የቅድስት ይልማ "ጀስቲሺያ" ፊልም ለእይታ ሊበቃ ነው
የዳይሬክተር ቅድስት ይልማ "ጀስቲሺያ" የተሰኘ ፊልም ከሐምሌ 5 2016 ዓ.ም ጀምሮ በዓለም ሲኒማ ለእይታ እንደሚበቃ ኤቨንት አዲስ ድረገፅ ሰምቷል።
የ"ጀስቲሺያ" ፊልም ዳይሬክተር ቅድስት ይልማ ስትሆን አዜብ ወርቁ እና ቅድስት ይልማ በፊልም ጽሑፍ ተሳትፈዋል።
ህሊና ሲሳይ ፣እድለወርቅ ጣሰው ፣ ድርብወርቅ ሰይፉ ፣ቢታኒያ መስፍን ፣ኤደን ግርማና ሌሎችሞ በተዋናይነት ተሳትፈዋል።
"ጀስቲሺያ" የቤት ሰራተኞን የተመለከተ የህግ ማዕቀፍ እንዲወጣ ግንዛቤ መፍጠርን ዓላማ ይዞ የተሰራ ፊልም እንደሆነ ተሰምቷል።
ለተጨማሪው: @EventAddis1
@EventAddis1
የዳይሬክተር ቅድስት ይልማ "ጀስቲሺያ" የተሰኘ ፊልም ከሐምሌ 5 2016 ዓ.ም ጀምሮ በዓለም ሲኒማ ለእይታ እንደሚበቃ ኤቨንት አዲስ ድረገፅ ሰምቷል።
የ"ጀስቲሺያ" ፊልም ዳይሬክተር ቅድስት ይልማ ስትሆን አዜብ ወርቁ እና ቅድስት ይልማ በፊልም ጽሑፍ ተሳትፈዋል።
ህሊና ሲሳይ ፣እድለወርቅ ጣሰው ፣ ድርብወርቅ ሰይፉ ፣ቢታኒያ መስፍን ፣ኤደን ግርማና ሌሎችሞ በተዋናይነት ተሳትፈዋል።
"ጀስቲሺያ" የቤት ሰራተኞን የተመለከተ የህግ ማዕቀፍ እንዲወጣ ግንዛቤ መፍጠርን ዓላማ ይዞ የተሰራ ፊልም እንደሆነ ተሰምቷል።
ለተጨማሪው: @EventAddis1
@EventAddis1
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ኦንላየን ሲኒማ ተመረቀ
በሀገራችን የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን በማበልፀግ የሚታወቀው ኢግልላየን ቴክኖሎጂ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር "ቴሌ ቲቪ" የተሰኘ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የኦንላይን ሲኒማ አስመርቋል።
"ቴሌ ቲቪ" በኢትዮጵያ ያለውን ፊልም የመከራየት ልምድ በቴክኖሎጂ በማዘመን ፊልሞችን ለተገደቡ ቀናት በመከራየት ማየት የሚያስችል መተግበሪያ ነው።
መተግበሪያውም ከቅርብ ግዜ ወዲህ በፊልሙ ኢንዱስትሪ መሰናክል ሆኖ የቆየውን የፊልም ስርቆት የሚያስቀር መሆኑን የኤግላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ መስራች እና ስራ አስፈጻሚ የሆኑት በእርሱፍቃድ ጌታቸው ገልጸዋል።
ተመልካቾች ከዛሬ ጀምረው ፊልሞችን መከራየት የሚችሉ እንደሆነ እና ክፍያም ለሀገር ውስጥ ደንበኞች በቴሌ ብር እንዲሁም በውጪ ሀገር ለሚኖሩ የአማርኛ ፊልም ተመልካቾች በቪዛ፣ ማስተር ካርድ እና አሜሪካን ኤክስፕረስ በመጠቀም ይችላሉ ተብሏል።
📍መረጃው የኤንቢሲ ቴሌቪዥን ነው።
ለተጨማሪው: @EventAddis1
በሀገራችን የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን በማበልፀግ የሚታወቀው ኢግልላየን ቴክኖሎጂ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር "ቴሌ ቲቪ" የተሰኘ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የኦንላይን ሲኒማ አስመርቋል።
"ቴሌ ቲቪ" በኢትዮጵያ ያለውን ፊልም የመከራየት ልምድ በቴክኖሎጂ በማዘመን ፊልሞችን ለተገደቡ ቀናት በመከራየት ማየት የሚያስችል መተግበሪያ ነው።
መተግበሪያውም ከቅርብ ግዜ ወዲህ በፊልሙ ኢንዱስትሪ መሰናክል ሆኖ የቆየውን የፊልም ስርቆት የሚያስቀር መሆኑን የኤግላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ መስራች እና ስራ አስፈጻሚ የሆኑት በእርሱፍቃድ ጌታቸው ገልጸዋል።
ተመልካቾች ከዛሬ ጀምረው ፊልሞችን መከራየት የሚችሉ እንደሆነ እና ክፍያም ለሀገር ውስጥ ደንበኞች በቴሌ ብር እንዲሁም በውጪ ሀገር ለሚኖሩ የአማርኛ ፊልም ተመልካቾች በቪዛ፣ ማስተር ካርድ እና አሜሪካን ኤክስፕረስ በመጠቀም ይችላሉ ተብሏል።
📍መረጃው የኤንቢሲ ቴሌቪዥን ነው።
ለተጨማሪው: @EventAddis1
የሜንታል ሄልዝ አዲስ መርሃግብር ነገ ይካሄዳል
ወርሃዊው የሜንታል ሄልዝ አዲስ መርሃግብር ነገ ቅዳሜ ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓም አትላስ አካባቢ በሚገኘው በአዶር አዲስ ሆቴል ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ ይካሄዳል።
የዚህ ወር ርዕስም፡- “A Journey to Deal with Secondary Trauma of Health Professionals and Gender-Based Violence Survivors” የሚል ሲሆን የዚህ ወር እንግዳ ዶ/ር ሰብለ ሃይሉ ናቸው፡፡
ለመታደም ይህን መስፈንጠሪያ ይጫኑና ይመዝገቡ፡፡
https://forms.gle/gMnmRBBSfhR7YyYB6
የማስታወሻ መልዕክት እና የቦታውን አቅጣጫ ምልክት ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይከተሉ https://news.1rj.ru/str/mhaddisababa
ለተጨማሪው: @EventAddis1
ወርሃዊው የሜንታል ሄልዝ አዲስ መርሃግብር ነገ ቅዳሜ ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓም አትላስ አካባቢ በሚገኘው በአዶር አዲስ ሆቴል ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ ይካሄዳል።
የዚህ ወር ርዕስም፡- “A Journey to Deal with Secondary Trauma of Health Professionals and Gender-Based Violence Survivors” የሚል ሲሆን የዚህ ወር እንግዳ ዶ/ር ሰብለ ሃይሉ ናቸው፡፡
ለመታደም ይህን መስፈንጠሪያ ይጫኑና ይመዝገቡ፡፡
https://forms.gle/gMnmRBBSfhR7YyYB6
የማስታወሻ መልዕክት እና የቦታውን አቅጣጫ ምልክት ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይከተሉ https://news.1rj.ru/str/mhaddisababa
ለተጨማሪው: @EventAddis1
የመጻሕፍት አውደርዕይ በኢግዚብሽን ማዕከል
የአዲስ አበባ ከተማ ባህል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር ያዘጋጀው 9ኛ ዙር የንባብ ፌስቲቫል “ንባብ ለትውልድ ግንባታ!” በሚል መሪ ቃል ከዛሬ ሰኔ 28 እስከ ሰኔ 30 2016 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ይካሄዳል፡፡
ቴሌግራም: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ድረገፅ: https://eventaddis.com
የአዲስ አበባ ከተማ ባህል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር ያዘጋጀው 9ኛ ዙር የንባብ ፌስቲቫል “ንባብ ለትውልድ ግንባታ!” በሚል መሪ ቃል ከዛሬ ሰኔ 28 እስከ ሰኔ 30 2016 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ይካሄዳል፡፡
ቴሌግራም: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ድረገፅ: https://eventaddis.com
"ሚውዚኮሎጂ" የቴሌቪዥን ዝግጅት በአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ(Addis TV) መቅረብ ሊጀምር ነው።
በሄኖክ መሓሪ (መሓሪ ብራዘርስ) እየተዘጋጅ የሚቀረበው "ሚውዚኮሎጂ" የሙዚቃ እና ሙዚቀኞች የቴሌቪዥን ዝግጅት በቅርቡ በአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ( Addis TV) መቅረብ እንደሚጀመር ኤቨንት አዲስ ድረገፅ ከአዘጋጁ ሄኖክ መሓሪ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
በ ቃና እና አቦል ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ለዓመታት ሲቀረብ የቆየው "ሚውዚኮሎጂ" የቴሌቪዥን ዝግጅት ዘወትር እሁድ በአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ (Addis TV) እና በዩቲዩብ አማራጮች ለተመልካቾች ይቀርባል ተብሏል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
በሄኖክ መሓሪ (መሓሪ ብራዘርስ) እየተዘጋጅ የሚቀረበው "ሚውዚኮሎጂ" የሙዚቃ እና ሙዚቀኞች የቴሌቪዥን ዝግጅት በቅርቡ በአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ( Addis TV) መቅረብ እንደሚጀመር ኤቨንት አዲስ ድረገፅ ከአዘጋጁ ሄኖክ መሓሪ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
በ ቃና እና አቦል ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ለዓመታት ሲቀረብ የቆየው "ሚውዚኮሎጂ" የቴሌቪዥን ዝግጅት ዘወትር እሁድ በአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ (Addis TV) እና በዩቲዩብ አማራጮች ለተመልካቾች ይቀርባል ተብሏል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ሮፍናን እና ክሪስ ብራውን ተጣምሩ !
ሙዚቀኛ ሮፍናን ኑሪ እና አሜሪካዊው ድምጻዊ ክሪስ ብራውን በአንድ መድረክ ዝግጅታቸውን ሊያቀርቡ ነው።
ሙዚቀኛ ሮፍናን ኑሪ ዓለምአቀፍ ድምጻዊ ክሪስ ብራውን የሙዚቃ ዝግጅታቸውን ነገ ሰኔ 29 2016 ዓ.ም በአሜሪካ አትላንታ በአንድ መድረክ ሊቀርቡ እንደሆነ ኤቨንት አዲስ ድረገፅ ሰምቷል።
አሜሪካዊው ክሪስ ብራውን ራፐር ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲ ፣ ተዋናይ እና ተወዛዋዥ ሲሆን በ "አር ኤንድ ቢ" የሙዚቃ ስልት በመላው ዓለም ዝነኛ ከሆኑ ሙዚቀኞች አንደኛው ነው።
ሙዚቀኛ ሮፍናን ኑሪ በ"USA TOUR" በአሜሪካ ከትላንት ጀምሮ የሙዚቃ ስራውን ማቅረብ ጀምሯል።
ይህም የሙዚቃ ዝግጅት ጉዞው የሮፍናን ኑሪ ዘጠኛ(ኖር እና ሐራንቤ) አልበም ከተለቀቀ በኃላ የመጀመሪያው ነው።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ሙዚቀኛ ሮፍናን ኑሪ እና አሜሪካዊው ድምጻዊ ክሪስ ብራውን በአንድ መድረክ ዝግጅታቸውን ሊያቀርቡ ነው።
ሙዚቀኛ ሮፍናን ኑሪ ዓለምአቀፍ ድምጻዊ ክሪስ ብራውን የሙዚቃ ዝግጅታቸውን ነገ ሰኔ 29 2016 ዓ.ም በአሜሪካ አትላንታ በአንድ መድረክ ሊቀርቡ እንደሆነ ኤቨንት አዲስ ድረገፅ ሰምቷል።
አሜሪካዊው ክሪስ ብራውን ራፐር ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲ ፣ ተዋናይ እና ተወዛዋዥ ሲሆን በ "አር ኤንድ ቢ" የሙዚቃ ስልት በመላው ዓለም ዝነኛ ከሆኑ ሙዚቀኞች አንደኛው ነው።
ሙዚቀኛ ሮፍናን ኑሪ በ"USA TOUR" በአሜሪካ ከትላንት ጀምሮ የሙዚቃ ስራውን ማቅረብ ጀምሯል።
ይህም የሙዚቃ ዝግጅት ጉዞው የሮፍናን ኑሪ ዘጠኛ(ኖር እና ሐራንቤ) አልበም ከተለቀቀ በኃላ የመጀመሪያው ነው።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ደራሲ ኃይለጊዮርጊስ ማሞ እና ልጁ ተመረቁ
"ጥበብ ከጲላጦስ" ተከታታይ መጻህፍትን ጨምሮ በልዩ ልዩ መጽሔቶች ጸሐፊነቱ የምናውቀው ደራሲ ኃይለጊዮርጊስ ማሞ (ዶ/ር) ከመጀመሪያ ሴት ልጁ ጋር በመሆን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተመርቀዋል።
ኃይለጊዮርጊስ ማሞ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሙኒኬሽን ክፍል ለመጀመሪያ ጊዜ በፒኤችዲ ዲግሪ ካስመረቃቸው ሶስት ምሩቃን መካከል አንዱ ሆኗል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
"ጥበብ ከጲላጦስ" ተከታታይ መጻህፍትን ጨምሮ በልዩ ልዩ መጽሔቶች ጸሐፊነቱ የምናውቀው ደራሲ ኃይለጊዮርጊስ ማሞ (ዶ/ር) ከመጀመሪያ ሴት ልጁ ጋር በመሆን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተመርቀዋል።
ኃይለጊዮርጊስ ማሞ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሙኒኬሽን ክፍል ለመጀመሪያ ጊዜ በፒኤችዲ ዲግሪ ካስመረቃቸው ሶስት ምሩቃን መካከል አንዱ ሆኗል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ አጠገብ ስለሚገኘው"የይሁዳ አንበሳ" አጭር መረጃን እነሆ !
በምስሉ ላይ የሚገኘውን መረጃ ያንብቡ !
📍ምንጭ: መዲና ዲጂታል መጽሔት
ማስታወሻ: መዲና ዲጂታል መጽሔት ቅጽ አንድ ቁጥር 4 ዲጂታል መጽሔት በነፃ ለአንባቢያን ቀርባለች። የሚከተለውን ሊንክ በመጠቀም መዲና ዲጂታል መጽሔትን ማንበብ ትችላላችሁ።
https://news.1rj.ru/str/Medinamagazine
በተጨማሪም በፌስቡክ እና ኢንስታግራም ቤተሰብ ልትሆኑ ትችላላችሁ።
https://www.facebook.com/profile.php?id=61556884335163&mibextid=ZbWKwL
https://www.instagram.com/medinadigitalmegazine?igsh=ejZqbjN3OXF0dHJj
በምስሉ ላይ የሚገኘውን መረጃ ያንብቡ !
📍ምንጭ: መዲና ዲጂታል መጽሔት
ማስታወሻ: መዲና ዲጂታል መጽሔት ቅጽ አንድ ቁጥር 4 ዲጂታል መጽሔት በነፃ ለአንባቢያን ቀርባለች። የሚከተለውን ሊንክ በመጠቀም መዲና ዲጂታል መጽሔትን ማንበብ ትችላላችሁ።
https://news.1rj.ru/str/Medinamagazine
በተጨማሪም በፌስቡክ እና ኢንስታግራም ቤተሰብ ልትሆኑ ትችላላችሁ።
https://www.facebook.com/profile.php?id=61556884335163&mibextid=ZbWKwL
https://www.instagram.com/medinadigitalmegazine?igsh=ejZqbjN3OXF0dHJj
"የጊዜ ሰሌዳ" መጽሐፍ ዛሬ ይመረቃል
የገጣሚ መንበረማርያም ኃይሉ "የጊዜ ሰሌዳ" የተሰኘ የግጥም መጽሐፍ ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 1 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ ልዩ ልዩ ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ይመረቃል።
በዕለቱም ጸሐፌተውኔት አያልነህ ሙላቱ፣ ደራሲ ኃይለመለኮተ መዋዕለ ፣ አርቲስት አዳነች ወ/ገብርኤል፣ አርቲስት ድርብወርቅ ሰይፉ ፣ አርቲስት ፈለቀ ካሣ፣ ደራሲ የዝና ወርቁ፣ ደራሲ ሮማን ተወልደብርሃን በክብር እንግድነት ይገኛሉ።
ገጣሚያኑ ቴዎድሮስ ካሣ፣ ባንቺአየሁ አሰፋ፣ ፌቤን ፋንጮ፣ መሰረት ጌታነህና ሌሎችም የግጥም ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ።
"የጊዜ ሠሌዳ" መጽሐፍ በ103 ገፆች ተቀንብቡ በ250 ብር የጀርባ ዋጋ ለአንባቢያን ቀርቧል።
ገጣሚዋ ከዚህ ቀደም "የቃል ሠሌዳ" የተሰኘ መጽሐፍ ለንባብ ማብቃቷ ይታወሳል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
የገጣሚ መንበረማርያም ኃይሉ "የጊዜ ሰሌዳ" የተሰኘ የግጥም መጽሐፍ ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 1 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ ልዩ ልዩ ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ይመረቃል።
በዕለቱም ጸሐፌተውኔት አያልነህ ሙላቱ፣ ደራሲ ኃይለመለኮተ መዋዕለ ፣ አርቲስት አዳነች ወ/ገብርኤል፣ አርቲስት ድርብወርቅ ሰይፉ ፣ አርቲስት ፈለቀ ካሣ፣ ደራሲ የዝና ወርቁ፣ ደራሲ ሮማን ተወልደብርሃን በክብር እንግድነት ይገኛሉ።
ገጣሚያኑ ቴዎድሮስ ካሣ፣ ባንቺአየሁ አሰፋ፣ ፌቤን ፋንጮ፣ መሰረት ጌታነህና ሌሎችም የግጥም ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ።
"የጊዜ ሠሌዳ" መጽሐፍ በ103 ገፆች ተቀንብቡ በ250 ብር የጀርባ ዋጋ ለአንባቢያን ቀርቧል።
ገጣሚዋ ከዚህ ቀደም "የቃል ሠሌዳ" የተሰኘ መጽሐፍ ለንባብ ማብቃቷ ይታወሳል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
የቅድስት ይልማ "ጀስቲሺያ" የተሰኘ ፊልም ከፊታችን አርብ ጀምሮ በዓለም ሲኒማ ለእይታ ይበቃል ተብሏል።
የዳይሬክተር ቅድስት ይልማ "ጀስቲሺያ" የተሰኘ ፊልም ከፊታችን አርብ ሐምሌ 5 2016 ዓ.ም ጀምሮ በዓለም ሲኒማ ለእይታ እንደሚበቃ ኤቨንት አዲስ ድረገፅ ሰምቷል።
የ"ጀስቲሺያ" ፊልም ዳይሬክተር ቅድስት ይልማ ስትሆን አዜብ ወርቁ እና ቅድስት ይልማ በፊልም ጽሑፍ ተሳትፈዋል።
ህሊና ሲሳይ ፣እድለወርቅ ጣሰው ፣ ድርብወርቅ ሰይፉ ፣ቢታኒያ መስፍን ፣ኤደን ግርማና ሌሎችሞ በተዋናይነት ተሳትፈዋል።
"ጀስቲሺያ" የቤት ሰራተኞን የተመለከተ የህግ ማዕቀፍ እንዲወጣ ግንዛቤ መፍጠርን ዓላማ ይዞ የተሰራ ፊልም እንደሆነ ተሰምቷል።
ለተጨማሪው: @EventAddis1
@EventAddis1
የዳይሬክተር ቅድስት ይልማ "ጀስቲሺያ" የተሰኘ ፊልም ከፊታችን አርብ ሐምሌ 5 2016 ዓ.ም ጀምሮ በዓለም ሲኒማ ለእይታ እንደሚበቃ ኤቨንት አዲስ ድረገፅ ሰምቷል።
የ"ጀስቲሺያ" ፊልም ዳይሬክተር ቅድስት ይልማ ስትሆን አዜብ ወርቁ እና ቅድስት ይልማ በፊልም ጽሑፍ ተሳትፈዋል።
ህሊና ሲሳይ ፣እድለወርቅ ጣሰው ፣ ድርብወርቅ ሰይፉ ፣ቢታኒያ መስፍን ፣ኤደን ግርማና ሌሎችሞ በተዋናይነት ተሳትፈዋል።
"ጀስቲሺያ" የቤት ሰራተኞን የተመለከተ የህግ ማዕቀፍ እንዲወጣ ግንዛቤ መፍጠርን ዓላማ ይዞ የተሰራ ፊልም እንደሆነ ተሰምቷል።
ለተጨማሪው: @EventAddis1
@EventAddis1
"የጊዜ ሰሌዳ" መጽሐፍ በብሔራዊ ቴአትር ቤት ተመረቀ!
የገጣሚ መንበረማርያም ኃይሉ "የጊዜ ሰሌዳ" የተሰኘ የግጥም መጽሐፍ ሐምሌ 1 2016 ዓ.ም በአንጋፋው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ ልዩ ልዩ ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በዕለቱም ጸሐፌተውኔት አያልነህ ሙላቱ፣ ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕለ ፣ አርቲስት አዳነች ወ/ገብርኤል፣ ደራሲ የዝና ወርቁ፣ወ/ሮ አስቴሮ ወ/ሚካኤል(የመንቢ እናት) እና ሌሎችም በክብር እንግድነት ተገኝተዋል።
ገጣሚያኑ ቴዎድሮስ ካሣ፣ ባንቺአየሁ አሰፋ፣ ፌቤን ፋንጮ፣ መሰረት ጌታነህ፣አስካለ ልቅና፣ ዘካሪያስ አንተነህ የግጥም ስራዎቻቸውን አቅረብዋል።
በሙዚቃው በኩል ተስፋ ፣ ቤቲ አፍሮ ፣ አብርሃም ኸይሩ እና የህብረ ዝማሬ ቡድን አባላት ነበሩ።
የውዝዋዜ ትርዒት በ"ኢትዮጵያን ባህላዊ የውዝዋዜ ቡድን" እና "የሻዳ ትርዒት " በምጣድ ፕሮዳክሽን" ቀርቧል።
"የጊዜ ሠሌዳ" መጽሐፍ በ103 ገፆች ተቀንብቡ በ250 ብር የጀርባ ዋጋ ለአንባቢያን ቀርቧል።
ገጣሚዋ ከዚህ ቀደም "የቃል ሠሌዳ" የተሰኘ መጽሐፍ ለንባብ ማብቃቷ ይታወሳል።
መጽሐፉ በተለያዩ መጻሕፍት መደብሮች ይገኛል።
ፎቶ: አቤል ምህረቴ
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
የገጣሚ መንበረማርያም ኃይሉ "የጊዜ ሰሌዳ" የተሰኘ የግጥም መጽሐፍ ሐምሌ 1 2016 ዓ.ም በአንጋፋው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ ልዩ ልዩ ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በዕለቱም ጸሐፌተውኔት አያልነህ ሙላቱ፣ ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕለ ፣ አርቲስት አዳነች ወ/ገብርኤል፣ ደራሲ የዝና ወርቁ፣ወ/ሮ አስቴሮ ወ/ሚካኤል(የመንቢ እናት) እና ሌሎችም በክብር እንግድነት ተገኝተዋል።
ገጣሚያኑ ቴዎድሮስ ካሣ፣ ባንቺአየሁ አሰፋ፣ ፌቤን ፋንጮ፣ መሰረት ጌታነህ፣አስካለ ልቅና፣ ዘካሪያስ አንተነህ የግጥም ስራዎቻቸውን አቅረብዋል።
በሙዚቃው በኩል ተስፋ ፣ ቤቲ አፍሮ ፣ አብርሃም ኸይሩ እና የህብረ ዝማሬ ቡድን አባላት ነበሩ።
የውዝዋዜ ትርዒት በ"ኢትዮጵያን ባህላዊ የውዝዋዜ ቡድን" እና "የሻዳ ትርዒት " በምጣድ ፕሮዳክሽን" ቀርቧል።
"የጊዜ ሠሌዳ" መጽሐፍ በ103 ገፆች ተቀንብቡ በ250 ብር የጀርባ ዋጋ ለአንባቢያን ቀርቧል።
ገጣሚዋ ከዚህ ቀደም "የቃል ሠሌዳ" የተሰኘ መጽሐፍ ለንባብ ማብቃቷ ይታወሳል።
መጽሐፉ በተለያዩ መጻሕፍት መደብሮች ይገኛል።
ፎቶ: አቤል ምህረቴ
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ሙዚቀኛ ሮፍናን ከክሪስ ብራውን ጋር ያቀርባል የተባለው ኮንሰርት አልተሳካም በአካልም አልተገናኙም ተብሏል።
በአሜሪካ የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ የሄደው ኢትዮጵያዊው ዝነኛ ሙዚቀኛ ሮፍናን ኑሪ ጁላይ 6/2024 በአትላንታ ከክሪስ ብራውን ጋር የሙዚቃ ስራውን በጋራ ያቀርቡ ተብሎ ቢጠበቅም ክሪስ ብራውን የሙዚቃ ስራውን እንዳላቀረበ ሮፍናን ብቻ እንደዘፈነ ተነግሯል።
በርካታ አድናቂ ያለው ሮፍናን ጉዳዩን አስመልክቶ ከኢትዮጲካሊንክ ጋር ቆይታ አድርጓል "እኔ ዘግይቼ ነበር ቦታው ላይ የደረስኩት ከመኪና ወርጄ ቀጥታ ወደ ስቴጅ ነው የወጣውት፣ እነ ክሪስ ብራውን ዘግቶ ነበር የመጡት ከዛ ሰዓቱ በጣም ገፍቶ ስለነበር ክሪስ ብራውን ወደ መድረክ እንዳይወጣ በፖሊስ ተከለከለ እነሱም ግርግር በቦታው እንዳይፈጠር ሄዱ፣ እኔም ቀሪ የሙዚቃ ስራዬን አቅርቤ ዝግጅቱ ተጠናቀቀ፣ እኔ እና ክሪስ ብራውን አልተገናኘንም" ብሏል።
📍መረጃው የ fastmereja ነው።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
በአሜሪካ የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ የሄደው ኢትዮጵያዊው ዝነኛ ሙዚቀኛ ሮፍናን ኑሪ ጁላይ 6/2024 በአትላንታ ከክሪስ ብራውን ጋር የሙዚቃ ስራውን በጋራ ያቀርቡ ተብሎ ቢጠበቅም ክሪስ ብራውን የሙዚቃ ስራውን እንዳላቀረበ ሮፍናን ብቻ እንደዘፈነ ተነግሯል።
በርካታ አድናቂ ያለው ሮፍናን ጉዳዩን አስመልክቶ ከኢትዮጲካሊንክ ጋር ቆይታ አድርጓል "እኔ ዘግይቼ ነበር ቦታው ላይ የደረስኩት ከመኪና ወርጄ ቀጥታ ወደ ስቴጅ ነው የወጣውት፣ እነ ክሪስ ብራውን ዘግቶ ነበር የመጡት ከዛ ሰዓቱ በጣም ገፍቶ ስለነበር ክሪስ ብራውን ወደ መድረክ እንዳይወጣ በፖሊስ ተከለከለ እነሱም ግርግር በቦታው እንዳይፈጠር ሄዱ፣ እኔም ቀሪ የሙዚቃ ስራዬን አቅርቤ ዝግጅቱ ተጠናቀቀ፣ እኔ እና ክሪስ ብራውን አልተገናኘንም" ብሏል።
📍መረጃው የ fastmereja ነው።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1