የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል አገራዊ ንቅናቄ ሊካሄድ ነው
***************
(ኢ ፕ ድ)
የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ማሻሻልን ዓላማ ያደረገ አገራዊ ንቅናቄ እንደሚካሄድ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
አገር አቀፍ የትምህርት ምዘና ውጤትና የቅድመ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ጥራትና የጥናት ውጤት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ ትናንት በስካይ ላይት ሆቴል ተካሂዷል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99587
***************
(ኢ ፕ ድ)
የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ማሻሻልን ዓላማ ያደረገ አገራዊ ንቅናቄ እንደሚካሄድ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
አገር አቀፍ የትምህርት ምዘና ውጤትና የቅድመ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ጥራትና የጥናት ውጤት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ ትናንት በስካይ ላይት ሆቴል ተካሂዷል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99587
“ጠንካራ አመራር እየፈጠርን ኢትዮጵያን ለማበልፀግ የጀመርነውን ጉዞ ከዳር እናደርሳለን”
- አቶ መለስ ዓለሙ የዴሞክራሲና ሲቪል ባህል ግንባታ ሚኒስትር
************************
(ኢ ፕ ድ )
ጠንካራ አመራር እየፈጠርን ኢትዮጵያን ለማበልፀግ የጀመርነውን ጉዞ ከዳር እናደርሳለን ሲሉ የዴሞክራሲና ሲቪል ባህል ግንባታ ሚኒስትር አቶ መለስ ዓለሙ ተናገሩ።
የብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ የሴቶች አመራር ሰጪነት ሀገር አቀፍ የአሠልጣኞች ሥልጠና በትናንትናው...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99620
- አቶ መለስ ዓለሙ የዴሞክራሲና ሲቪል ባህል ግንባታ ሚኒስትር
************************
(ኢ ፕ ድ )
ጠንካራ አመራር እየፈጠርን ኢትዮጵያን ለማበልፀግ የጀመርነውን ጉዞ ከዳር እናደርሳለን ሲሉ የዴሞክራሲና ሲቪል ባህል ግንባታ ሚኒስትር አቶ መለስ ዓለሙ ተናገሩ።
የብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ የሴቶች አመራር ሰጪነት ሀገር አቀፍ የአሠልጣኞች ሥልጠና በትናንትናው...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99620
የደቡብ አፍሪካ የፓርላማ ልዑክ ለልምድ ልውውጥ ኢትዮጵያ ገባ
***************
(ኢ ፕ ድ)
የደቡብ አፍሪካ የፓርላማ ልዑክ ከኢትዮጵያ ፓርላማ ጋር የልምድ ልውውጥ ለማድረግ አዲስ አበባ ገብቷል።
በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ምህረቱ ሻንቆ ለልዑካን ቡድኑ በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ መልካም አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው ለልዑካን በድኑ አቀባበል ባደረጉበት ወቅት ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ የረጅም ጊዜ ታሪካዊ ግንኙነት እንዳላቸው ገልፀዋል።
የሁለቱ ሀገራት ምክር ቤቶች ያላቸውን ልምድ የሚለዋወጡበት መልካም አጋጣሚ እንደሆነ የገለፁት ሚነስትር ዴኤታው፤ በሀገራቱ የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ የበለጠ በትብብር ለመስራት ኢትዮጵያ ዝግጁ መሆኗን አስታውቀዋል።
ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ በፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ትኩረት ሰጥተው በትበብር እንደሚሰሩ የገለጹት ረዳት ፕሮፌሰር ምህረቱ፤ ልምድ ለውውጡ ጠቃሚ ግብዓቶች የሚገኙበት እንደሆነ አስገንዝበዋል።
በደቡብ አፍሪካ ፓርላማ የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር የከተበሩ ጀምስ ንክሳማሎ ለልዑካን ቡድኑ ስለተደረገላቸው መልካም አቀባበል አመስግነው፤ የሁለቱ ሀገራት ምክር ቤት አባላት የሚያደርጉት የልምድ ልውውጥ ዋና አላማው የወከላቸውን ሕዝብ በብቃት እንዲያገለግሉ ለማስቻል ነው ብለዋል።
ሀለቱ ሀገራት በጋራ የሚያከናውኗቸው በርካታ ተግባራት መኖራቸውን የገለጹት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትሩ፤ በምክርቤታዊ አሰራሮች ዙሪያ በሚካሄዱ የልምድ ልውውጥ ውይይት ጠቃሚ ግብዓቶች የሚገኙበት እንደሆነ መናገራቸውን የምክር ቤቱ መረጃ ያመለክታል።
***************
(ኢ ፕ ድ)
የደቡብ አፍሪካ የፓርላማ ልዑክ ከኢትዮጵያ ፓርላማ ጋር የልምድ ልውውጥ ለማድረግ አዲስ አበባ ገብቷል።
በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ምህረቱ ሻንቆ ለልዑካን ቡድኑ በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ መልካም አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው ለልዑካን በድኑ አቀባበል ባደረጉበት ወቅት ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ የረጅም ጊዜ ታሪካዊ ግንኙነት እንዳላቸው ገልፀዋል።
የሁለቱ ሀገራት ምክር ቤቶች ያላቸውን ልምድ የሚለዋወጡበት መልካም አጋጣሚ እንደሆነ የገለፁት ሚነስትር ዴኤታው፤ በሀገራቱ የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ የበለጠ በትብብር ለመስራት ኢትዮጵያ ዝግጁ መሆኗን አስታውቀዋል።
ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ በፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ትኩረት ሰጥተው በትበብር እንደሚሰሩ የገለጹት ረዳት ፕሮፌሰር ምህረቱ፤ ልምድ ለውውጡ ጠቃሚ ግብዓቶች የሚገኙበት እንደሆነ አስገንዝበዋል።
በደቡብ አፍሪካ ፓርላማ የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር የከተበሩ ጀምስ ንክሳማሎ ለልዑካን ቡድኑ ስለተደረገላቸው መልካም አቀባበል አመስግነው፤ የሁለቱ ሀገራት ምክር ቤት አባላት የሚያደርጉት የልምድ ልውውጥ ዋና አላማው የወከላቸውን ሕዝብ በብቃት እንዲያገለግሉ ለማስቻል ነው ብለዋል።
ሀለቱ ሀገራት በጋራ የሚያከናውኗቸው በርካታ ተግባራት መኖራቸውን የገለጹት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትሩ፤ በምክርቤታዊ አሰራሮች ዙሪያ በሚካሄዱ የልምድ ልውውጥ ውይይት ጠቃሚ ግብዓቶች የሚገኙበት እንደሆነ መናገራቸውን የምክር ቤቱ መረጃ ያመለክታል።
የጡት ካንሰር ሞትን ለመቀነስ ምዕናባዊው ሆስፒታል ወደ ትግበራ እየገባ ነው
****************
(ኢ ፕ ድ )
የጡት ካንሰር ሞትን ለመቀነስ እንደሚያስችል የታመነበት ምዕናባዊው ሆስፒታል ወደ ትግበራ እየገባ ነው ሲል የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አስታወቀ:: የምናባዊ ሆስፒታሉ ህክምና በጡት ካንሰር የሚሞቱ እናቶችን ቁጥር ይቀንሰዋል ተብሏል::
ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ቆይታ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99647
****************
(ኢ ፕ ድ )
የጡት ካንሰር ሞትን ለመቀነስ እንደሚያስችል የታመነበት ምዕናባዊው ሆስፒታል ወደ ትግበራ እየገባ ነው ሲል የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አስታወቀ:: የምናባዊ ሆስፒታሉ ህክምና በጡት ካንሰር የሚሞቱ እናቶችን ቁጥር ይቀንሰዋል ተብሏል::
ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ቆይታ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99647
ከአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች የወጪ ንግድ 514 ሚሊዮን ዶላር በላይ ተገኘ
***************
(ኢ ፕ ድ)
በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች የወጪ ንግድ 514 ነጥብ 1 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ከሚኒስቴሩ በተገኘው የዘጠኝ ወር ሪፖርት መሰረት፤ በ2015 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት 381 ሺህ 543 ነጥብ 43 ቶን የሆርቲካልቸር ምርቶችን ወደውጭ ሀገራት በመላክ 549 ነጥብ 46 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99633
***************
(ኢ ፕ ድ)
በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች የወጪ ንግድ 514 ነጥብ 1 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ከሚኒስቴሩ በተገኘው የዘጠኝ ወር ሪፖርት መሰረት፤ በ2015 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት 381 ሺህ 543 ነጥብ 43 ቶን የሆርቲካልቸር ምርቶችን ወደውጭ ሀገራት በመላክ 549 ነጥብ 46 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99633