ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ መዝጊያ ላይ አቅጣጫዎችን አስቀመጡ
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 16/2015 (ኢዜአ) :- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ መዝጊያ ላይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል።
የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ መጠናቀቁን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ባወጣው መረጃ አመላክቷል።
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 16/2015 (ኢዜአ) :- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ መዝጊያ ላይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል።
የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ መጠናቀቁን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ባወጣው መረጃ አመላክቷል።