በርካታ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በልዩ ልዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች እያስመረቁ ነው።
ከ25 በላይ ዩኒቨርሲቲዎች በዛሬው ዕለት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ይገኛሉ፡፡
ተመራቂዎቹ በተለያዩ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁና የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ የቅድመ-ምረቃ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም የድኅረ-ምረቃ እና የስፔሻሊቲ ፕሮግራም ሰልጣኞች ናቸው፡፡
እንኳን ደስ አላችሁ!
ምስል፦ መቀሌ፣ጅማ፣ ባህርዳር፣ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲዎች
@TEMARI_Net1
ከ25 በላይ ዩኒቨርሲቲዎች በዛሬው ዕለት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ይገኛሉ፡፡
ተመራቂዎቹ በተለያዩ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁና የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ የቅድመ-ምረቃ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም የድኅረ-ምረቃ እና የስፔሻሊቲ ፕሮግራም ሰልጣኞች ናቸው፡፡
እንኳን ደስ አላችሁ!
ምስል፦ መቀሌ፣ጅማ፣ ባህርዳር፣ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲዎች
@TEMARI_Net1
በርካታ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በልዩ ልዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች እያስመረቁ ነው።
ከ25 በላይ ዩኒቨርሲቲዎች በዛሬው ዕለት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ይገኛሉ፡፡
ተመራቂዎቹ በተለያዩ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁና የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ የቅድመ-ምረቃ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም የድኅረ-ምረቃ እና የስፔሻሊቲ ፕሮግራም ሰልጣኞች ናቸው፡፡
እንኳን ደስ አላችሁ!
ምስል፦ መቀሌ፣ጅማ፣ ባህርዳር፣ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲዎች
@TEMARI_Net1
ከ25 በላይ ዩኒቨርሲቲዎች በዛሬው ዕለት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ይገኛሉ፡፡
ተመራቂዎቹ በተለያዩ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁና የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ የቅድመ-ምረቃ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም የድኅረ-ምረቃ እና የስፔሻሊቲ ፕሮግራም ሰልጣኞች ናቸው፡፡
እንኳን ደስ አላችሁ!
ምስል፦ መቀሌ፣ጅማ፣ ባህርዳር፣ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲዎች
@TEMARI_Net1
❤2
መንትዮች ተመራቂዎች 🎉
ዮሐንስ ደረጀ እና ያዕቆብ ደረጀ ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በሶፍትዌር ምህንድስና ዛሬ ተመርቀዋል።
መንትዮቹ ከልጅነታቸው ጀምረው በአንድ ክፍል ፊደል ቆጥረው፣ በአንድ ሁለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረው በጅማ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ ተምረው በተመሳሳይ ውጤት እና ደረጃ ለማጠናቀቅ ችለዋል። #JiT
#tikvahuniversity
ዮሐንስ ደረጀ እና ያዕቆብ ደረጀ ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በሶፍትዌር ምህንድስና ዛሬ ተመርቀዋል።
መንትዮቹ ከልጅነታቸው ጀምረው በአንድ ክፍል ፊደል ቆጥረው፣ በአንድ ሁለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረው በጅማ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ ተምረው በተመሳሳይ ውጤት እና ደረጃ ለማጠናቀቅ ችለዋል። #JiT
#tikvahuniversity
❤3
Fully Funded Leadership Conference in the USA 2025
Conference Dates: Oct. 30 - Nov. 2, 2025
Location: Harvard Kennedy School
Link: https://scholarshipscorner.website/harvrd-public-policy-leadership-conference/
Benefits: All expenses are covered by Harvard Kennedy School — including travel, accommodation, and meals during the conference.
Deadline: 7 July, 2025.
Credit: The President and Fellows of Harvard College. Harvard Kennedy School
The content is based on and adapted from information available on the official website. Details are subject to change. For any credit or content inquiries, please contact us
@TEMARI_Net1
Conference Dates: Oct. 30 - Nov. 2, 2025
Location: Harvard Kennedy School
Link: https://scholarshipscorner.website/harvrd-public-policy-leadership-conference/
Benefits: All expenses are covered by Harvard Kennedy School — including travel, accommodation, and meals during the conference.
Deadline: 7 July, 2025.
Credit: The President and Fellows of Harvard College. Harvard Kennedy School
The content is based on and adapted from information available on the official website. Details are subject to change. For any credit or content inquiries, please contact us
@TEMARI_Net1
ይህ ተመራቂ ለእናቱ ያለውን ፍቅርለመግለፅ የሞከረበት ምስል ነው።እናት ከሰል ሽጣ ልጇን አስተምራ ዛሬ አስመረቀች። እሱም በምርቃት ቦታው በጓደኞቹ ፊት አመሠግንሻለሁ ብሎ ክሰል ራሱ ላይ አድርጎ ፍቅሩን መግለፁ ከምስሉ ጋር የወጣው ሃሳብ ያስረዳል።።
@TEMARI_NET1
@TEMARI_NET1
❤7
#DillaUniversity
#ClassOf2025
#CommencementPhotos
ዲላ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የ2017 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ አጠቃላይ ተማሪዎች ውስጥ ከ75 በመቶ በላይ የሚሆኑት ማለፋቸውን ገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 1,576 ተማሪዎች አስመርቋል። ከተመራቂዎቹ ሁለት ተማሪዎች በሦስተኛ ዲግሪ እና 100 ተማሪዎች በሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ናቸው።
በመጀመሪያ ዲግሪ ከተመራቂ ተማሪዎች መካከል የማኔጅመንት ትምህርት ክፍል ምሩቅ የሆነው ዳንኤል ግርማ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.96 በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
#tikvahuniversity
#ClassOf2025
#CommencementPhotos
ዲላ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የ2017 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ አጠቃላይ ተማሪዎች ውስጥ ከ75 በመቶ በላይ የሚሆኑት ማለፋቸውን ገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 1,576 ተማሪዎች አስመርቋል። ከተመራቂዎቹ ሁለት ተማሪዎች በሦስተኛ ዲግሪ እና 100 ተማሪዎች በሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ናቸው።
በመጀመሪያ ዲግሪ ከተመራቂ ተማሪዎች መካከል የማኔጅመንት ትምህርት ክፍል ምሩቅ የሆነው ዳንኤል ግርማ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.96 በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
#tikvahuniversity
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞች የመውጫ ፈተና ውጤት ተለቋል። - ትምህርት ሚኒስቴር
የፈተና አገልግሎት ክፍያ (Exam Service Payment) የከፈሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውጤት ዛሬ ሰኔ 14/2017 ዓ.ም የተለቀቀ መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጠናል።
በዚህም የፈተና አገልግሎት ክፍያ የከፈሉ ተቋማት የተፈታኞቻቸውን ውጤት እንዲያውቁት የተደረገ ሲሆን፤ የግል ተፈታኞች ወደ ተማሩበት ተቋም በመሔድ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ተብሏል።
#tikvahuniversity
@TEMARI_Net1
የፈተና አገልግሎት ክፍያ (Exam Service Payment) የከፈሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውጤት ዛሬ ሰኔ 14/2017 ዓ.ም የተለቀቀ መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጠናል።
በዚህም የፈተና አገልግሎት ክፍያ የከፈሉ ተቋማት የተፈታኞቻቸውን ውጤት እንዲያውቁት የተደረገ ሲሆን፤ የግል ተፈታኞች ወደ ተማሩበት ተቋም በመሔድ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ተብሏል።
#tikvahuniversity
@TEMARI_Net1
42 A+ ያመጣው ተመራቂ
ደሲ መሀመድ ይባላል። በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በኬሚካል ኢንጂነሪንግ ትምህርት ክፍል እጅግ ከፍተኛ ውጤት በማምጣት የሜዳሊያ እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
ቤተሰቦቹ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቢሆንም የሚችሉትን ያህል ደግፈውታል። ወደ ዩኒቨርሲቲ ከገባ በኋላ ጎን ከትምህርቱ ጎን ለጎን ልጆችን በማስጠናት በሚያገኘው ገቢ ራሱን ደጉሟል። ከሚያስጠናቸው ልጆች ቤተሰብ ጋርም የጠበቀ ወዳጅነት መፍጠሩን ተናግሯል።
ደሲ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.94 ከፍተኛ ውጤት በማምጣት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ.ም የማዕረግ ተመራቂ ሆኗል።
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ያስተማራቸውን 596 ተማሪዎች አስመርቋል።
#tikvahuniversity
ደሲ መሀመድ ይባላል። በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በኬሚካል ኢንጂነሪንግ ትምህርት ክፍል እጅግ ከፍተኛ ውጤት በማምጣት የሜዳሊያ እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
ቤተሰቦቹ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቢሆንም የሚችሉትን ያህል ደግፈውታል። ወደ ዩኒቨርሲቲ ከገባ በኋላ ጎን ከትምህርቱ ጎን ለጎን ልጆችን በማስጠናት በሚያገኘው ገቢ ራሱን ደጉሟል። ከሚያስጠናቸው ልጆች ቤተሰብ ጋርም የጠበቀ ወዳጅነት መፍጠሩን ተናግሯል።
ደሲ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.94 ከፍተኛ ውጤት በማምጣት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ.ም የማዕረግ ተመራቂ ሆኗል።
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ያስተማራቸውን 596 ተማሪዎች አስመርቋል።
#tikvahuniversity
❤1
#KotebeUniversityOfEducation
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1,989 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ተመራቂ በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሁለተኛ ዲግሪ እና በፒ.ኤች.ዲ. ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
#tikvahuniversity
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1,989 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ተመራቂ በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሁለተኛ ዲግሪ እና በፒ.ኤች.ዲ. ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
#tikvahuniversity
👍2
#News_of_the_week
Guinea-Bissau: State may take steps if Israel-Iran war
does not end – president😂
The President of Guinea-Bissau, Umaro Sissoco Embaló, on Monday urged Israel and Iran to end their armed conflict, warning that his country may “take measures” to end the war.
Sissoco Embaló made the warning in a speech during the inauguration of an 8.2 kilometre section of Guinea-Bissau’s first motorway, built with Chinese cooperation to link Bissau airport to the town of Safim.
Addressing the people who attended the ceremony, the Guinea-Bissau president said that the world “is complicated and violent” with wars in various areas and between countries.
“We will tell our brothers in Israel and Iran to stop the war immediately because otherwise Guinea-Bissau will be forced to take appropriate measures to stop the war,” said Umaro Sissoco Embalo.
©️ Platforma
What will be the Measurements😁?
@TEMARI_Net1
Guinea-Bissau: State may take steps if Israel-Iran war
does not end – president😂
The President of Guinea-Bissau, Umaro Sissoco Embaló, on Monday urged Israel and Iran to end their armed conflict, warning that his country may “take measures” to end the war.
Sissoco Embaló made the warning in a speech during the inauguration of an 8.2 kilometre section of Guinea-Bissau’s first motorway, built with Chinese cooperation to link Bissau airport to the town of Safim.
Addressing the people who attended the ceremony, the Guinea-Bissau president said that the world “is complicated and violent” with wars in various areas and between countries.
“We will tell our brothers in Israel and Iran to stop the war immediately because otherwise Guinea-Bissau will be forced to take appropriate measures to stop the war,” said Umaro Sissoco Embalo.
©️ Platforma
What will be the Measurements😁?
@TEMARI_Net1
😁9❤4🤔1
Forwarded from AAU MEREJA
🌟AAU EXIT Top Scorer 🌟
Huge congratulations to Rahel Esubalew for scoring an impressive 97/100 currently the highest recorded score!
If there is anyone who scored higher, kindly let us know @ZAdmin21
Your achievement is an inspiration, Rahel! 👏🔥
@AAUMEREJA
Huge congratulations to Rahel Esubalew for scoring an impressive 97/100 currently the highest recorded score!
If there is anyone who scored higher, kindly let us know @ZAdmin21
Your achievement is an inspiration, Rahel! 👏🔥
@AAUMEREJA
👍1👏1