ሁለት የወርቅ ሜዳሊያዎች እና የዋንጫ ተሸላሚዋ
ፌቨን ጉርጁ አውግቸው በ2017 ዓ.ም ከባህርዳር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂዎች እጅግ ከፍተኛውን ውጤት በማምጣት ሁለት የወርቅ ሜዳሊያዎች እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆናለች፡፡
የሳይበር ደህንነት የትምህርት መስክ ተማሪዋ ፌቨን፤ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 4.00 በማምጣት ከትምህርት ክፍሏ፣ ከፋኩልቲዋ፣ ከኮሌጇ እንዲሁም ከአጠቃላይ የዩኒቨርሲቲው ተመራቂዎች ከፍተኛ የሆነውን ውጤት አስመዝግባለች፡፡
ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት ከ6 ሺህ በላይ ተማሪዎች ያስመረቀ ሲሆን፤ ከተመራቂዎቹ መካከል 111ዱ የሦስተኛ ዲግሪ (PhD) ተመራቂዎች ናቸው፡፡ ዩኒቨርሲቲው በሳይበር ደህንነት የትምህርት መስክ ለመጀመሪያ ጊዜ ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡
#tikvahuniversity
@TEMARI_Net1
ፌቨን ጉርጁ አውግቸው በ2017 ዓ.ም ከባህርዳር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂዎች እጅግ ከፍተኛውን ውጤት በማምጣት ሁለት የወርቅ ሜዳሊያዎች እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆናለች፡፡
የሳይበር ደህንነት የትምህርት መስክ ተማሪዋ ፌቨን፤ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 4.00 በማምጣት ከትምህርት ክፍሏ፣ ከፋኩልቲዋ፣ ከኮሌጇ እንዲሁም ከአጠቃላይ የዩኒቨርሲቲው ተመራቂዎች ከፍተኛ የሆነውን ውጤት አስመዝግባለች፡፡
ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት ከ6 ሺህ በላይ ተማሪዎች ያስመረቀ ሲሆን፤ ከተመራቂዎቹ መካከል 111ዱ የሦስተኛ ዲግሪ (PhD) ተመራቂዎች ናቸው፡፡ ዩኒቨርሲቲው በሳይበር ደህንነት የትምህርት መስክ ለመጀመሪያ ጊዜ ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡
#tikvahuniversity
@TEMARI_Net1
🔥5👏2❤1
በርካታ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በልዩ ልዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች እያስመረቁ ነው።
ከ25 በላይ ዩኒቨርሲቲዎች በዛሬው ዕለት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ይገኛሉ፡፡
ተመራቂዎቹ በተለያዩ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁና የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ የቅድመ-ምረቃ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም የድኅረ-ምረቃ እና የስፔሻሊቲ ፕሮግራም ሰልጣኞች ናቸው፡፡
እንኳን ደስ አላችሁ!
ምስል፦ መቀሌ፣ጅማ፣ ባህርዳር፣ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲዎች
@TEMARI_Net1
ከ25 በላይ ዩኒቨርሲቲዎች በዛሬው ዕለት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ይገኛሉ፡፡
ተመራቂዎቹ በተለያዩ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁና የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ የቅድመ-ምረቃ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም የድኅረ-ምረቃ እና የስፔሻሊቲ ፕሮግራም ሰልጣኞች ናቸው፡፡
እንኳን ደስ አላችሁ!
ምስል፦ መቀሌ፣ጅማ፣ ባህርዳር፣ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲዎች
@TEMARI_Net1
በርካታ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በልዩ ልዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች እያስመረቁ ነው።
ከ25 በላይ ዩኒቨርሲቲዎች በዛሬው ዕለት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ይገኛሉ፡፡
ተመራቂዎቹ በተለያዩ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁና የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ የቅድመ-ምረቃ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም የድኅረ-ምረቃ እና የስፔሻሊቲ ፕሮግራም ሰልጣኞች ናቸው፡፡
እንኳን ደስ አላችሁ!
ምስል፦ መቀሌ፣ጅማ፣ ባህርዳር፣ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲዎች
@TEMARI_Net1
ከ25 በላይ ዩኒቨርሲቲዎች በዛሬው ዕለት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ይገኛሉ፡፡
ተመራቂዎቹ በተለያዩ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁና የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ የቅድመ-ምረቃ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም የድኅረ-ምረቃ እና የስፔሻሊቲ ፕሮግራም ሰልጣኞች ናቸው፡፡
እንኳን ደስ አላችሁ!
ምስል፦ መቀሌ፣ጅማ፣ ባህርዳር፣ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲዎች
@TEMARI_Net1
❤2
መንትዮች ተመራቂዎች 🎉
ዮሐንስ ደረጀ እና ያዕቆብ ደረጀ ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በሶፍትዌር ምህንድስና ዛሬ ተመርቀዋል።
መንትዮቹ ከልጅነታቸው ጀምረው በአንድ ክፍል ፊደል ቆጥረው፣ በአንድ ሁለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረው በጅማ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ ተምረው በተመሳሳይ ውጤት እና ደረጃ ለማጠናቀቅ ችለዋል። #JiT
#tikvahuniversity
ዮሐንስ ደረጀ እና ያዕቆብ ደረጀ ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በሶፍትዌር ምህንድስና ዛሬ ተመርቀዋል።
መንትዮቹ ከልጅነታቸው ጀምረው በአንድ ክፍል ፊደል ቆጥረው፣ በአንድ ሁለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረው በጅማ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ ተምረው በተመሳሳይ ውጤት እና ደረጃ ለማጠናቀቅ ችለዋል። #JiT
#tikvahuniversity
❤3
Fully Funded Leadership Conference in the USA 2025
Conference Dates: Oct. 30 - Nov. 2, 2025
Location: Harvard Kennedy School
Link: https://scholarshipscorner.website/harvrd-public-policy-leadership-conference/
Benefits: All expenses are covered by Harvard Kennedy School — including travel, accommodation, and meals during the conference.
Deadline: 7 July, 2025.
Credit: The President and Fellows of Harvard College. Harvard Kennedy School
The content is based on and adapted from information available on the official website. Details are subject to change. For any credit or content inquiries, please contact us
@TEMARI_Net1
Conference Dates: Oct. 30 - Nov. 2, 2025
Location: Harvard Kennedy School
Link: https://scholarshipscorner.website/harvrd-public-policy-leadership-conference/
Benefits: All expenses are covered by Harvard Kennedy School — including travel, accommodation, and meals during the conference.
Deadline: 7 July, 2025.
Credit: The President and Fellows of Harvard College. Harvard Kennedy School
The content is based on and adapted from information available on the official website. Details are subject to change. For any credit or content inquiries, please contact us
@TEMARI_Net1
ይህ ተመራቂ ለእናቱ ያለውን ፍቅርለመግለፅ የሞከረበት ምስል ነው።እናት ከሰል ሽጣ ልጇን አስተምራ ዛሬ አስመረቀች። እሱም በምርቃት ቦታው በጓደኞቹ ፊት አመሠግንሻለሁ ብሎ ክሰል ራሱ ላይ አድርጎ ፍቅሩን መግለፁ ከምስሉ ጋር የወጣው ሃሳብ ያስረዳል።።
@TEMARI_NET1
@TEMARI_NET1
❤7
#DillaUniversity
#ClassOf2025
#CommencementPhotos
ዲላ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የ2017 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ አጠቃላይ ተማሪዎች ውስጥ ከ75 በመቶ በላይ የሚሆኑት ማለፋቸውን ገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 1,576 ተማሪዎች አስመርቋል። ከተመራቂዎቹ ሁለት ተማሪዎች በሦስተኛ ዲግሪ እና 100 ተማሪዎች በሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ናቸው።
በመጀመሪያ ዲግሪ ከተመራቂ ተማሪዎች መካከል የማኔጅመንት ትምህርት ክፍል ምሩቅ የሆነው ዳንኤል ግርማ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.96 በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
#tikvahuniversity
#ClassOf2025
#CommencementPhotos
ዲላ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የ2017 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ አጠቃላይ ተማሪዎች ውስጥ ከ75 በመቶ በላይ የሚሆኑት ማለፋቸውን ገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 1,576 ተማሪዎች አስመርቋል። ከተመራቂዎቹ ሁለት ተማሪዎች በሦስተኛ ዲግሪ እና 100 ተማሪዎች በሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ናቸው።
በመጀመሪያ ዲግሪ ከተመራቂ ተማሪዎች መካከል የማኔጅመንት ትምህርት ክፍል ምሩቅ የሆነው ዳንኤል ግርማ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.96 በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
#tikvahuniversity
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞች የመውጫ ፈተና ውጤት ተለቋል። - ትምህርት ሚኒስቴር
የፈተና አገልግሎት ክፍያ (Exam Service Payment) የከፈሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውጤት ዛሬ ሰኔ 14/2017 ዓ.ም የተለቀቀ መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጠናል።
በዚህም የፈተና አገልግሎት ክፍያ የከፈሉ ተቋማት የተፈታኞቻቸውን ውጤት እንዲያውቁት የተደረገ ሲሆን፤ የግል ተፈታኞች ወደ ተማሩበት ተቋም በመሔድ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ተብሏል።
#tikvahuniversity
@TEMARI_Net1
የፈተና አገልግሎት ክፍያ (Exam Service Payment) የከፈሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውጤት ዛሬ ሰኔ 14/2017 ዓ.ም የተለቀቀ መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጠናል።
በዚህም የፈተና አገልግሎት ክፍያ የከፈሉ ተቋማት የተፈታኞቻቸውን ውጤት እንዲያውቁት የተደረገ ሲሆን፤ የግል ተፈታኞች ወደ ተማሩበት ተቋም በመሔድ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ተብሏል።
#tikvahuniversity
@TEMARI_Net1