የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት‼️
በዴንቨር በነበረን ቆይታ በጋራ ለመስራት የለየናቸው ዘርፎች ወደ ተግባር በሚለወጡባቸው መንገዶች ዙሪያ ከከንቲባ ማይክል ሃንኮክ፣ ከከተማው አመራሮች እና የንግድ ምክር ቤት ኃላፊዎች ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገናል።
ለዴንቨር ከተማ የንግድ ምክር ቤት ኃላፊዎችና አባላት ስለ ከተማችን ሰፋ ያለ ገለፃ አድርገንላቸዎል። ኃላፊዎቹ አዲስ አበባን ውብ ለማድረግ የጀመርናቸውን ስራዎችን አድንቀው ለከተማ እድገት የግሉን ዘርፍ ከመንግስት ጋር በቅንጅት መስራት ስላለው ትልቅ ፋይዳ ልምዳቸዉን አካፍለውናል።
በከተማችን አዲስ አበባ ብዛት ያለው የተማረ ወጣት እንደመኖሩ በዴንቨር ያሉ ተቋማትን በማስተባበር ለወጣቱ የስራ እድል የሚፈጥሩ አገልግሎቶቻቸውን ወደ አዲስ አበባ ማምጣትና ተደራሽ ማድረግ እንዲሁም በተለዩ ዘርፎች ላይ በቅርበት መስራት ለሁለቱም ከተሞች በሚያስገኘው ፋይዳ ዙሪያ በዝርዝር ተወያይተናል።
በዴንቨር ከተማ ከአቀባበል ጀምሮ ለቆይታችን ስኬታማነት፣ በተለይም ለተደረገልን ልዩ መስተንግዶ ሁሉ ከንቲባ ሃንኮክን እና ባልደረቦቻቸውን በድጋሚ ላመሰግን እወዳለሁ።
በዴንቨር በነበረን ቆይታ በጋራ ለመስራት የለየናቸው ዘርፎች ወደ ተግባር በሚለወጡባቸው መንገዶች ዙሪያ ከከንቲባ ማይክል ሃንኮክ፣ ከከተማው አመራሮች እና የንግድ ምክር ቤት ኃላፊዎች ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገናል።
ለዴንቨር ከተማ የንግድ ምክር ቤት ኃላፊዎችና አባላት ስለ ከተማችን ሰፋ ያለ ገለፃ አድርገንላቸዎል። ኃላፊዎቹ አዲስ አበባን ውብ ለማድረግ የጀመርናቸውን ስራዎችን አድንቀው ለከተማ እድገት የግሉን ዘርፍ ከመንግስት ጋር በቅንጅት መስራት ስላለው ትልቅ ፋይዳ ልምዳቸዉን አካፍለውናል።
በከተማችን አዲስ አበባ ብዛት ያለው የተማረ ወጣት እንደመኖሩ በዴንቨር ያሉ ተቋማትን በማስተባበር ለወጣቱ የስራ እድል የሚፈጥሩ አገልግሎቶቻቸውን ወደ አዲስ አበባ ማምጣትና ተደራሽ ማድረግ እንዲሁም በተለዩ ዘርፎች ላይ በቅርበት መስራት ለሁለቱም ከተሞች በሚያስገኘው ፋይዳ ዙሪያ በዝርዝር ተወያይተናል።
በዴንቨር ከተማ ከአቀባበል ጀምሮ ለቆይታችን ስኬታማነት፣ በተለይም ለተደረገልን ልዩ መስተንግዶ ሁሉ ከንቲባ ሃንኮክን እና ባልደረቦቻቸውን በድጋሚ ላመሰግን እወዳለሁ።
ጤፍን በዘመናዊ መንገድ በመዝራት ብክነትን የሚከላከል ቴክኖሎጂ እየለማ ነው
***************
(ኢ ፕ ድ )
ጤፍን በማሽን በመዝራት በአበባ ወቅት የሚከሰተውን የምርት ብክነት ለመከላከል የሚያስችል ቴክኖሎጂ እየለማ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በግብርና ሚኒስቴር የአግሮኖሚስት ባለሙያው አቶ ምትኩ በጅጋ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ እንደ አገር ጤፍ በባህላዊ መንገድ ሲዘራ በአበባ ወቅት መሬት ላይ ወድቆ የሚበሰብስበት ሁኔታ ይስተዋላል። የጤፍ ሰብል መሬት ላይ የሚወድቀው ዋናው ምክንያት የዘር መጠኑ በጣም ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ ነው። በመሆኑም ይህንን ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=100393
***************
(ኢ ፕ ድ )
ጤፍን በማሽን በመዝራት በአበባ ወቅት የሚከሰተውን የምርት ብክነት ለመከላከል የሚያስችል ቴክኖሎጂ እየለማ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በግብርና ሚኒስቴር የአግሮኖሚስት ባለሙያው አቶ ምትኩ በጅጋ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ እንደ አገር ጤፍ በባህላዊ መንገድ ሲዘራ በአበባ ወቅት መሬት ላይ ወድቆ የሚበሰብስበት ሁኔታ ይስተዋላል። የጤፍ ሰብል መሬት ላይ የሚወድቀው ዋናው ምክንያት የዘር መጠኑ በጣም ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ ነው። በመሆኑም ይህንን ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=100393
«ኢትዮጵያ ለሱዳን ሰላምና መረጋጋት አዎንታዊ ሚና የምትጫወት አገር ናት»
- ዶክተር ወሂበእግዜር ፈረደ
***********************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ለሱዳን ሰላምና መረጋጋት አዎንታዊ ሚና የምትጫወት አገር ናት ሲሉ የስትራቴጂክ ጉዳይ ተመራማሪው ዶክተር ወሂበእግዜር ፈረደ ገለጹ።
የስትራቴጂክ ጉዳዮች ተመራማሪው ለኢፕድ እንደገለፁት፤ ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሠላምና መረጋጋት ወሳኝ አገር መሆኗ በግልጽ የሚታወቅ ነው። ኢትዮጵያ ለሱዳንም መረጋጋት አዎንታዊ ሚና የምትጫወት አገር ናት። በሱዳን ያለው ቀውስም በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ኢትዮጵያ ጥሪ ማቅረቧ ይታወቃል።
በሱዳን ያለውን አሁናዊ ሁኔታ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=100362
- ዶክተር ወሂበእግዜር ፈረደ
***********************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ለሱዳን ሰላምና መረጋጋት አዎንታዊ ሚና የምትጫወት አገር ናት ሲሉ የስትራቴጂክ ጉዳይ ተመራማሪው ዶክተር ወሂበእግዜር ፈረደ ገለጹ።
የስትራቴጂክ ጉዳዮች ተመራማሪው ለኢፕድ እንደገለፁት፤ ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሠላምና መረጋጋት ወሳኝ አገር መሆኗ በግልጽ የሚታወቅ ነው። ኢትዮጵያ ለሱዳንም መረጋጋት አዎንታዊ ሚና የምትጫወት አገር ናት። በሱዳን ያለው ቀውስም በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ኢትዮጵያ ጥሪ ማቅረቧ ይታወቃል።
በሱዳን ያለውን አሁናዊ ሁኔታ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=100362
ሚኒስቴሩ ለመጽሐፍት ተደራሽነት ትኩረት ሰጥቶ እንዲሠራ ምክርቤቱ አሳሰበ
***************
(ኢ ፕ ድ)
የሥርዓተ ትምህርት የለውጥ ትግበራ እና የትምህርት ቤቶች ደረጃ እና ጥራት ማሻሻል ለትምህርት ጥራት አስፈላጊ ጉዳዮች መሆናቸውን በመገንዘብ ትምህርት ሚኒስቴር በቀጣይ ጊዜ ትኩረት ሰጥቶ ሊተገብራቸው እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሳሰበ።
ምክር ቤቱ የትምህርት ሚኒስቴርን የ2015 ዓ.ም የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ ትናንት ባካሄደበት ወቅት የሰው ሀብት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ነገሪ ሌንጮ (ዶክተር)፤
ለትምህርት ዘርፉ ችግር በተግባር የሚገለጹ በርካታ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=100354
***************
(ኢ ፕ ድ)
የሥርዓተ ትምህርት የለውጥ ትግበራ እና የትምህርት ቤቶች ደረጃ እና ጥራት ማሻሻል ለትምህርት ጥራት አስፈላጊ ጉዳዮች መሆናቸውን በመገንዘብ ትምህርት ሚኒስቴር በቀጣይ ጊዜ ትኩረት ሰጥቶ ሊተገብራቸው እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሳሰበ።
ምክር ቤቱ የትምህርት ሚኒስቴርን የ2015 ዓ.ም የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ ትናንት ባካሄደበት ወቅት የሰው ሀብት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ነገሪ ሌንጮ (ዶክተር)፤
ለትምህርት ዘርፉ ችግር በተግባር የሚገለጹ በርካታ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=100354
የጭነት ተሽከርካሪዎች ከጅቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ውስጥ በባቡር ተጓጉዘው እንዶዴ ባቡር ጣቢያ ደርሰዋል
********************
(ኢ ፕ ድ)
በዛሬው ዕለት ለመጀመሪያ ጊዜ የጭነት ተሽከርካሪዎች ከጅቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ውስጥ በባቡር ተጓጉዘው እንዶዴ ባቡር ጣቢያ መድረሳቸውን የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር አሰታወቀ።
የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አብዲ ዘነበ በወቅቱ እንደተናገሩት፤ ኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር በጭነት ትራንስፖርት ዘርፍ ....https://www.facebook.com/ethiopianpressagency/posts/pfbid0ud2squRCwXz1UfREaEwRQitEjaf2oZt45noT7JkDakSrjwgUDS3MWGAqza1QnnJGl
********************
(ኢ ፕ ድ)
በዛሬው ዕለት ለመጀመሪያ ጊዜ የጭነት ተሽከርካሪዎች ከጅቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ውስጥ በባቡር ተጓጉዘው እንዶዴ ባቡር ጣቢያ መድረሳቸውን የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር አሰታወቀ።
የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አብዲ ዘነበ በወቅቱ እንደተናገሩት፤ ኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር በጭነት ትራንስፖርት ዘርፍ ....https://www.facebook.com/ethiopianpressagency/posts/pfbid0ud2squRCwXz1UfREaEwRQitEjaf2oZt45noT7JkDakSrjwgUDS3MWGAqza1QnnJGl
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለይፋዊ የስራጉብኝት ለማድረግ ቤጂንግ ገቡ
********************
(ኢ ፕ ድ)
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የመንግስት የልዑካን ቡድን በቻይና ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ቤጂንግ ገብቷል።
በቤጂንግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የሚሲዮን ኃላፊና አባላት እንዲሁም በቻይና የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት አቀባበል ተደርጎለታል።
********************
(ኢ ፕ ድ)
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የመንግስት የልዑካን ቡድን በቻይና ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ቤጂንግ ገብቷል።
በቤጂንግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የሚሲዮን ኃላፊና አባላት እንዲሁም በቻይና የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት አቀባበል ተደርጎለታል።
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኢትዮጵያን ወክለው በ7ኛው የሁዋዌ ዓለም አቅፍ የአይሲቲ ፍጻሜ ውድድር ለመሳተፍ ቻይና ገቡ
***********************
(ኢ ፕ ድ)
ሁዋዌ ከግንቦት 16 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2015 ዓ.ም በቻይና ሼንዘን ከተማ በሚያካሂደው የሁዋዌ አይሲቲ ዓለም አቅፍ ውድድር ኢትዮጵያን ወክለው የሚሳተፉት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በትናንትናው ዕለት ቻይና ገብተዋል።
ተማሪዎቹ (Huawei ICT Competition 2022-2023 Global Final) ዓለም አቅፍ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ወደ ቻይና ያቀኑት የተለያዩ ሀገር አቀፍ እና አህጉር አቀፍ ውድድሮች ላይ ተሳትፈው በየደረጃው.....https://www.facebook.com/ethiopianpressagency/posts/pfbid02Frw3cP4fz6oB6usCceu5NA6RM1vwFCPSJygGtk5VG1rVeYCcPNyPAzcBwSpDBF7Jl
***********************
(ኢ ፕ ድ)
ሁዋዌ ከግንቦት 16 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2015 ዓ.ም በቻይና ሼንዘን ከተማ በሚያካሂደው የሁዋዌ አይሲቲ ዓለም አቅፍ ውድድር ኢትዮጵያን ወክለው የሚሳተፉት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በትናንትናው ዕለት ቻይና ገብተዋል።
ተማሪዎቹ (Huawei ICT Competition 2022-2023 Global Final) ዓለም አቅፍ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ወደ ቻይና ያቀኑት የተለያዩ ሀገር አቀፍ እና አህጉር አቀፍ ውድድሮች ላይ ተሳትፈው በየደረጃው.....https://www.facebook.com/ethiopianpressagency/posts/pfbid02Frw3cP4fz6oB6usCceu5NA6RM1vwFCPSJygGtk5VG1rVeYCcPNyPAzcBwSpDBF7Jl
የጉዛራ ቤተመንግስት የጥገና ስራ‼️
በዓለም ቅርስነት የተመዘገበው በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሚገኘው የጉዛራ ቤተመንግስት ከተደቀነበት የመፍረስ አደጋ ለመታደግ በፌደራል መንግስት በጀት የጥገና ስራ ዛሬ ይጀምራል።
ስራውም በአንድ ዓመት ከ6 ወር ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል።
በፕሮግራሙ ላይ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበበው አያሌው፣ የአብክመ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ አቶ ጣሂር ሙሃመድን ጨምሮ ሌሎች አመራሮችና ባለሙያዎችና ተገኝተዋል፡፡
በዓለም ቅርስነት የተመዘገበው በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሚገኘው የጉዛራ ቤተመንግስት ከተደቀነበት የመፍረስ አደጋ ለመታደግ በፌደራል መንግስት በጀት የጥገና ስራ ዛሬ ይጀምራል።
ስራውም በአንድ ዓመት ከ6 ወር ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል።
በፕሮግራሙ ላይ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበበው አያሌው፣ የአብክመ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ አቶ ጣሂር ሙሃመድን ጨምሮ ሌሎች አመራሮችና ባለሙያዎችና ተገኝተዋል፡፡