ትዝታ ዘ ፊትበር ወ አልታድ ሰፈር….
ዛሬ በየኛ ሰፈር ፕሮግራም ከ20 ዓመት በፊት ከፍልውሃ እና ፊትበር ተነሰተው አልታድ ሰፈር (ትንሿ ፊት በር) መኖሪያቸውን ካደረጉ ነዋሪዎች ጋር ቆይታ አድርገናል፡፡
የሰፈሩ ተወላጆች እና ነዋሪዎች ሰፈራቸውን “እምዬ ፊት በር” እያሉ ይጠሯታል፡፡ ስለ ሰፈራቸው አውርተው የማይተግቡት የፊት በር ልጆች በምልሰት ወደ ኋላ በምናብ ይዘውን ይነጉዳሉ፡፡ ልዩ ልዩ ጉዳዮችንም እያነሳሳን አውግተናል፤ እነሆ ሙሉ ዝግጅቱን ታደምጡት ዘንድ ጋበዝናችሁ፡፡
ዛሬ በየኛ ሰፈር ፕሮግራም ከ20 ዓመት በፊት ከፍልውሃ እና ፊትበር ተነሰተው አልታድ ሰፈር (ትንሿ ፊት በር) መኖሪያቸውን ካደረጉ ነዋሪዎች ጋር ቆይታ አድርገናል፡፡
የሰፈሩ ተወላጆች እና ነዋሪዎች ሰፈራቸውን “እምዬ ፊት በር” እያሉ ይጠሯታል፡፡ ስለ ሰፈራቸው አውርተው የማይተግቡት የፊት በር ልጆች በምልሰት ወደ ኋላ በምናብ ይዘውን ይነጉዳሉ፡፡ ልዩ ልዩ ጉዳዮችንም እያነሳሳን አውግተናል፤ እነሆ ሙሉ ዝግጅቱን ታደምጡት ዘንድ ጋበዝናችሁ፡፡
👍7
#etv ቅኝት ስፖርት በኤፍ ኤም አዲስ 97.1
ማንቸስተር ሲቲ ከ ዋትፎርድ
በእንግሊዝ ካራባኦ ካፕ የ2024/25 የውድድር ዓመት የ3ኛ ዙር ጨዋታ
https://www.facebook.com/share/v/qPr9cy2sVq7cUodj/?mibextid=oFDknk
ማንቸስተር ሲቲ ከ ዋትፎርድ
በእንግሊዝ ካራባኦ ካፕ የ2024/25 የውድድር ዓመት የ3ኛ ዙር ጨዋታ
https://www.facebook.com/share/v/qPr9cy2sVq7cUodj/?mibextid=oFDknk
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍9😁1
Forwarded from EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)
ኢቢሲ ወደ ይዘት
#የዛሬይቱ_ኢትዮጵያ
ነገን ዛሬ
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ወደ ይዘት በሚል በጀመረው ለውጥ መሰረት አዳዲስ የይዘትና የአቀራረብ ማሻሻያዎችን በማድረግ ወደ ተመልካቾች የተለያዩ ዝግጅቶችን ማድረስ ጀምሯል።
ከእነዚህ አዳዲስ ፕሮግራሞች አንዱ የሆነው የዛሬይቱ ኢትዮጵያ- ነገን ዛሬ ፕሮግራም የሀገራችንን እድገትና ልማት፣ የኢትጵያን ልዕልና የሚያረጋግጡ፣ ሰላምና ልማትን የሚያፋጥኑ፣ ዜጎች የጋራ ታሪክ፣ የጋራ ተስፋ፣ የጋራ ሀገር እንዲፈጥሩና እንዲያፀኑ የሚያሰችሉ ይዘቶች ፤ ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሚያስችሉ የአስተሳሰብ፣ ፍልስፍናዊ ጉዳዮች፣ ኪነ-ጥበባዊ፣ የባህል፣ የታሪክ፣ የእምነት፣ የልማትና የማህራዊ መስተጋር ጉዳዮች በስፋት የሚዳሱበትና ውይይት የሚደረግበት ሳምንታዊ ፕሮግራም እነሆ ዛሬ ይጀምራል።
የዛሬይቱ ኢትዮጵያ - ነገን ዛሬ በየሳምንቱ ረቡዕ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ ወደ እናንተ እናደርሳለን።
ዛሬ ምሽት 3 ሰዓት ላይ በኢቲቪ ዜና ብቻ ይጠብቁን
የዛሬይቱ ኢትዮጵያ
ነገን ዛሬ
ትርክት ትናንት ፤ ዛሬና ነገ
#etv #EBC #የዛሬይቱ_ኢትዮጵያ
#የዛሬይቱ_ኢትዮጵያ
ነገን ዛሬ
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ወደ ይዘት በሚል በጀመረው ለውጥ መሰረት አዳዲስ የይዘትና የአቀራረብ ማሻሻያዎችን በማድረግ ወደ ተመልካቾች የተለያዩ ዝግጅቶችን ማድረስ ጀምሯል።
ከእነዚህ አዳዲስ ፕሮግራሞች አንዱ የሆነው የዛሬይቱ ኢትዮጵያ- ነገን ዛሬ ፕሮግራም የሀገራችንን እድገትና ልማት፣ የኢትጵያን ልዕልና የሚያረጋግጡ፣ ሰላምና ልማትን የሚያፋጥኑ፣ ዜጎች የጋራ ታሪክ፣ የጋራ ተስፋ፣ የጋራ ሀገር እንዲፈጥሩና እንዲያፀኑ የሚያሰችሉ ይዘቶች ፤ ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሚያስችሉ የአስተሳሰብ፣ ፍልስፍናዊ ጉዳዮች፣ ኪነ-ጥበባዊ፣ የባህል፣ የታሪክ፣ የእምነት፣ የልማትና የማህራዊ መስተጋር ጉዳዮች በስፋት የሚዳሱበትና ውይይት የሚደረግበት ሳምንታዊ ፕሮግራም እነሆ ዛሬ ይጀምራል።
የዛሬይቱ ኢትዮጵያ - ነገን ዛሬ በየሳምንቱ ረቡዕ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ ወደ እናንተ እናደርሳለን።
ዛሬ ምሽት 3 ሰዓት ላይ በኢቲቪ ዜና ብቻ ይጠብቁን
የዛሬይቱ ኢትዮጵያ
ነገን ዛሬ
ትርክት ትናንት ፤ ዛሬና ነገ
#etv #EBC #የዛሬይቱ_ኢትዮጵያ
👍4🥰1
ቅኝት ስፖርት ኤፍ ኤም አዲስ 97.1
ማንቸስተር ዩናይትድ ከትዌንቴ የዩሮፓ ሊግ
https://www.facebook.com/share/v/YBKyx6SqqbdSmnv6/?mibextid=oFDknk
ማንቸስተር ዩናይትድ ከትዌንቴ የዩሮፓ ሊግ
https://www.facebook.com/share/v/YBKyx6SqqbdSmnv6/?mibextid=oFDknk
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍8👎1
Forwarded from EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)
የደመራ በዓል በቢሾፍቱ ከተማ በደማቅ ሥነ-ስርአት እየተከበረ ነው
በቶማስ ሀይሉ
#etv #EBC #ደመራ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02DVVeQcvXuzwogiwbHhVq6ycYmUBsb6VdjqbsAnB8oBsEKi4HGtdmBhtS1TkH1TnKl
በቶማስ ሀይሉ
#etv #EBC #ደመራ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02DVVeQcvXuzwogiwbHhVq6ycYmUBsb6VdjqbsAnB8oBsEKi4HGtdmBhtS1TkH1TnKl
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
የደመራ በዓል በቢሾፍቱ ከተማ በደማቅ ሥነ-ስርአት እየተከበረ ነው
በቶማስ ሀይሉ
#etv #EBC #ደመራ
በቶማስ ሀይሉ
#etv #EBC #ደመራ
Forwarded from EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)
በባህርዳር ከተማ የደመራ በዓል አከባበር ሥነ-ስርአት
#etv #EBC #ደመራ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02HF3NPZzh4dQ5A1NS8kfFz1bVLbG5y3YkLrC4VnHRXqK7ESCw9Zo29WkYg5SaH5REl
#etv #EBC #ደመራ
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02HF3NPZzh4dQ5A1NS8kfFz1bVLbG5y3YkLrC4VnHRXqK7ESCw9Zo29WkYg5SaH5REl
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
በባህርዳር ከተማ የደመራ በዓል አከባበር ሥነ-ስርአት
#etv #EBC #ደመራ
የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ
#etv #EBC #ደመራ
የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ
👍1
Forwarded from EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)
ዓለም የእኔም ነው ብሎ የመስቀል በዓልን በቅርስነት ከመዘገበው 11 ዓመታት ተቆጠሩ
*****************
የመስቀል በዓል አከባበር ኢትዮጵያ በዩኔስኮ ካስመዘገበቻቸው ቅርሶች መካከል የመጀመሪያው በዩኒስኮ የተመዘገበ የማይዳሰስ ቅርስ ነው።
ልክ የዛሬ 11 ዓመት ህዳር 2006 ዓ.ም ኢትዮጵያ ተንከባክባ እና ጠብቃ ይዛው የነበረው በዓል የዓለምም በዓል ይሆን ዘንድ ነው የተመዘገበው።
የመስቀል በዓል አከባበር በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስ (Intangible) ሆኖ የተመዘገበው በአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ በተደረገ ስምንተኛው የዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች ጉባዔ ላይ ነበረ።
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid04hV4BPDBrmgdSNmR7RH8tcs8qfsicSzoh6zNABUeywDE6CX8h4ZQJCD4eLnEHu7cl
*****************
የመስቀል በዓል አከባበር ኢትዮጵያ በዩኔስኮ ካስመዘገበቻቸው ቅርሶች መካከል የመጀመሪያው በዩኒስኮ የተመዘገበ የማይዳሰስ ቅርስ ነው።
ልክ የዛሬ 11 ዓመት ህዳር 2006 ዓ.ም ኢትዮጵያ ተንከባክባ እና ጠብቃ ይዛው የነበረው በዓል የዓለምም በዓል ይሆን ዘንድ ነው የተመዘገበው።
የመስቀል በዓል አከባበር በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስ (Intangible) ሆኖ የተመዘገበው በአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ በተደረገ ስምንተኛው የዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች ጉባዔ ላይ ነበረ።
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid04hV4BPDBrmgdSNmR7RH8tcs8qfsicSzoh6zNABUeywDE6CX8h4ZQJCD4eLnEHu7cl
❤1👍1
Forwarded from EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)
❤1