ዛሬ የበሰቃን ሐይቅ ድብቅ ውበት ገልጠናል፤ የተገለጠው ምሥጢርም 'ቤኑና መንደር' ይሰኛል
**
ከመተሃራ ከተማ አቅራቢያ ከአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ በቅርብ ርቀት የሚገኘው የቤኑና መንደር' ከእሳተ ገሞራ ቅሪት መልክዓ ምድር ገጽታው ወደ ሰላምን የሚያጎናፅፍ የመዝናኛ መዳረሻ እና አረንጓዴ የእርሻ ምድርነት በአስደናቂ አኳኋን ተለውጧል ሲል የጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት ገልጿል።
#PMOEthiopia
**
ከመተሃራ ከተማ አቅራቢያ ከአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ በቅርብ ርቀት የሚገኘው የቤኑና መንደር' ከእሳተ ገሞራ ቅሪት መልክዓ ምድር ገጽታው ወደ ሰላምን የሚያጎናፅፍ የመዝናኛ መዳረሻ እና አረንጓዴ የእርሻ ምድርነት በአስደናቂ አኳኋን ተለውጧል ሲል የጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት ገልጿል።
#PMOEthiopia
👍43👏11❤10
"ለማየት እንደሚናፈቅ ሩቅ ምድር ግን ደግሞ በይቻላል መንፈስ ዕውን መሆን የቻለ፤
ምስራቃዊቷ የአዲሲቷ ኢትዮጵያ ከፍታ ማሳያ፤ የተፈጥሮ ውበት ምስጢር፣ ሩቅ የሚያስቡ ብሩህ አዕምሮዎች ትሩፋት እና የሚሰሩ እጆች ድምር ውጤት፤ የመቻል ልክ፡፡
በሰቃ!"
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ምስራቃዊቷ የአዲሲቷ ኢትዮጵያ ከፍታ ማሳያ፤ የተፈጥሮ ውበት ምስጢር፣ ሩቅ የሚያስቡ ብሩህ አዕምሮዎች ትሩፋት እና የሚሰሩ እጆች ድምር ውጤት፤ የመቻል ልክ፡፡
በሰቃ!"
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
❤26👍15👏4
ጎግል ፕሌይ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል ጀመረ
*************
የጎግል ፕሌይ (Google Play) አልሚዎች ምዝገባ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል ጀምሯል።
የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ጉዳዩን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልእክት፤ የጎግል ፕሌይ የአልሚዎች ምዝገባ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል መጀመሩ ለኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ትልቅ ተጽእኖ የሚፈጥር ነው ብለዋል።
ይህ ምዕራፍ የሀገር ውስጥ የቴክኖሎጂ ተሰጥኦ ባለቤቶች መተግበሪያዎቻቸውን በዓለም ላይ ካሉት ትላልቅ ዲጂታል መድረኮች ላይ እንዲያትሙ አዲስ እድሎችን እንደሚከፍትም ገልፀዋል።
መንግስት የዲጂታል ኢኮኖሚውን ለመገንባት በርካታ ተነሳሽነቶችን በመተግበር እየሰራ መሆኑን ገልጸው ይህ አዲስ ጅማሮ የተከናወኑ ተግባራት ውጤት ነው ብለዋል።
https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0gsDZmRkvic1LCDhw1sF8pWdG84jyF4GK7VesH511NbRnMmkTnsUQ5YXZnrdroMrFl
*************
የጎግል ፕሌይ (Google Play) አልሚዎች ምዝገባ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል ጀምሯል።
የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ጉዳዩን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልእክት፤ የጎግል ፕሌይ የአልሚዎች ምዝገባ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል መጀመሩ ለኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ትልቅ ተጽእኖ የሚፈጥር ነው ብለዋል።
ይህ ምዕራፍ የሀገር ውስጥ የቴክኖሎጂ ተሰጥኦ ባለቤቶች መተግበሪያዎቻቸውን በዓለም ላይ ካሉት ትላልቅ ዲጂታል መድረኮች ላይ እንዲያትሙ አዲስ እድሎችን እንደሚከፍትም ገልፀዋል።
መንግስት የዲጂታል ኢኮኖሚውን ለመገንባት በርካታ ተነሳሽነቶችን በመተግበር እየሰራ መሆኑን ገልጸው ይህ አዲስ ጅማሮ የተከናወኑ ተግባራት ውጤት ነው ብለዋል።
https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0gsDZmRkvic1LCDhw1sF8pWdG84jyF4GK7VesH511NbRnMmkTnsUQ5YXZnrdroMrFl
👍17❤15
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ ትልቁ ተራራ መገኛ ወደ ሆነው ኪሊማንጃሮ መብረር ሊጀምር ነው
**************
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ ትልቁ ተራራ መገኛ ወደ ሆነው ኪሊማንጃሮ በኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን መብረር ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡
አየር መንገዱ በማህበራዊ ትስስር ገፁ፤ የአፍሪካ ትልቁ ተራራ መገኛ ወደሆነው ኪሊማንጃሮ በዛሬው ዕለት የአፍሪካ የመጀመሪያው በሆነው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ከፍ ብለን ለመብረር ዝግጅታችንን አጠናቅቀናል ብሏል።
**************
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ ትልቁ ተራራ መገኛ ወደ ሆነው ኪሊማንጃሮ በኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን መብረር ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡
አየር መንገዱ በማህበራዊ ትስስር ገፁ፤ የአፍሪካ ትልቁ ተራራ መገኛ ወደሆነው ኪሊማንጃሮ በዛሬው ዕለት የአፍሪካ የመጀመሪያው በሆነው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ከፍ ብለን ለመብረር ዝግጅታችንን አጠናቅቀናል ብሏል።
👍38👏5❤3