"ቻይናና ኢትዮጵያ የሚያደርጉት የባህልና የቋንቋ ልውውጥ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ያጠናክራል"
- በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዥዩዋን
*****
(ኢ ፕ ድ)
በቻይና መንግሥት አመቻቺነት በኢትዮጵያ የቻይና ቋንቋን በዩንቨርሲቲ ደረጃ ከሚያጠኑ ኢትዮጵያዊያን እንዲሁም ቻይንኛን አንድ ክፍለ ጊዜ በሚወስዱ ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ ተማሪዎች በቻይንኛ የተለያዩ የመድረክ ሥራዎችን አቅርበዋል።
ተማሪዎቹ በቻይንኛ ቋንቋ ንግግሮች፣ የቻይንኛ ሙዚቃ፣ ስፖርትና ልዩ ልዩ ትዕይንቶችን በውድድር አሳይተዋል።
በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዥዩዋን በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ኢትዮጵያና ቻይና በተለያዩ የትብብር መስኮች የሚያደርጉት ግንኙነትና የባህልና የቋንቋ ልውውጥ ለአገራቱ ግንኙነት መጠናከር ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
በመድረኩ በትምህርት ሚኒስቴር የዓለም አቀፋዊነትና ስኮላርሺፕ ዴስክ የተወከሉት ተረፈ በላይ በበኩላቸው ሁለቱ አገራት የረዥም ዓመታት ግንኙነት አላቸው ብለዋል።
አገራቱ ያላቸው አጋርነት በተለይም በኢኮኖሚ መስክ ወደ ላቀ ደረጃ እያደገ መምጣቱን ጠቅሰው በሕዝቦች መካከል የባህል ትስስሩ መጠናከሩ ደግሞ የአገራቱን ሁለንተናዊ አጋርነት ይበልጥ እንደሚያጠናክር ገልጸዋል።
የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲፈጠርና ኢኮኖሚያዊ አጋርነቱን ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያደርሰው አብራርተዋል።
በመድረኩ ላይ ሲሳተፉ የነበሩት ተማሪዎች በበኩላቸው አንዲህ ያለው ተሞክሮ የሁለቱን አገራት ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ያደርሰዋል ብለዋል።
ቢሾፍቱ ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምርት ቤት ተማሪ የሆነችው ሲያኔ ታደሰ መርሃ ግብሩ የሁለቱ አገራት ግንኙነት ለማጠናከር እድል እንደሚሰጥ ጠቁማለች።
በተለይም ቻይና አሁን ላይ የኢንዱስትሪ ማዕከል መሆኗን ገልጻ በመሆኑም የቻይና ቋንቋ ማወቅ በዘርፉ ይበልጥ ተባብሮ ለመሥራት እንደሚያግዝ ተናግራለች።
ሌላኛው በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ የቻይንኛ ቋንቋ ተማሪ ናፍያድ ንጋቱ ቻይንኛ የሚማሩ ኢትዮጵያዊያን መኖራቸው እንዲሁም አማርኛ የሚማሩ ቻይናውያን መኖራቸው ትስስሩን ያጠናክራል ብሏል።
በሁለቱ አገራት መካከል ግንኙነቱን ለማጠናከር የባህል ግንኙነቱ ትልቅ ጥቅም አለው ያለው ደግሞ በሀዋሳ ዩንቨርሲቲ የቻይንኛ ቋንቋ ተማሪ በረከት ደመላሽ ነው ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
- በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዥዩዋን
*****
(ኢ ፕ ድ)
በቻይና መንግሥት አመቻቺነት በኢትዮጵያ የቻይና ቋንቋን በዩንቨርሲቲ ደረጃ ከሚያጠኑ ኢትዮጵያዊያን እንዲሁም ቻይንኛን አንድ ክፍለ ጊዜ በሚወስዱ ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ ተማሪዎች በቻይንኛ የተለያዩ የመድረክ ሥራዎችን አቅርበዋል።
ተማሪዎቹ በቻይንኛ ቋንቋ ንግግሮች፣ የቻይንኛ ሙዚቃ፣ ስፖርትና ልዩ ልዩ ትዕይንቶችን በውድድር አሳይተዋል።
በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዥዩዋን በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ኢትዮጵያና ቻይና በተለያዩ የትብብር መስኮች የሚያደርጉት ግንኙነትና የባህልና የቋንቋ ልውውጥ ለአገራቱ ግንኙነት መጠናከር ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
በመድረኩ በትምህርት ሚኒስቴር የዓለም አቀፋዊነትና ስኮላርሺፕ ዴስክ የተወከሉት ተረፈ በላይ በበኩላቸው ሁለቱ አገራት የረዥም ዓመታት ግንኙነት አላቸው ብለዋል።
አገራቱ ያላቸው አጋርነት በተለይም በኢኮኖሚ መስክ ወደ ላቀ ደረጃ እያደገ መምጣቱን ጠቅሰው በሕዝቦች መካከል የባህል ትስስሩ መጠናከሩ ደግሞ የአገራቱን ሁለንተናዊ አጋርነት ይበልጥ እንደሚያጠናክር ገልጸዋል።
የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲፈጠርና ኢኮኖሚያዊ አጋርነቱን ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያደርሰው አብራርተዋል።
በመድረኩ ላይ ሲሳተፉ የነበሩት ተማሪዎች በበኩላቸው አንዲህ ያለው ተሞክሮ የሁለቱን አገራት ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ያደርሰዋል ብለዋል።
ቢሾፍቱ ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምርት ቤት ተማሪ የሆነችው ሲያኔ ታደሰ መርሃ ግብሩ የሁለቱ አገራት ግንኙነት ለማጠናከር እድል እንደሚሰጥ ጠቁማለች።
በተለይም ቻይና አሁን ላይ የኢንዱስትሪ ማዕከል መሆኗን ገልጻ በመሆኑም የቻይና ቋንቋ ማወቅ በዘርፉ ይበልጥ ተባብሮ ለመሥራት እንደሚያግዝ ተናግራለች።
ሌላኛው በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ የቻይንኛ ቋንቋ ተማሪ ናፍያድ ንጋቱ ቻይንኛ የሚማሩ ኢትዮጵያዊያን መኖራቸው እንዲሁም አማርኛ የሚማሩ ቻይናውያን መኖራቸው ትስስሩን ያጠናክራል ብሏል።
በሁለቱ አገራት መካከል ግንኙነቱን ለማጠናከር የባህል ግንኙነቱ ትልቅ ጥቅም አለው ያለው ደግሞ በሀዋሳ ዩንቨርሲቲ የቻይንኛ ቋንቋ ተማሪ በረከት ደመላሽ ነው ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
“የቆየ የግጭት አፈታት ባህላችን ለሃገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት ትልቅ አቅም ይሆናል”- አምባሳደር መሐሙድ ድሪር የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር
**********************
(ኢ ፕ ድ)
የሃገሪቱ የቆየ የግጭት አፈታት ባህል ለታቀደው ሃገራዊ ምክክር ትልቅ አቅም እንደሚሆን የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር ገለጹ።
ወደ ምክክሩ አውድ ለመግባት የሚያስችል የተሳታፊዎች ልየታ እየተደረገ መሆኑንም ተናግረዋል።
አምባሳደር መሐሙድ ድሪር ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በሰጡት አስተያየት፤ ሕዝቡ ለዘመናት በመካከሉ የሚፈጠሩ ችግሮችን በውይይት በመፍታት ሃገሪቱን በጋራ ለማቆየት ችሏል። ኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እንኳ የሰሜኑን …
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=101273
**********************
(ኢ ፕ ድ)
የሃገሪቱ የቆየ የግጭት አፈታት ባህል ለታቀደው ሃገራዊ ምክክር ትልቅ አቅም እንደሚሆን የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር ገለጹ።
ወደ ምክክሩ አውድ ለመግባት የሚያስችል የተሳታፊዎች ልየታ እየተደረገ መሆኑንም ተናግረዋል።
አምባሳደር መሐሙድ ድሪር ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በሰጡት አስተያየት፤ ሕዝቡ ለዘመናት በመካከሉ የሚፈጠሩ ችግሮችን በውይይት በመፍታት ሃገሪቱን በጋራ ለማቆየት ችሏል። ኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እንኳ የሰሜኑን …
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=101273
የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ ሥርዓቱን የማዘመን ሥራዎች ተጀምረዋል
👉ማረጋገጫ ከተደረገባቸው የትምህርት ማስረጃዎች ስድስት በመቶ የሚሆኑት ትክክለኛ አይደሉም
***********************
(ኢ ፕ ድ)
የትምህርት ማስረጃን ለማረጋገጥ የሚሰራውን ስራ በዘመናዊ መንገድ የማስጀመር ሥራዎች መጀመራቸውን የትምህርት ስልጠና ባለስልጣን አስታወቀ። የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ ከተደረገባቸው ከአምስት እስከ ስድስት በመቶ ትክክለኛ አለመሆናቸው ተረጋግጧል።
የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የተቋማት ቁጥጥር ኢንስፔክሽንና የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቸሩጌታ ገነነ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ የትምህርት ማስረጃ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=101280
👉ማረጋገጫ ከተደረገባቸው የትምህርት ማስረጃዎች ስድስት በመቶ የሚሆኑት ትክክለኛ አይደሉም
***********************
(ኢ ፕ ድ)
የትምህርት ማስረጃን ለማረጋገጥ የሚሰራውን ስራ በዘመናዊ መንገድ የማስጀመር ሥራዎች መጀመራቸውን የትምህርት ስልጠና ባለስልጣን አስታወቀ። የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ ከተደረገባቸው ከአምስት እስከ ስድስት በመቶ ትክክለኛ አለመሆናቸው ተረጋግጧል።
የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የተቋማት ቁጥጥር ኢንስፔክሽንና የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቸሩጌታ ገነነ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ የትምህርት ማስረጃ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=101280
ለመጪው ክረምት ከአንድ ነጥብ 5 ቢሊዮን በላይ የቡና ችግኞች ለተከላ ተዘጋጅተዋል
**************
(ኢ ፕ ድ)
በመጪው ክረምት በቡና አብቃይ አካባቢዎች አንድ ነጥብ 59 ቢሊዮን የቡና ችግኞችን ለመትከል መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ።
በባለስልጣኑ የቡና ፣ሻይና ቅመማ ቅመም ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ፍቃዱ ደፈረስ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ከቡና የሚገኘውን ገቢ በዘላቂነት ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=101274
**************
(ኢ ፕ ድ)
በመጪው ክረምት በቡና አብቃይ አካባቢዎች አንድ ነጥብ 59 ቢሊዮን የቡና ችግኞችን ለመትከል መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ።
በባለስልጣኑ የቡና ፣ሻይና ቅመማ ቅመም ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ፍቃዱ ደፈረስ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ከቡና የሚገኘውን ገቢ በዘላቂነት ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=101274
የብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ነገ አዲስ አበባ ይገባሉ
(ኢ ፕ ድ)
የብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ማውሮ ቪዬራ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በነገው ዕለት አዲስ አበባ ይገባሉ።
በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር ጃንዲር ፌሬራ ዶስ ሳንቶስ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተመራ ልዑክ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በነገው ዕለት ኢትዮጵያ ይገባሉ።
ከቡድኑ ጋር የአፍሪካና የመካከለኛው .....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=101294
(ኢ ፕ ድ)
የብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ማውሮ ቪዬራ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በነገው ዕለት አዲስ አበባ ይገባሉ።
በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር ጃንዲር ፌሬራ ዶስ ሳንቶስ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተመራ ልዑክ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በነገው ዕለት ኢትዮጵያ ይገባሉ።
ከቡድኑ ጋር የአፍሪካና የመካከለኛው .....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=101294
የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ መልዕክት ‼️
ቦታን በበቂ እና ውጤታማ በሆነ መንገድ መጠቀም እሴት ለመፍጠር አስፈላጊ ነው። ዛሬ የአንድነት ፓርክ የዕጽዋት ማዕከልን፣ የአንድነት ቤተ መዛግብትንና የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የሕክምና ማዕከልን አስመርቀናል። የዕጽዋት ማዕከሉ ጥቅም ላይ ውሎ በማያውቅ ቦታ ላይ የተሠራ ሲሆን ለአንድነት ቤተ መዛግብትና ለሕክምና ማዕከሉ ደግሞ ሰፋፊ የማዘመን ሥራዎችን በማከናወን ደረጃቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ ተደርጓል።
ቦታን በበቂ እና ውጤታማ በሆነ መንገድ መጠቀም እሴት ለመፍጠር አስፈላጊ ነው። ዛሬ የአንድነት ፓርክ የዕጽዋት ማዕከልን፣ የአንድነት ቤተ መዛግብትንና የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የሕክምና ማዕከልን አስመርቀናል። የዕጽዋት ማዕከሉ ጥቅም ላይ ውሎ በማያውቅ ቦታ ላይ የተሠራ ሲሆን ለአንድነት ቤተ መዛግብትና ለሕክምና ማዕከሉ ደግሞ ሰፋፊ የማዘመን ሥራዎችን በማከናወን ደረጃቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ ተደርጓል።