በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የሰጡት ማብራሪያ ዋና ዋና ነጥቦች‼️
👉ቀይ መስመር ያልነውን ሌብነት ቀይ ምንጣፍ ያደረጉ ሰዎች እየተፈጠሩ ነው፣
👉 ሳይሰሩ የሚበሉ ሳይሆን የሚሰራውንም ሰው የሚበሉ አሉ፤
👉 ሌባ ቤት ይሰራ ይሆናል እንጂ አገር አይኖረውም፣
👉 በሌብነት ቤት እንጂ አገር አይገነባም፤ አገር አልባ ቤት ደግሞ ዘላቂነት አይኖረውም፤
👉 ሌብነት ባናጠፋ እንኳን አንገቱን እናስደፋለን፤
👉 ብዙ የሚደክሙ ሰዎች ቢኖሩም አሁንም ሌቦች ስላሉ መፈተሽና ማረቅ ያስፈልጋል፤
👉 ሌብነት ብቻ ሳይሆን ስራን የሚገድሉ ሰዎችም አሉ፤
👉 የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ መለያ ነጻነት እኩልነት እና ፍትሃዊነት ነው፤
👉 የኢትዮጵያን ሰላም ላገዙ ሁሉ ከፍተኛ ምስጋና እናቀርባለን፤
👉 ኢትዮጵያዊያን በመላው አለም ባሉበት አገር ሆነው ለአገራቸው ጥቅም ሊሰሩ ይገባል፤ ባሉበት አገር ፖለቲካም እንዲሳተፉ እመክራለሁ፤
👉ቀይ መስመር ያልነውን ሌብነት ቀይ ምንጣፍ ያደረጉ ሰዎች እየተፈጠሩ ነው፣
👉 ሳይሰሩ የሚበሉ ሳይሆን የሚሰራውንም ሰው የሚበሉ አሉ፤
👉 ሌባ ቤት ይሰራ ይሆናል እንጂ አገር አይኖረውም፣
👉 በሌብነት ቤት እንጂ አገር አይገነባም፤ አገር አልባ ቤት ደግሞ ዘላቂነት አይኖረውም፤
👉 ሌብነት ባናጠፋ እንኳን አንገቱን እናስደፋለን፤
👉 ብዙ የሚደክሙ ሰዎች ቢኖሩም አሁንም ሌቦች ስላሉ መፈተሽና ማረቅ ያስፈልጋል፤
👉 ሌብነት ብቻ ሳይሆን ስራን የሚገድሉ ሰዎችም አሉ፤
👉 የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ መለያ ነጻነት እኩልነት እና ፍትሃዊነት ነው፤
👉 የኢትዮጵያን ሰላም ላገዙ ሁሉ ከፍተኛ ምስጋና እናቀርባለን፤
👉 ኢትዮጵያዊያን በመላው አለም ባሉበት አገር ሆነው ለአገራቸው ጥቅም ሊሰሩ ይገባል፤ ባሉበት አገር ፖለቲካም እንዲሳተፉ እመክራለሁ፤
ስምምነቱ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት መሆኑን መከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ
******************
(ኢ.ፕ.ድ)
የፌዴራል መንግስት በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት ከህወሃት ጋር በደቡብ አፍሪካ የደረሰው ስምምነት አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት መሆኑን በመከላከያ ሚኒስቴር የውጭ ግንኙነት እና ወታደራዊ ትብብር ዳይሬክተር ሜጀር ጄነራል ተሾመ ገመቹ ገለጹ፡፡
በፌደራል መንግስትና በህወሃት መካከል ስለተደረሰው የሰላም ስምምነት መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ባደረጉ ኤምባሲዎች ላሉ የወታደራዊ አታሼዎች ስለ ሰላም ስምምነቱ ማብራሪያ ተሰጥቷል።
ባለፉት ሁለት ዓመታት የተካሄደው ጦርነት የኢትዮጵያን ሰላም ያናጋ፣ የህዝብን በሰላም የመኖር፣ ወጥቶ የመግባትና የመኖር ደህንነትን አደጋ ላይ የጣለ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡
ስምምነቱ ወሳኝ ምዕራፍ እና አዲስ የተስፋ ምዕራፍን የከፈተ መሆኑን ነው የገለጹት፡፡
የመከላከያ ሰራዊት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የማስከበር፣ የሕዝብን ደህንነት የማስጠበቅ እና የሰብዓዊ ድጋፍ በትግራይ፣ በአማራ እና በአፋር ክልሎች በተቀላጠፈ መንገድ እንዲደርስ የሚደረገውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ነው ተናገሩት፡፡
የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ መኖሪያ ቀያቸው እንዲመለሱ እየተሰራ መሆኑን በመጠቆምም፤ የተደረሰው ስምምነት ተፈጻሚ እንዲሆን የሚመለከታቸው አካላት ድጋፍ ሊያደርጉ ይገባልም ብለዋል፡፡
በዘላለም ግዛው
******************
(ኢ.ፕ.ድ)
የፌዴራል መንግስት በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት ከህወሃት ጋር በደቡብ አፍሪካ የደረሰው ስምምነት አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት መሆኑን በመከላከያ ሚኒስቴር የውጭ ግንኙነት እና ወታደራዊ ትብብር ዳይሬክተር ሜጀር ጄነራል ተሾመ ገመቹ ገለጹ፡፡
በፌደራል መንግስትና በህወሃት መካከል ስለተደረሰው የሰላም ስምምነት መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ባደረጉ ኤምባሲዎች ላሉ የወታደራዊ አታሼዎች ስለ ሰላም ስምምነቱ ማብራሪያ ተሰጥቷል።
ባለፉት ሁለት ዓመታት የተካሄደው ጦርነት የኢትዮጵያን ሰላም ያናጋ፣ የህዝብን በሰላም የመኖር፣ ወጥቶ የመግባትና የመኖር ደህንነትን አደጋ ላይ የጣለ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡
ስምምነቱ ወሳኝ ምዕራፍ እና አዲስ የተስፋ ምዕራፍን የከፈተ መሆኑን ነው የገለጹት፡፡
የመከላከያ ሰራዊት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የማስከበር፣ የሕዝብን ደህንነት የማስጠበቅ እና የሰብዓዊ ድጋፍ በትግራይ፣ በአማራ እና በአፋር ክልሎች በተቀላጠፈ መንገድ እንዲደርስ የሚደረገውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ነው ተናገሩት፡፡
የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ መኖሪያ ቀያቸው እንዲመለሱ እየተሰራ መሆኑን በመጠቆምም፤ የተደረሰው ስምምነት ተፈጻሚ እንዲሆን የሚመለከታቸው አካላት ድጋፍ ሊያደርጉ ይገባልም ብለዋል፡፡
በዘላለም ግዛው
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወልቃይትን በተመለከተ የሰጡት ማብራሪያ‼️
የሚናፈሰው ወሬ ላይ የመንግሥት እጅ የለበትም። የፕሪቶሪያው ስምምነት ሰላምን በማምጣት ላይ ያተኮረ ነው እንጂ የሀገራችንን የመሬት ጉዳይ የተመለከተ አይደለም። በሀገራችን ህግ እና ስርዓት መሰረት የሚፈጸም ነው። ከሕገ መንግስቱ በፊት በጉልበት ነው የተወሰደው ላሉት፣ የኔም ፍላጎት ያ እንዳይደገም ነው።
በጉልበት ዛሬም ተመሳሳዩ ተግባር መፈጸም የለበትም። በሕግ እና በስርዓት ቢፈጸም ለወልቃይት ይጠቅማል፣ ለአማራም ለትግራይም ይጠቅማል። ረዘም ላለ ጊዜ ጥያቄ ሆኖ ቆይቷል። ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ንግግር ያስፈልጋል።
የተሰጣቸውን ሥራ በትክክል የማይሰሩ ሰዎች የፌደራል መንግስትን ስም እያነሱ ብዙ ሽረባ እንደሚሰሩ ግልጽ ነው። እኛ ስምምነቱ እንዳይበላሽ ብለን ነው ዝም ያልነው። ሁሉም የተሰጠውን ሥራ መስራት አለበት።
የትግራይ ሕዝብ ሕዝባችን ነው ብለናል፣ ከፍላጉቱና ከእሳቤው ውጪ ችግር ላይ ሲወድቅ እኛ ካላገዝነው ማን ያግዘዋል? መቸገሩ የሚያስታውቅ እኮ ነው። ስናሸነፍ ደግ እና ይቅር ባይ፣ ሚዛናዊ መሆን ያስፈልጋል።
የትግራይ ህዝብ ሰላም ፈላጊነቱን አሳይቷል፣ ወታደሩ ተመልሶ ድጋፉን ቀጥሎ ‘ይህንን ሰራዊት ነው ወይ ያጠቃነው?’ የሚሉበት ሁኔታ ተፈጥሯል። ውይይቱን ማስቀጠል ያስፈልጋል። የትግራይ ህዝብ ዘላቂ ሰላምን፣ ዉሀ፣ መብራት፣ አገልግሎት እንደሚፈልግ፣ ከሌሎች ወንድም ህዝቦች ጋር ምንም ችግር እንደሌለበት አይተናል። ሰላሙ እንዳይበላሽ በታማኝነት ያለውን ሁሉ ለመስራት ዝግጁ ነኝ። እናንተም ይህንኑ እንድትደግፉ ነው የምፈልገው።
ከአማራ በኩል ብዙ ወልቃይቴዎች ተፈናቅለዋል፣ እነርሱ ሳይኖሩ ሕዝበ ውሳኔ ቢባል እንጎዳለን ተብሏል። በትግራይ በኩል አሁን ባለው ግጭት ተፈናቅለናል ስለዚህ ሕዝበ ውሳኔ ቢፈጸም እንጎዳለን ብለዋል። ነገር ግን፣ ወልቃይቴ የትም ቢሄድ ይታወቃል።
የሚናፈሰው ወሬ ላይ የመንግሥት እጅ የለበትም። የፕሪቶሪያው ስምምነት ሰላምን በማምጣት ላይ ያተኮረ ነው እንጂ የሀገራችንን የመሬት ጉዳይ የተመለከተ አይደለም። በሀገራችን ህግ እና ስርዓት መሰረት የሚፈጸም ነው። ከሕገ መንግስቱ በፊት በጉልበት ነው የተወሰደው ላሉት፣ የኔም ፍላጎት ያ እንዳይደገም ነው።
በጉልበት ዛሬም ተመሳሳዩ ተግባር መፈጸም የለበትም። በሕግ እና በስርዓት ቢፈጸም ለወልቃይት ይጠቅማል፣ ለአማራም ለትግራይም ይጠቅማል። ረዘም ላለ ጊዜ ጥያቄ ሆኖ ቆይቷል። ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ንግግር ያስፈልጋል።
የተሰጣቸውን ሥራ በትክክል የማይሰሩ ሰዎች የፌደራል መንግስትን ስም እያነሱ ብዙ ሽረባ እንደሚሰሩ ግልጽ ነው። እኛ ስምምነቱ እንዳይበላሽ ብለን ነው ዝም ያልነው። ሁሉም የተሰጠውን ሥራ መስራት አለበት።
የትግራይ ሕዝብ ሕዝባችን ነው ብለናል፣ ከፍላጉቱና ከእሳቤው ውጪ ችግር ላይ ሲወድቅ እኛ ካላገዝነው ማን ያግዘዋል? መቸገሩ የሚያስታውቅ እኮ ነው። ስናሸነፍ ደግ እና ይቅር ባይ፣ ሚዛናዊ መሆን ያስፈልጋል።
የትግራይ ህዝብ ሰላም ፈላጊነቱን አሳይቷል፣ ወታደሩ ተመልሶ ድጋፉን ቀጥሎ ‘ይህንን ሰራዊት ነው ወይ ያጠቃነው?’ የሚሉበት ሁኔታ ተፈጥሯል። ውይይቱን ማስቀጠል ያስፈልጋል። የትግራይ ህዝብ ዘላቂ ሰላምን፣ ዉሀ፣ መብራት፣ አገልግሎት እንደሚፈልግ፣ ከሌሎች ወንድም ህዝቦች ጋር ምንም ችግር እንደሌለበት አይተናል። ሰላሙ እንዳይበላሽ በታማኝነት ያለውን ሁሉ ለመስራት ዝግጁ ነኝ። እናንተም ይህንኑ እንድትደግፉ ነው የምፈልገው።
ከአማራ በኩል ብዙ ወልቃይቴዎች ተፈናቅለዋል፣ እነርሱ ሳይኖሩ ሕዝበ ውሳኔ ቢባል እንጎዳለን ተብሏል። በትግራይ በኩል አሁን ባለው ግጭት ተፈናቅለናል ስለዚህ ሕዝበ ውሳኔ ቢፈጸም እንጎዳለን ብለዋል። ነገር ግን፣ ወልቃይቴ የትም ቢሄድ ይታወቃል።
የ25 ሺ 791 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ወጣ
*******
(ኢ.ፕ.ድ)
የ14ኛ ዙር የ20/80 እና የ3ኛ ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ አወጣጥ ስነስርአት ተካሂዷል።
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመድረኩ ላይ ባደረጉን ንግግር፤ 25 ሺ 791 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለባለእድለኞች የወጡ ሲሆን፤146ሺ 892 ቆጣቢዎች እጣ ውስጥ ተካተዋል፡፡
በ20/80 18ሺ 930 ቤቶች፤ በ40/60 6ሺ 843 ቤቶች በድምሩ 25 ሺህ 791 ቤቶች እጣ ወጥተዋል፡፡
2014 ዓ.ም. የ20/80 14ኛ ዙርና የ40/60 3ኛ ዙር የእጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓት በይፋ የተካሄደ ቢሆንም በወንጀል ጥቆማ መሰረት በተደረገ ኦዲት እጣው ሙሉ ለሙሉ እንዲሰረዝ ተደርጎ በጉዳዩ የተጠረጠሩ አካላትም በህግ አግባብ እንዲጠየቁ መደረጉንም አንስተዋል፡፡
መስል ችግር እንዳይፈጠር አዲስ የበለጸገ የእጣ አወጣጥ ስነስርአት አምስት አባላት ያሉት ቴክኒካል ኮሚቴ ተዋቅሮ የበለጸገውን ቴክኖሎጂ አረጋግጠዋል ሲሉ ከንቲባዋ ገልጸዋል።
በሞገስ ጸጋዬ
*******
(ኢ.ፕ.ድ)
የ14ኛ ዙር የ20/80 እና የ3ኛ ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ አወጣጥ ስነስርአት ተካሂዷል።
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመድረኩ ላይ ባደረጉን ንግግር፤ 25 ሺ 791 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለባለእድለኞች የወጡ ሲሆን፤146ሺ 892 ቆጣቢዎች እጣ ውስጥ ተካተዋል፡፡
በ20/80 18ሺ 930 ቤቶች፤ በ40/60 6ሺ 843 ቤቶች በድምሩ 25 ሺህ 791 ቤቶች እጣ ወጥተዋል፡፡
2014 ዓ.ም. የ20/80 14ኛ ዙርና የ40/60 3ኛ ዙር የእጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓት በይፋ የተካሄደ ቢሆንም በወንጀል ጥቆማ መሰረት በተደረገ ኦዲት እጣው ሙሉ ለሙሉ እንዲሰረዝ ተደርጎ በጉዳዩ የተጠረጠሩ አካላትም በህግ አግባብ እንዲጠየቁ መደረጉንም አንስተዋል፡፡
መስል ችግር እንዳይፈጠር አዲስ የበለጸገ የእጣ አወጣጥ ስነስርአት አምስት አባላት ያሉት ቴክኒካል ኮሚቴ ተዋቅሮ የበለጸገውን ቴክኖሎጂ አረጋግጠዋል ሲሉ ከንቲባዋ ገልጸዋል።
በሞገስ ጸጋዬ
አጠቃላይ_20_80_ነባር_ቤት_ፕሮግራም_አሸናፊዎች_ዝርዝር_xls_min_1.pdf
4.8 MB
የ14ኛ ዙር የ20/80 የጋራ መኖርያ ቤት ዕድለኞች ስም ዝርዝር
አጠቃላይ_40_60_ቤት_ፕሮግራም_አሸናፊዎች_ዝርዝር_xls_min_1.pdf
1.3 MB
እንኳን ደስ አላችሁ‼️
የ3ኛ ዙር የ40/60 የጋራ መኖርያ ቤት ዕድለኞችን ስም ዝርዝር
የ3ኛ ዙር የ40/60 የጋራ መኖርያ ቤት ዕድለኞችን ስም ዝርዝር
በአማራ ክልል ሁለት የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ግንባታ ላይ ናቸው
***************
(ኢ ፕ ድ)
በአማራ ክልል ሁለት የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ግንባታ ላይ መሆናቸውን የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ ገለፀ። በክልሉ በርካታ ባለሀብቶች በማዕድን ዘርፍ ላይ ገብተው የምርመራ ፍቃድ በመውሰድ ወደ ማምረት ስራ መግባታቸውም ተገልጿል።
የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ይታየው ተስፋሁን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የምርመራ ፍቃድ ከወሰዱ ሰባት ኩባንያዎች መካከል ሁለቱ ወደ ግንባታ ገብተዋል።
እንደ አቶ ይታየው ገለፃ፤ በክልሉ በሲሚንቶ ዘርፍ ገብተው ለመስራት ፍቃድ ከተሰጣቸው ሰባት ኩባንያዎች መካከል ናሽናል እና በረንታ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች የግንባታ ስራ ጀምረዋል።
የሲሚንቶ ፋብሪካዎቹ መገንባት እንደ ሀገር የተከሰተውን የሲሚንቶ እጥረት ችግር የመቅረፍ አስተዋፅዖ እንደሚያበረክት ነው አቶ ይታየው የገለፁት።
ናሺናል ሲሚንቶ ፋብሪካ በክልሉ ሰሜን ሸዋ እንሳሮ ወረዳ ለሜ እንዲሁም በረንታ ሲሚንቶ በክልሉ ምስራቅ ጎጃም ዞን በረንታ እንደሚገኙም አቶ ይታየው ተናግረዋል። ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ የግንባታ ስራውን በቀጣይ አንድ አመት ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩነ ይጫኑ
https://www.press.et/?p=85874
***************
(ኢ ፕ ድ)
በአማራ ክልል ሁለት የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ግንባታ ላይ መሆናቸውን የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ ገለፀ። በክልሉ በርካታ ባለሀብቶች በማዕድን ዘርፍ ላይ ገብተው የምርመራ ፍቃድ በመውሰድ ወደ ማምረት ስራ መግባታቸውም ተገልጿል።
የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ይታየው ተስፋሁን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የምርመራ ፍቃድ ከወሰዱ ሰባት ኩባንያዎች መካከል ሁለቱ ወደ ግንባታ ገብተዋል።
እንደ አቶ ይታየው ገለፃ፤ በክልሉ በሲሚንቶ ዘርፍ ገብተው ለመስራት ፍቃድ ከተሰጣቸው ሰባት ኩባንያዎች መካከል ናሽናል እና በረንታ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች የግንባታ ስራ ጀምረዋል።
የሲሚንቶ ፋብሪካዎቹ መገንባት እንደ ሀገር የተከሰተውን የሲሚንቶ እጥረት ችግር የመቅረፍ አስተዋፅዖ እንደሚያበረክት ነው አቶ ይታየው የገለፁት።
ናሺናል ሲሚንቶ ፋብሪካ በክልሉ ሰሜን ሸዋ እንሳሮ ወረዳ ለሜ እንዲሁም በረንታ ሲሚንቶ በክልሉ ምስራቅ ጎጃም ዞን በረንታ እንደሚገኙም አቶ ይታየው ተናግረዋል። ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ የግንባታ ስራውን በቀጣይ አንድ አመት ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩነ ይጫኑ
https://www.press.et/?p=85874