የደቡብ አፍሪካ የፓርላማ ልዑክ ለልምድ ልውውጥ ኢትዮጵያ ገባ
***************
(ኢ ፕ ድ)
የደቡብ አፍሪካ የፓርላማ ልዑክ ከኢትዮጵያ ፓርላማ ጋር የልምድ ልውውጥ ለማድረግ አዲስ አበባ ገብቷል።
በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ምህረቱ ሻንቆ ለልዑካን ቡድኑ በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ መልካም አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው ለልዑካን በድኑ አቀባበል ባደረጉበት ወቅት ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ የረጅም ጊዜ ታሪካዊ ግንኙነት እንዳላቸው ገልፀዋል።
የሁለቱ ሀገራት ምክር ቤቶች ያላቸውን ልምድ የሚለዋወጡበት መልካም አጋጣሚ እንደሆነ የገለፁት ሚነስትር ዴኤታው፤ በሀገራቱ የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ የበለጠ በትብብር ለመስራት ኢትዮጵያ ዝግጁ መሆኗን አስታውቀዋል።
ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ በፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ትኩረት ሰጥተው በትበብር እንደሚሰሩ የገለጹት ረዳት ፕሮፌሰር ምህረቱ፤ ልምድ ለውውጡ ጠቃሚ ግብዓቶች የሚገኙበት እንደሆነ አስገንዝበዋል።
በደቡብ አፍሪካ ፓርላማ የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር የከተበሩ ጀምስ ንክሳማሎ ለልዑካን ቡድኑ ስለተደረገላቸው መልካም አቀባበል አመስግነው፤ የሁለቱ ሀገራት ምክር ቤት አባላት የሚያደርጉት የልምድ ልውውጥ ዋና አላማው የወከላቸውን ሕዝብ በብቃት እንዲያገለግሉ ለማስቻል ነው ብለዋል።
ሀለቱ ሀገራት በጋራ የሚያከናውኗቸው በርካታ ተግባራት መኖራቸውን የገለጹት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትሩ፤ በምክርቤታዊ አሰራሮች ዙሪያ በሚካሄዱ የልምድ ልውውጥ ውይይት ጠቃሚ ግብዓቶች የሚገኙበት እንደሆነ መናገራቸውን የምክር ቤቱ መረጃ ያመለክታል።
***************
(ኢ ፕ ድ)
የደቡብ አፍሪካ የፓርላማ ልዑክ ከኢትዮጵያ ፓርላማ ጋር የልምድ ልውውጥ ለማድረግ አዲስ አበባ ገብቷል።
በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ምህረቱ ሻንቆ ለልዑካን ቡድኑ በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ መልካም አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው ለልዑካን በድኑ አቀባበል ባደረጉበት ወቅት ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ የረጅም ጊዜ ታሪካዊ ግንኙነት እንዳላቸው ገልፀዋል።
የሁለቱ ሀገራት ምክር ቤቶች ያላቸውን ልምድ የሚለዋወጡበት መልካም አጋጣሚ እንደሆነ የገለፁት ሚነስትር ዴኤታው፤ በሀገራቱ የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ የበለጠ በትብብር ለመስራት ኢትዮጵያ ዝግጁ መሆኗን አስታውቀዋል።
ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ በፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ትኩረት ሰጥተው በትበብር እንደሚሰሩ የገለጹት ረዳት ፕሮፌሰር ምህረቱ፤ ልምድ ለውውጡ ጠቃሚ ግብዓቶች የሚገኙበት እንደሆነ አስገንዝበዋል።
በደቡብ አፍሪካ ፓርላማ የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር የከተበሩ ጀምስ ንክሳማሎ ለልዑካን ቡድኑ ስለተደረገላቸው መልካም አቀባበል አመስግነው፤ የሁለቱ ሀገራት ምክር ቤት አባላት የሚያደርጉት የልምድ ልውውጥ ዋና አላማው የወከላቸውን ሕዝብ በብቃት እንዲያገለግሉ ለማስቻል ነው ብለዋል።
ሀለቱ ሀገራት በጋራ የሚያከናውኗቸው በርካታ ተግባራት መኖራቸውን የገለጹት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትሩ፤ በምክርቤታዊ አሰራሮች ዙሪያ በሚካሄዱ የልምድ ልውውጥ ውይይት ጠቃሚ ግብዓቶች የሚገኙበት እንደሆነ መናገራቸውን የምክር ቤቱ መረጃ ያመለክታል።
የጡት ካንሰር ሞትን ለመቀነስ ምዕናባዊው ሆስፒታል ወደ ትግበራ እየገባ ነው
****************
(ኢ ፕ ድ )
የጡት ካንሰር ሞትን ለመቀነስ እንደሚያስችል የታመነበት ምዕናባዊው ሆስፒታል ወደ ትግበራ እየገባ ነው ሲል የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አስታወቀ:: የምናባዊ ሆስፒታሉ ህክምና በጡት ካንሰር የሚሞቱ እናቶችን ቁጥር ይቀንሰዋል ተብሏል::
ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ቆይታ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99647
****************
(ኢ ፕ ድ )
የጡት ካንሰር ሞትን ለመቀነስ እንደሚያስችል የታመነበት ምዕናባዊው ሆስፒታል ወደ ትግበራ እየገባ ነው ሲል የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አስታወቀ:: የምናባዊ ሆስፒታሉ ህክምና በጡት ካንሰር የሚሞቱ እናቶችን ቁጥር ይቀንሰዋል ተብሏል::
ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ቆይታ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99647
ከአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች የወጪ ንግድ 514 ሚሊዮን ዶላር በላይ ተገኘ
***************
(ኢ ፕ ድ)
በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች የወጪ ንግድ 514 ነጥብ 1 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ከሚኒስቴሩ በተገኘው የዘጠኝ ወር ሪፖርት መሰረት፤ በ2015 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት 381 ሺህ 543 ነጥብ 43 ቶን የሆርቲካልቸር ምርቶችን ወደውጭ ሀገራት በመላክ 549 ነጥብ 46 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99633
***************
(ኢ ፕ ድ)
በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች የወጪ ንግድ 514 ነጥብ 1 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ከሚኒስቴሩ በተገኘው የዘጠኝ ወር ሪፖርት መሰረት፤ በ2015 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት 381 ሺህ 543 ነጥብ 43 ቶን የሆርቲካልቸር ምርቶችን ወደውጭ ሀገራት በመላክ 549 ነጥብ 46 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99633
አፍሪካ ህብረት የተመሰረተበትን 60ኛ አመት ምክንያት በማድረግ ኤክስፖ ሊዘጋጅ ነው
****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሜጋ ሰፕሊ ኢንጂነሪንግ ጋር በመተባበር አፍሪካ ህብረት የተመሰረተበትን 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ “አንድ አፍሪካ ኤክስፖ” በሚል መሪ ቃል ከግንቦት 17 እስከ 19 በሳይንስ ሙዚየም ኤክስፖ ሊያዘጋጅ ነው።
ኤክስፖውን አስመልክቶ ጋዜጣው መግለጫ የሰጡት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር አብዱ ያሲን እንደገለጹት፣ በነጮች ግንቦት 25 አፍሪካ ክብረት የተመሰረተበትን 60ኛ አመት ያከብራል። በኤክስፖው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን ይበልጥ ታጸናለች ብለዋል።
የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ከ60 አመት በፊት ሲመሰረት ዋና አላማው አፓርታይድን ማስወጣት ነው ያሉት አምባሳደሩ፣ ስሙን ወደ አፍሪካ ህብረት ከለወጠ ወዲህ ደግሞ አፍሪካውያን በኢኮኖሚ ጠንካራ እንዲሆኑ እየሰራ ይገኛል። አፍሪካውያን እርስ በርስ በንግድና በገበያ እንዲተሳሰሩ በፖሊሲ የተደገፍ ስራ እየተሰራ ነው። የአፍሪካ ህብረት የ2063 አጀንዳ ተግባራዊ እንዲሆን ኢትዮጵያ ጠንክራ እየሰራች ነው።
በኤክስፓውን ኢትዮጵያ የፖለቲካ ዲፕሎማሲዋን የምታጠናክርበት ይሆናል ብለዋል።
የአንድ አፍሪካ ኤክስፖ አዘጋጅ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ሳሙኤል መብራቱ በበኩላቸው፣ የሚዘጋጀው ኤክስፖ የአፍሪካን የ60 አመት ጉዞ የሚገመግም ነው። አፍሪካ ነጻ ከወጣች በኋላ በአለም መድረክ ያላትን ተቀባይነትና አፍሪካውያን ያላቸውን የባህል፣ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ግንኙነትም እንዲጠንክር ያደርጋል ሲሉ ገልጸዋል።
የሚዘጋጀው ኤክስፖ አዲስ አበባ የፖለቲካ ዲፕሎማ ማእከልነቷን እንድታጸና ያግዛል ያሉት የቦርድ ሰብሳቢው፣ ኤክስፖው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ፣ አፍሪካ ከአለም ጋር ያላቸውን ግንኙነት ያጠናክራል። የተጀመረውን ነጻ የንግድ ቀጠናን ያጠናክራል ብለዋል።
በሞገስ ጸጋዬ
****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሜጋ ሰፕሊ ኢንጂነሪንግ ጋር በመተባበር አፍሪካ ህብረት የተመሰረተበትን 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ “አንድ አፍሪካ ኤክስፖ” በሚል መሪ ቃል ከግንቦት 17 እስከ 19 በሳይንስ ሙዚየም ኤክስፖ ሊያዘጋጅ ነው።
ኤክስፖውን አስመልክቶ ጋዜጣው መግለጫ የሰጡት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር አብዱ ያሲን እንደገለጹት፣ በነጮች ግንቦት 25 አፍሪካ ክብረት የተመሰረተበትን 60ኛ አመት ያከብራል። በኤክስፖው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን ይበልጥ ታጸናለች ብለዋል።
የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ከ60 አመት በፊት ሲመሰረት ዋና አላማው አፓርታይድን ማስወጣት ነው ያሉት አምባሳደሩ፣ ስሙን ወደ አፍሪካ ህብረት ከለወጠ ወዲህ ደግሞ አፍሪካውያን በኢኮኖሚ ጠንካራ እንዲሆኑ እየሰራ ይገኛል። አፍሪካውያን እርስ በርስ በንግድና በገበያ እንዲተሳሰሩ በፖሊሲ የተደገፍ ስራ እየተሰራ ነው። የአፍሪካ ህብረት የ2063 አጀንዳ ተግባራዊ እንዲሆን ኢትዮጵያ ጠንክራ እየሰራች ነው።
በኤክስፓውን ኢትዮጵያ የፖለቲካ ዲፕሎማሲዋን የምታጠናክርበት ይሆናል ብለዋል።
የአንድ አፍሪካ ኤክስፖ አዘጋጅ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ሳሙኤል መብራቱ በበኩላቸው፣ የሚዘጋጀው ኤክስፖ የአፍሪካን የ60 አመት ጉዞ የሚገመግም ነው። አፍሪካ ነጻ ከወጣች በኋላ በአለም መድረክ ያላትን ተቀባይነትና አፍሪካውያን ያላቸውን የባህል፣ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ግንኙነትም እንዲጠንክር ያደርጋል ሲሉ ገልጸዋል።
የሚዘጋጀው ኤክስፖ አዲስ አበባ የፖለቲካ ዲፕሎማ ማእከልነቷን እንድታጸና ያግዛል ያሉት የቦርድ ሰብሳቢው፣ ኤክስፖው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ፣ አፍሪካ ከአለም ጋር ያላቸውን ግንኙነት ያጠናክራል። የተጀመረውን ነጻ የንግድ ቀጠናን ያጠናክራል ብለዋል።
በሞገስ ጸጋዬ