝብ አንድ ነገር የብቃት ደረጃው ላይ መድረሱን ሲገልጽ “diimate” /ቀላ/ ብሎ ይገልጻል።
👉ነጭ መደብ፦ የነገሮች ፍፃሜ መገለጫ ነው። እንደ ምሳሌ፦ ጠቁሮ ዝናብ የሚሰጠን ደመና ነጭ ሲሆን አይዘንብም ማለት ነው፤ ጥቁር የነበረው የሰው ፀጉር እርጅና ሲደርስ ይሸብታል (ነጭ ይሆናል)፣ ነዶ ያለቀ እንጨት አመዱ ነጭ ነው … ስለዚህ ነጭ የፍፃሜ መገለጫ ነው ብሎ ያምናል - የኦሮሞ ሕዝብ።
#ኢሬቻ #etv #EBC
*********************
ከላይ ወደ ታች ጥቁር፣ ቀይ፣ ነጭ ቀለማት ያሉት የአባገዳ ባንዲራ
በተለይ በአዲስ አበባ እና በቢሾፍቱ በድምቀት በሚከበሩት የኦሮሞ ሕዝብ የኢሬቻ በዓላት ላይ በሚሳተፉ የበዓሉ ታዳሚዎች እጅ ላይ የማይጠፋው ባንዲራ አስገራሚ የቀለማቱ አደራደር እና ትርጓሜ የሚከተለውን ይመስላል፦
👉ጥቁር መደብ፦ ፈጣሪ የበላይ መሆኑን የሚገልጽ ነው። የኦሮሞ ሕዝብ ራሱ ጥቁር እንደሆነው ሁሉ ፈጣሪው /ዋቃ/ ጥቁር ነው ብሎ ያምናል። ጥቁር ቀለምም በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ የቀዳሚነት መገለጫ ነው። ጥቁሩ ፈጣሪ ያለው ከላይ ነው፤ ዝናብ የሚዘንበው ከላይ ባለው ጥቁር ደመና ነው፣ ራሳችን ላይ ያለው ፀጉር እስኪሸብት ድረስ ጥቁር ነው፤ የዓይናችን ብሌን ጥቁር ነው - የሚገኘውም ከላይ ነው። እናም ጥቁር ቀዳሚ የመሆን መገለጫ ነው።
👉ቀይ መደብ፦ የብቃት፣ ብስል የመሆን፣ ሙሉ ሆኖ የመገኘት እና ለሕዝብ ነፃነት መሥዋዕት የመሆን መገለጫ ነው። ሁሉም ነገር በጊዜው ሙሉ ሆኖ የመገኘት ምሳሌ ነው። የኦሮሞ ሕዝብ አንድ ነገር የብቃት ደረጃው ላይ መድረሱን ሲገልጽ “diimate” /ቀላ/ ብሎ ይገልጻል።
👉ነጭ መደብ፦ የነገሮች ፍፃሜ መገለጫ ነው። እንደ ምሳሌ፦ ጠቁሮ ዝናብ የሚሰጠን ደመና ነጭ ሲሆን አይዘንብም ማለት ነው፤ ጥቁር የነበረው የሰው ፀጉር እርጅና ሲደርስ ይሸብታል (ነጭ ይሆናል)፣ ነዶ ያለቀ እንጨት አመዱ ነጭ ነው … ስለዚህ ነጭ የፍፃሜ መገለጫ ነው ብሎ ያምናል - የኦሮሞ ሕዝብ።
#ኢሬቻ #etv #EBC
👍50👎28❤5👏5
ወደ 8 በመቶ ወርዶ የነበረው በሀገር ውስጥ የተመረተ መድሃኒት የአቅርቦት ድርሻ መንግሥት በወሰደው የፖሊሲ ማሻሻያ እርምጃ ወደ 36 በመቶ ከፍ ሊል ችሏል
*****************
የኢትዮጵያ መድኃኒት እና ሕክምና መገልገያ አምራቾች ማህበር 21ኛ ጠቅላላ ዓመታዊ ጉባኤውን አካሂዷል።
በጉባኤው ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፥ በመንግሥት ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቷቸው እየተከናወኑ ካሉ ስትራቴጂያዊ ተግባራት መካከል በአምራችነት የተሰማሩ ባለሃብቶችን በመደገፍ እና በማበረታታት ብሎም አዳዲስ አምራቾችን ወደ ዘርፉ በመሳብ የሀገር ውስጥ ምርትን ማሳደግና ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን መተካት ነው ብለዋል።
በዚህ መነሻነት መንግሥት በወሰደው የፖሊሲ ማሻሻያ እርምጃ ምክንያት በየዓመቱ እየቀነስ መጥቶ 8 በመቶ ደርሶ የነበረው በሀገር ውስጥ የተመረተ መድሃኒት የአቅርቦት ድርሻ አሁን ላይ ወደ 36 በመቶ ከፍ ሊል ችሏል ብለዋል።
ከውጭ በሚገቡ ምርቶች ላይ ያለውን ጥገኝነት በመቀነስ ኢኮኖሚያዊ እድገትን ለማፋጠን አምራቾች፣ የፈጠራ ባለሙያዎች፣ ተቆጣጣሪዎች፣ የፋይናንስ ተቋማት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በጋራ መረባረብ እንደሚገባቸው ጠቁመዋል።
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶ/ር ፍጹም አሰፋ፥ መንግሥት እየወሰደው ባለው ወሳኝ የፖሊሲ ማሻሻያ እርምጃ የሀገር ውስጥ የሕክምና ግብዓት ምርቶች እያደጉ መምጣታቸውን ገልጸዋል።
በቀጣይም ዘርፉ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን መተካት ብቻ ሳይሆን በቀጣናው ብሎም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ መሆን ይጠበቅበታል ብለዋል።
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02dqux1JwtkdSaiGcck8B1L8E6VhuXi16wckjh337W3Xn7k7bbCCQUt8vLh56aCYmfl
*****************
የኢትዮጵያ መድኃኒት እና ሕክምና መገልገያ አምራቾች ማህበር 21ኛ ጠቅላላ ዓመታዊ ጉባኤውን አካሂዷል።
በጉባኤው ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፥ በመንግሥት ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቷቸው እየተከናወኑ ካሉ ስትራቴጂያዊ ተግባራት መካከል በአምራችነት የተሰማሩ ባለሃብቶችን በመደገፍ እና በማበረታታት ብሎም አዳዲስ አምራቾችን ወደ ዘርፉ በመሳብ የሀገር ውስጥ ምርትን ማሳደግና ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን መተካት ነው ብለዋል።
በዚህ መነሻነት መንግሥት በወሰደው የፖሊሲ ማሻሻያ እርምጃ ምክንያት በየዓመቱ እየቀነስ መጥቶ 8 በመቶ ደርሶ የነበረው በሀገር ውስጥ የተመረተ መድሃኒት የአቅርቦት ድርሻ አሁን ላይ ወደ 36 በመቶ ከፍ ሊል ችሏል ብለዋል።
ከውጭ በሚገቡ ምርቶች ላይ ያለውን ጥገኝነት በመቀነስ ኢኮኖሚያዊ እድገትን ለማፋጠን አምራቾች፣ የፈጠራ ባለሙያዎች፣ ተቆጣጣሪዎች፣ የፋይናንስ ተቋማት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በጋራ መረባረብ እንደሚገባቸው ጠቁመዋል።
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶ/ር ፍጹም አሰፋ፥ መንግሥት እየወሰደው ባለው ወሳኝ የፖሊሲ ማሻሻያ እርምጃ የሀገር ውስጥ የሕክምና ግብዓት ምርቶች እያደጉ መምጣታቸውን ገልጸዋል።
በቀጣይም ዘርፉ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን መተካት ብቻ ሳይሆን በቀጣናው ብሎም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ መሆን ይጠበቅበታል ብለዋል።
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02dqux1JwtkdSaiGcck8B1L8E6VhuXi16wckjh337W3Xn7k7bbCCQUt8vLh56aCYmfl
👍36❤3👏1