የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም እየተካሄደ ነው::
-------------------------//--------------
መጋቢት 7/2016 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም “ከፍተኛ ትምህርት ከፍ ላለ ተጽዕኖ/Higher Education for Higher Impacts” በሚል መሪ ቃል በጅማ ዩኒቨርሲቲ በዘርፉ የሚተገበሩ አዳዲስ ሪፎርሞች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት በማካሄድ ላይ ነው::
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሸኔ በውይይት መድረኩ ተገኝተው ካለፈው ተሞክሮ ስለተገኙ ቁም ነገሮችና ዘርፉ ያለበትን ቁመና አስመልክቶ ንግግር አድርገዋል::
ሚኒስትር ዴኤታው ባስተላለፉት መልዕክት የከፍተኛ ትምህርት ዘርፉ ለሃገር ከፍ ያለ አበርክቶ እንዳይኖረው አንቀው ከያዙት ማነቆዎች ሊላቀቅ እንደሚገባ ገልጸዋል።
ለፎረሙ ተሳታፊዎች በከፍተኛ ትምህርት ተቋማቂ ነጻነት ፍኖተካርታ፣የዩኒቨርስቲ ትኩረት መስክና ተልዕኮ ልየታ፣ በከፍተኛ ትምህርት፣ ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና፣ የምርምር
ተቋማት እና የኢንዱስትሪ ትስስር አዋጅ 1298/2015 ጨምሮ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፉ ላይ የተከናወኑና በመከናወን ላይ ስላሉ አዳዲስ ትግበራዎችና የለውጥ አጀንዳዎች ዙሪያ የውይይት አጀንዳዎች ቀርበዋል::
በፎረሙ ላይ ከተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ የዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንቶችና
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከፍተኛ ሃላፊዎች፣የትምህርት ሚኒስቴርና የጅማ ዩኒቨርስቲ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ናቸው።
ሙሉ ዜናው👇
https://www.facebook.com/share/p/9C4VF3Qk5MwsoM85/?mibextid=Nif5oz
-------------------------//--------------
መጋቢት 7/2016 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም “ከፍተኛ ትምህርት ከፍ ላለ ተጽዕኖ/Higher Education for Higher Impacts” በሚል መሪ ቃል በጅማ ዩኒቨርሲቲ በዘርፉ የሚተገበሩ አዳዲስ ሪፎርሞች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት በማካሄድ ላይ ነው::
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሸኔ በውይይት መድረኩ ተገኝተው ካለፈው ተሞክሮ ስለተገኙ ቁም ነገሮችና ዘርፉ ያለበትን ቁመና አስመልክቶ ንግግር አድርገዋል::
ሚኒስትር ዴኤታው ባስተላለፉት መልዕክት የከፍተኛ ትምህርት ዘርፉ ለሃገር ከፍ ያለ አበርክቶ እንዳይኖረው አንቀው ከያዙት ማነቆዎች ሊላቀቅ እንደሚገባ ገልጸዋል።
ለፎረሙ ተሳታፊዎች በከፍተኛ ትምህርት ተቋማቂ ነጻነት ፍኖተካርታ፣የዩኒቨርስቲ ትኩረት መስክና ተልዕኮ ልየታ፣ በከፍተኛ ትምህርት፣ ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና፣ የምርምር
ተቋማት እና የኢንዱስትሪ ትስስር አዋጅ 1298/2015 ጨምሮ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፉ ላይ የተከናወኑና በመከናወን ላይ ስላሉ አዳዲስ ትግበራዎችና የለውጥ አጀንዳዎች ዙሪያ የውይይት አጀንዳዎች ቀርበዋል::
በፎረሙ ላይ ከተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ የዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንቶችና
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከፍተኛ ሃላፊዎች፣የትምህርት ሚኒስቴርና የጅማ ዩኒቨርስቲ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ናቸው።
ሙሉ ዜናው👇
https://www.facebook.com/share/p/9C4VF3Qk5MwsoM85/?mibextid=Nif5oz
የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም ተጠናቀቀ
............................................
መጋቢት 8/2016 ዓ.ም (ትሚ) መሪ ቃሉን “ከፍተኛ ትምህርት ከፍ ላለ ተጽዕኖ” (Higher Education for Higher Impacts) ያረገው የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም ትናንት ተጠናቀቀ፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሽኔ በፎረሙ ማጠቃለያ ከፍተኛ ትምህርት ላይ እየተተገበሩ ያሉት ቁልፍ የለውጥ ስራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የዘርፉ ሃላፊዎች በትኩረት በመሰራት የድርሻቸውን መወጣት እንደሚገባቸውና የሁሉንም ባለድርሻዎች የላቀ ተሳትፎ እንደሚጠይቅ አሳስበዋል።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን ጨምሮ ከመላው የሃገራችን ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚደንቶችና ሌሎች የስራ ሃላፊዎች አንዲሁም ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት ፎረም በተጀመሩ የለውጥ መርሃ-ግብሮች አተገባበር፣የለውጥ ስኬቶችና ባጋጠሙ ተግዳሮቶች ዙሪያ ለተከታታይ ሁለት ቀናት ጥልቅ ውይይት ሲያደርግ የቆየ ሲሆን የቀጣይ ስራ አቅጣጫዎች ላይ በመምከር ተጠናቋል፡፡
በዕለቱ በጅማ ዩኒቨርስቲ (@ Jimma University ) የተዘጋጀ አውደርዕይ፣ የዲጂታል ትምህርት ስቱዲዮና Ict መረጃ ማዕከል እንዲሁም ሌሎች ካምፓሶች በፎረሙ ተሳታፊዎች ተኀብኝተዋል።
ተጨማሪ መረጃዎችን በሚከተሉት ማስፈንጠሪያዎች ያግኙ፡-
በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/
በቴሌግራም -https://news.1rj.ru/str/ethio_moe
በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe
በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia
በዌብሳይት - www.moe.gov.et ይከታተሉ!
............................................
መጋቢት 8/2016 ዓ.ም (ትሚ) መሪ ቃሉን “ከፍተኛ ትምህርት ከፍ ላለ ተጽዕኖ” (Higher Education for Higher Impacts) ያረገው የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም ትናንት ተጠናቀቀ፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሽኔ በፎረሙ ማጠቃለያ ከፍተኛ ትምህርት ላይ እየተተገበሩ ያሉት ቁልፍ የለውጥ ስራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የዘርፉ ሃላፊዎች በትኩረት በመሰራት የድርሻቸውን መወጣት እንደሚገባቸውና የሁሉንም ባለድርሻዎች የላቀ ተሳትፎ እንደሚጠይቅ አሳስበዋል።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን ጨምሮ ከመላው የሃገራችን ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚደንቶችና ሌሎች የስራ ሃላፊዎች አንዲሁም ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት ፎረም በተጀመሩ የለውጥ መርሃ-ግብሮች አተገባበር፣የለውጥ ስኬቶችና ባጋጠሙ ተግዳሮቶች ዙሪያ ለተከታታይ ሁለት ቀናት ጥልቅ ውይይት ሲያደርግ የቆየ ሲሆን የቀጣይ ስራ አቅጣጫዎች ላይ በመምከር ተጠናቋል፡፡
በዕለቱ በጅማ ዩኒቨርስቲ (@ Jimma University ) የተዘጋጀ አውደርዕይ፣ የዲጂታል ትምህርት ስቱዲዮና Ict መረጃ ማዕከል እንዲሁም ሌሎች ካምፓሶች በፎረሙ ተሳታፊዎች ተኀብኝተዋል።
ተጨማሪ መረጃዎችን በሚከተሉት ማስፈንጠሪያዎች ያግኙ፡-
በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/
በቴሌግራም -https://news.1rj.ru/str/ethio_moe
በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe
በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia
በዌብሳይት - www.moe.gov.et ይከታተሉ!
43ኛው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባኤ “ጠንካራ የተማሪዎች አደረጃጀት ለተሻለች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ተካሄደ፡፡
===========================
መጋቢት 16/2016 ዓ.ም (ትሚ) 43ኛው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባኤ “ጠንካራ የተማሪዎች አደረጃጀት ለተሻለች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ተካሂዷል፡፡
ሙሉ ዜናው👇
https://www.facebook.com/share/p/4CyUSuffFwVaKnzr/?mibextid=Nif5oz
===========================
መጋቢት 16/2016 ዓ.ም (ትሚ) 43ኛው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባኤ “ጠንካራ የተማሪዎች አደረጃጀት ለተሻለች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ተካሂዷል፡፡
ሙሉ ዜናው👇
https://www.facebook.com/share/p/4CyUSuffFwVaKnzr/?mibextid=Nif5oz
በድጋፍ የተገኙት የህክምና ቁሳቁሶች የህክምና ዘርፉን የመማር ማስተማር ተግባር ለማሻሻል ለሚደረገው ስራ የላቀ አስተዋፆ እንዳላቸው ተገለፀ፡፡
======================
ሚያዝያ 9/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የባዮሜዲካል ቴክኒሻኖችንና መሐንዲሶችን ስልጠና ለማሳደግ እና በሆስፒታሎች ውስጥ ያለውን የህክምና አገልግሎት ለማሻሻል በጀርመን የፋይናንስ ትብብር፣ በጀርመን ልማት ባንክ KFW የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል፡፡ ሙሉ ዜናውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፣
https://www.facebook.com/share/p/4azpZTEjtnR4P3VZ/?mibextid=oFDknk
======================
ሚያዝያ 9/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የባዮሜዲካል ቴክኒሻኖችንና መሐንዲሶችን ስልጠና ለማሳደግ እና በሆስፒታሎች ውስጥ ያለውን የህክምና አገልግሎት ለማሻሻል በጀርመን የፋይናንስ ትብብር፣ በጀርመን ልማት ባንክ KFW የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል፡፡ ሙሉ ዜናውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፣
https://www.facebook.com/share/p/4azpZTEjtnR4P3VZ/?mibextid=oFDknk
ለጎልማሶች መሰረታዊ ትምህርት ውጤታማነት አጋር አካላት የድርሻቸውን እንዲውጡ ጥሪ ቀረበ።
ዲቪቪ ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ በጎልማሶች መሰረታዊ ትምህርት የ30 ዓመታት ጉዞን የተመለከተ ኮንፈረንስ ተካሂዷል።
-----------------------//--------------------------
በኮንፈረንሱ መክፈቻ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስቴር አጠቃላይ ትምህርት ልማትር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሽቴ ሀገራችን መደበኛ ትምህርት ያላገኙ ዜጎችን የመማር መብት ለማረጋገጥና የተማሩ ዜጎችን ቁጥር ለማሳደግ ባለፉት ዓመታት የጎልማሶች መሰረታዊ ትምህርት ፕሮግራምን በመዘርጋት ውጤታማ ስራ ሰርታለች ብለዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0FxgzBbLxu3iLXRGFnDooGUNoaNN11JeBZGm7pYT5LLr1HaAfkpxQSKyCRssbnh2Ml&id=100064682287722&mibextid=Nif5oz
ዲቪቪ ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ በጎልማሶች መሰረታዊ ትምህርት የ30 ዓመታት ጉዞን የተመለከተ ኮንፈረንስ ተካሂዷል።
-----------------------//--------------------------
በኮንፈረንሱ መክፈቻ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስቴር አጠቃላይ ትምህርት ልማትር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሽቴ ሀገራችን መደበኛ ትምህርት ያላገኙ ዜጎችን የመማር መብት ለማረጋገጥና የተማሩ ዜጎችን ቁጥር ለማሳደግ ባለፉት ዓመታት የጎልማሶች መሰረታዊ ትምህርት ፕሮግራምን በመዘርጋት ውጤታማ ስራ ሰርታለች ብለዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0FxgzBbLxu3iLXRGFnDooGUNoaNN11JeBZGm7pYT5LLr1HaAfkpxQSKyCRssbnh2Ml&id=100064682287722&mibextid=Nif5oz
የትምህርት ሚኒስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ አብዱራህማን ኢድ ጣሂር ጋር በመሆን ‘Top Gravity’ ከተባለ የህትመት ተቋም ጋር በጋራ ለመስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት የሚከተሉትን ሊንኮች ይጫኑ። https://www.linkedin.com/posts/toppan-gravity-ethiopia_industrialprinting-collaboration-innovation-ugcPost-7185654197235683329-d7XZ?utm_source=share&utm_medium=member_android
እና
https://www.linkedin.com/posts/toppan-gravity_toppan-eih-innovation-activity-7188069238941638656-TVHw?utm_source=share&utm_medium=member_android
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ክቡር ሚኒስትሩ ጃፓን፣ ቶኪዮ በሚገኘው የ ‘Top Gravity ‘ዋና መስሪያ ቤት የስራ ጉብኝት በማድረግ ከተቋሙን ዋና ስራ አስፈጻሚ እና ሌሎች የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት የሚከተሉትን ሊንኮች ይጫኑ፤
https://www.linkedin.com/posts/ethiopian-investment-holdings_ethiopia-partnership-globalbusiness-ugcPost-7185619860398219264-O1h0?utm_source=share&utm_medium=member_android
እና
https://www.linkedin.com/posts/ethiopian-investment-holdings_commencing-their-networking-and-collaboration-ugcPost-7188069533868261376-IycV?utm_source=share&utm_medium=member_android
እና
https://www.linkedin.com/posts/toppan-gravity_toppan-eih-innovation-activity-7188069238941638656-TVHw?utm_source=share&utm_medium=member_android
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ክቡር ሚኒስትሩ ጃፓን፣ ቶኪዮ በሚገኘው የ ‘Top Gravity ‘ዋና መስሪያ ቤት የስራ ጉብኝት በማድረግ ከተቋሙን ዋና ስራ አስፈጻሚ እና ሌሎች የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት የሚከተሉትን ሊንኮች ይጫኑ፤
https://www.linkedin.com/posts/ethiopian-investment-holdings_ethiopia-partnership-globalbusiness-ugcPost-7185619860398219264-O1h0?utm_source=share&utm_medium=member_android
እና
https://www.linkedin.com/posts/ethiopian-investment-holdings_commencing-their-networking-and-collaboration-ugcPost-7188069533868261376-IycV?utm_source=share&utm_medium=member_android
Linkedin
#industrialprinting #collaboration #innovation #printinnovation #futureofprinting #printtech | TOPPAN Security Ethiopia
𝗧𝗼𝗽 𝗼𝗳𝗳𝗶𝗰𝗶𝗮𝗹𝘀 𝗰𝗼𝗻𝘃𝗲𝗻𝗲𝗱 𝗶𝗻 𝗕𝗲𝗶𝗷𝗶𝗻𝗴 𝘁𝗼𝗱𝗮𝘆 𝘁𝗼 𝗲𝘅𝗽𝗹𝗼𝗿𝗲 𝗮 𝗽𝗼𝘁𝗲𝗻𝘁𝗶𝗮𝗹 𝗷𝗼𝗶𝗻𝘁 𝘃𝗲𝗻𝘁𝘂𝗿𝗲 𝗶𝗻 𝗶𝗻𝗱𝘂𝘀𝘁𝗿𝗶𝗮𝗹 𝗽𝗿𝗶𝗻𝘁𝗶𝗻𝗴. Among them were Minister of Education H.E. Professor Berhanu Nega, EIH CEO H.E. Ato Abdurehman Eid Tahir, and Toppan Gravity Ethiopia CEO W/o Kalkidan Arega.…
በትምህርት ዘርፉ ውጤታማ ስራ ለመሥራት የተግባባ፣ የጋራ አስተሳሰብ ያለውና የወደፊቱን የተገናዘበ አመራር መስጠት እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለፁ።
--------------------------------------
የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ የምክክር መድረክ የትምህርት ሚኒስቴርና የክልል የትምህርት ዘርፉ አመራሮች በተገኙበት እየተካሄደ ነው።
በምክክር መድረኩ የተገኙት ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የሀገራችንን የትምህርት ሥርዓት የመምራት እድል እንደተሰጠው አመራር በትምህርት ዘርፉ ውስጥ ያለውን ውስብስብ ችግር በመረዳት የተቀራረበ አመለካከት በመያዝ አመራር መስጠት ይገባል ብለዋል።
ከዚህ በፊት ትምህርትን እያየን ባለንበት መንገድ መሥራት አንችልም ያሉት ሚኒሰትሩ በረጅም ጊዜ አቅደን ብቁ ተወዳዳሪ እና በስነ-ምግባር የታነፁ ልጆች ለማፍራት የሚያስችል ትምህርት እየሰጠን ነው የሚለውን ማሰብና መሥራት እንደሚገባ ጠቁመዋል።
በትምህርት ዘርፍ በርካታ ሥራዎች እየተሠሩ እንደሆነ ያነሱት ሚኒስትሩ በዚህ ረገድ የጋራ አስተሳሰብ በአዲስ መልክና ማዕቀፍ መያዝ ይገባል ብለዋል።
አክለውም ከአጭር ጊዜ አስተሳሰብ ወጥተን የሚቀጥለውን ትውልድ በዓለም ተወዳዳሪ፣ ክህሎት ያለው፣ ግብረ ገብነትን የተላበሰ እንዲሆን ለማድረግ የጋራ አስተሳሰብ ይዞ መሄድ እንደሚገባም አሳስበዋል።
አሁን ዓለም ያለችበትን ሁኔታ በመረዳት የተሻለ ብቃትና ክህሎት ያላቸው እንዲሁም በስነ ምግባር የታነፁ ተማሪዎችን ለማፍራት ትኩረት ሰጥቶ መሥራት እንደሚገባ በመድረኩ ተገልጿል።
በመድረኩም የትምህርት ሚኒስቴር አጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴን ጨምሮ፣ የህዝብ ተወካዮች ቋሚ ኮሚቴ አመራሮች፣ የሁሉም ክልልና ሁለቱ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
--------------------------------------
የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ የምክክር መድረክ የትምህርት ሚኒስቴርና የክልል የትምህርት ዘርፉ አመራሮች በተገኙበት እየተካሄደ ነው።
በምክክር መድረኩ የተገኙት ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የሀገራችንን የትምህርት ሥርዓት የመምራት እድል እንደተሰጠው አመራር በትምህርት ዘርፉ ውስጥ ያለውን ውስብስብ ችግር በመረዳት የተቀራረበ አመለካከት በመያዝ አመራር መስጠት ይገባል ብለዋል።
ከዚህ በፊት ትምህርትን እያየን ባለንበት መንገድ መሥራት አንችልም ያሉት ሚኒሰትሩ በረጅም ጊዜ አቅደን ብቁ ተወዳዳሪ እና በስነ-ምግባር የታነፁ ልጆች ለማፍራት የሚያስችል ትምህርት እየሰጠን ነው የሚለውን ማሰብና መሥራት እንደሚገባ ጠቁመዋል።
በትምህርት ዘርፍ በርካታ ሥራዎች እየተሠሩ እንደሆነ ያነሱት ሚኒስትሩ በዚህ ረገድ የጋራ አስተሳሰብ በአዲስ መልክና ማዕቀፍ መያዝ ይገባል ብለዋል።
አክለውም ከአጭር ጊዜ አስተሳሰብ ወጥተን የሚቀጥለውን ትውልድ በዓለም ተወዳዳሪ፣ ክህሎት ያለው፣ ግብረ ገብነትን የተላበሰ እንዲሆን ለማድረግ የጋራ አስተሳሰብ ይዞ መሄድ እንደሚገባም አሳስበዋል።
አሁን ዓለም ያለችበትን ሁኔታ በመረዳት የተሻለ ብቃትና ክህሎት ያላቸው እንዲሁም በስነ ምግባር የታነፁ ተማሪዎችን ለማፍራት ትኩረት ሰጥቶ መሥራት እንደሚገባ በመድረኩ ተገልጿል።
በመድረኩም የትምህርት ሚኒስቴር አጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴን ጨምሮ፣ የህዝብ ተወካዮች ቋሚ ኮሚቴ አመራሮች፣ የሁሉም ክልልና ሁለቱ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
✅ሁሉንም ለማስደሰት እንደሚጥር ሰው ከንቱ የለም! ሁሉም ሰው በተመሳሳይ ነገር አይደሰትም እኮ ፤ በተለያየ ነገር ለሚደሰቱ ሰዎች ስንል ደግሞ እኛ እንደ ወረቀት መተታጠፍ የለብንም። ሁሉንም ለማስደሰት ስንሞክር ሁሉንም እናሳዝናለን !
🌟ምን እናርግ ታዲያ? ህሊናችን የሚነግረንን አይምሮአችን የሚያዘንን ልባችንን በደስታ የሚቀበለውን ብቻ መርጦ ማድረግ፤ ያኔ ሰዎች ቢደሰቱም ባይደሰቱም ህሊናችን ግን ምን ነካህ እያለ አያስጨንቀንም። ለህሊናው እንደሚታመን ሰው ሰላም የከበበው የለም!
🌐JOIN : @mayaofficial19
🌟ምን እናርግ ታዲያ? ህሊናችን የሚነግረንን አይምሮአችን የሚያዘንን ልባችንን በደስታ የሚቀበለውን ብቻ መርጦ ማድረግ፤ ያኔ ሰዎች ቢደሰቱም ባይደሰቱም ህሊናችን ግን ምን ነካህ እያለ አያስጨንቀንም። ለህሊናው እንደሚታመን ሰው ሰላም የከበበው የለም!
🌐JOIN : @mayaofficial19