FM ADDIS 97.1(ኤፍ ኤም አዲስ 97.1) – Telegram
FM ADDIS 97.1(ኤፍ ኤም አዲስ 97.1)
8.51K subscribers
1.28K photos
37 videos
3 files
172 links
ይህ ትክክለኛ የኤፍ ኤም አዲስ 97.1 የቴሌግራም ቻናል ነው
Download Telegram
ትዝታ ዘ ፊትበር ወ አልታድ ሰፈር….


ዛሬ በየኛ ሰፈር ፕሮግራም ከ20 ዓመት በፊት ከፍልውሃ እና ፊትበር ተነሰተው አልታድ ሰፈር (ትንሿ ፊት በር) መኖሪያቸውን ካደረጉ ነዋሪዎች ጋር ቆይታ አድርገናል፡፡

የሰፈሩ ተወላጆች እና ነዋሪዎች ሰፈራቸውን “እምዬ ፊት በር” እያሉ ይጠሯታል፡፡ ስለ ሰፈራቸው አውርተው የማይተግቡት የፊት በር ልጆች በምልሰት ወደ ኋላ በምናብ ይዘውን ይነጉዳሉ፡፡ ልዩ ልዩ ጉዳዮችንም እያነሳሳን አውግተናል፤ እነሆ ሙሉ ዝግጅቱን ታደምጡት ዘንድ ጋበዝናችሁ፡፡
👍7
Live stream finished (12 days)
#etv ቅኝት ስፖርት በኤፍ ኤም አዲስ 97.1

ማንቸስተር ሲቲ ከ ዋትፎርድ

በእንግሊዝ ካራባኦ ካፕ የ2024/25 የውድድር ዓመት የ3ኛ ዙር ጨዋታ
https://www.facebook.com/share/v/qPr9cy2sVq7cUodj/?mibextid=oFDknk
👍9😁1
ኢቢሲ ወደ ይዘት

#የዛሬይቱ_ኢትዮጵያ
ነገን ዛሬ

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ወደ ይዘት በሚል በጀመረው ለውጥ መሰረት አዳዲስ የይዘትና የአቀራረብ ማሻሻያዎችን በማድረግ ወደ ተመልካቾች የተለያዩ ዝግጅቶችን ማድረስ ጀምሯል።

ከእነዚህ አዳዲስ ፕሮግራሞች አንዱ የሆነው የዛሬይቱ ኢትዮጵያ- ነገን ዛሬ ፕሮግራም የሀገራችንን እድገትና ልማት፣ የኢትጵያን ልዕልና የሚያረጋግጡ፣ ሰላምና ልማትን የሚያፋጥኑ፣ ዜጎች የጋራ ታሪክ፣ የጋራ ተስፋ፣ የጋራ ሀገር እንዲፈጥሩና እንዲያፀኑ የሚያሰችሉ ይዘቶች ፤ ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሚያስችሉ የአስተሳሰብ፣ ፍልስፍናዊ ጉዳዮች፣ ኪነ-ጥበባዊ፣ የባህል፣ የታሪክ፣ የእምነት፣ የልማትና የማህራዊ መስተጋር ጉዳዮች በስፋት የሚዳሱበትና ውይይት የሚደረግበት ሳምንታዊ ፕሮግራም እነሆ ዛሬ ይጀምራል።

የዛሬይቱ ኢትዮጵያ - ነገን ዛሬ በየሳምንቱ ረቡዕ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ ወደ እናንተ እናደርሳለን።

ዛሬ ምሽት 3 ሰዓት ላይ በኢቲቪ ዜና ብቻ ይጠብቁን
የዛሬይቱ ኢትዮጵያ
ነገን ዛሬ
ትርክት ትናንት ፤ ዛሬና ነገ
#etv #EBC #የዛሬይቱ_ኢትዮጵያ
👍4🥰1
ቅኝት ስፖርት ኤፍ ኤም አዲስ 97.1

ማንቸስተር ዩናይትድ ከትዌንቴ የዩሮፓ ሊግ

https://www.facebook.com/share/v/YBKyx6SqqbdSmnv6/?mibextid=oFDknk
👍8👎1
ዓለም የእኔም ነው ብሎ የመስቀል በዓልን በቅርስነት ከመዘገበው 11 ዓመታት ተቆጠሩ
*****************

የመስቀል በዓል አከባበር ኢትዮጵያ በዩኔስኮ ካስመዘገበቻቸው ቅርሶች መካከል የመጀመሪያው በዩኒስኮ የተመዘገበ የማይዳሰስ ቅርስ ነው።

ልክ የዛሬ 11 ዓመት ህዳር 2006 ዓ.ም ኢትዮጵያ ተንከባክባ እና ጠብቃ ይዛው የነበረው በዓል የዓለምም በዓል ይሆን ዘንድ ነው የተመዘገበው።

የመስቀል በዓል አከባበር በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስ (Intangible) ሆኖ የተመዘገበው በአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ በተደረገ ስምንተኛው የዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች ጉባዔ ላይ ነበረ።
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid04hV4BPDBrmgdSNmR7RH8tcs8qfsicSzoh6zNABUeywDE6CX8h4ZQJCD4eLnEHu7cl
1👍1
ደመራ በአዲስ አበባ
በአሰግድ ሲሳይ
#etv #EBC #ደመራ
1