የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መልዕክት‼️
የ#አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እያንዳንዱን የሀገሪቱን ጥግ ለመሸፈን ያለመ ነው። ዛሬ በደቡብ ኦሞ ዞን ኝአንጋቶም ወረዳ ዐሻራችንን አሳርፈናል። በእንደዚህ ዓይነት አካባቢ የምናደርገው ጥረት የድርቅን ሥጋት ለመከላከል ያለመ ነው። እነዚህን ተግባራት በማስቀጠል ለምግብነት የሚውሉ ችግኞችን በመትከል ፍሬያማ ውጤት ማግኘት እንችላለን።
የ#አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እያንዳንዱን የሀገሪቱን ጥግ ለመሸፈን ያለመ ነው። ዛሬ በደቡብ ኦሞ ዞን ኝአንጋቶም ወረዳ ዐሻራችንን አሳርፈናል። በእንደዚህ ዓይነት አካባቢ የምናደርገው ጥረት የድርቅን ሥጋት ለመከላከል ያለመ ነው። እነዚህን ተግባራት በማስቀጠል ለምግብነት የሚውሉ ችግኞችን በመትከል ፍሬያማ ውጤት ማግኘት እንችላለን።
የፌዴራል ፖሊስ ሠላምን ለማረጋገጥ እያደረገ ያለውን ጥረት አጠናክሮ ይቀጥላል
-ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል
*********************************
(ኢ ፕ ድ)
የፌዴራል ፖሊስ ሠላምን ለማረጋገጥ እያደረገ ያለውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የወቅቱ የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ህብረት ድርጅት ፕሬዚደንት ገለጹ፡፡
በፌዴራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ የምዕራብ ፈጥኖ ደራሽ በአሶሳ ከተማ ያስገነባውን ካምፕ ዛሬ አስመርቋል።
ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የወቅቱ የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ህብረት ድርጅት ፕሬዚደንት በምረቃ ሥነ-ስርዓቱ ላይ እንዳሉት፤ ፌዴራል ፖሊስ በሰው ኃይልና በቴክኖሎጂ ግዙፍ አቅም እየፈጠረ ነው።
የፌዴራል ፖሊስ ሠላምን ለማረጋገጥ እያደረገ ያለውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸው፤ በአሶሳ ከተማ ከተመረቀው በተጨማሪ በየክልሉ የሠራዊቱን አቅም የሚያጠናክሩ ካምፖች እየተገነቡ ነው ብለዋል።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን በበኩላቸው፤ ክልሉ ወደ ተረጋጋ ሠላም እንዲመለስ የፌዴራል ፖሊስ ከህብረተሰቡ ጋር በመቀናጀት ከፍተኛ መስዋዕትነት ከፍሏል ብለዋል።
በክልሉ በአሁኑ ወቅት በማዕድንና በሌሎች ዘርፎች የኢንቨስትመንት እንቅስቅሴዎች እንዳሉ ገልጸው፤ ኢንቨስትመንቱ እንዲጠናከር የፌዴራል ፖሊስ እገዛ እንደሚቀጥል ያላቸውን እምነት ገልጸዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
የዝግጅቱ ታዳሚዎች ችግኝ በመትከልም አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።
-ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል
*********************************
(ኢ ፕ ድ)
የፌዴራል ፖሊስ ሠላምን ለማረጋገጥ እያደረገ ያለውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የወቅቱ የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ህብረት ድርጅት ፕሬዚደንት ገለጹ፡፡
በፌዴራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ የምዕራብ ፈጥኖ ደራሽ በአሶሳ ከተማ ያስገነባውን ካምፕ ዛሬ አስመርቋል።
ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የወቅቱ የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ህብረት ድርጅት ፕሬዚደንት በምረቃ ሥነ-ስርዓቱ ላይ እንዳሉት፤ ፌዴራል ፖሊስ በሰው ኃይልና በቴክኖሎጂ ግዙፍ አቅም እየፈጠረ ነው።
የፌዴራል ፖሊስ ሠላምን ለማረጋገጥ እያደረገ ያለውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸው፤ በአሶሳ ከተማ ከተመረቀው በተጨማሪ በየክልሉ የሠራዊቱን አቅም የሚያጠናክሩ ካምፖች እየተገነቡ ነው ብለዋል።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን በበኩላቸው፤ ክልሉ ወደ ተረጋጋ ሠላም እንዲመለስ የፌዴራል ፖሊስ ከህብረተሰቡ ጋር በመቀናጀት ከፍተኛ መስዋዕትነት ከፍሏል ብለዋል።
በክልሉ በአሁኑ ወቅት በማዕድንና በሌሎች ዘርፎች የኢንቨስትመንት እንቅስቅሴዎች እንዳሉ ገልጸው፤ ኢንቨስትመንቱ እንዲጠናከር የፌዴራል ፖሊስ እገዛ እንደሚቀጥል ያላቸውን እምነት ገልጸዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
የዝግጅቱ ታዳሚዎች ችግኝ በመትከልም አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።
የኢትዮጵያን የምርጫ ስርአት ለማጠናከር የሚውል ከ30 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት ተፈረመ
*********************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ዘላቂ ዲሞክራሲን ለማስፈን የሚያስችላትን የምርጫ ስርአት እንድታጠናክር ለማግዝ የሚውል የ30 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር የፋናንስ ድጋፍ ስምምነት ፕሮጀክት በገንዘብ ሚኒስቴር፣ በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድና በተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ድርጅት መካካል ተፈርሟል፡፡
ፕሮጀክቱ ሶስት ግቦች ያሉት ሲሆን አንድኛው የምርጫ ቦርድ ተቋማዊ መዋቅርን በማጠናከር ነፃ፣ ፍትሃዊ፣ አሳታፊ ፣ተአማኒና ደረጃውን የጠበቀ ምርጫና ህዝበ ውሳኔ እንዲያካሂድ ተቋሙን ማጠናከር፣ ሁለተኛው ከሲቪክ ተቋማት ጋር በጋር በመሆን በምርጫ ሂደት የሴቶችና ወጣቶች ተሳትፎን ማሳደግ ሶስተኛው ደግሞ ነፃ ፍትሀዊ እና ተአማኒ ምርጫ እንዲያከሂድ ምቹ ሁኔታን መፍጠር ናቸው፡፡
ፕሮጀክቱ በሚቀጥሉት አራት አመታት ተግባራዊ የሚደረግ ሲሆን የሀገሪቱን የምርጫ ስርአት በማጠናከር ዘላቂ ዴሞክራሲን ለማስፈን አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ከገንዘብ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
*********************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ዘላቂ ዲሞክራሲን ለማስፈን የሚያስችላትን የምርጫ ስርአት እንድታጠናክር ለማግዝ የሚውል የ30 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር የፋናንስ ድጋፍ ስምምነት ፕሮጀክት በገንዘብ ሚኒስቴር፣ በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድና በተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ድርጅት መካካል ተፈርሟል፡፡
ፕሮጀክቱ ሶስት ግቦች ያሉት ሲሆን አንድኛው የምርጫ ቦርድ ተቋማዊ መዋቅርን በማጠናከር ነፃ፣ ፍትሃዊ፣ አሳታፊ ፣ተአማኒና ደረጃውን የጠበቀ ምርጫና ህዝበ ውሳኔ እንዲያካሂድ ተቋሙን ማጠናከር፣ ሁለተኛው ከሲቪክ ተቋማት ጋር በጋር በመሆን በምርጫ ሂደት የሴቶችና ወጣቶች ተሳትፎን ማሳደግ ሶስተኛው ደግሞ ነፃ ፍትሀዊ እና ተአማኒ ምርጫ እንዲያከሂድ ምቹ ሁኔታን መፍጠር ናቸው፡፡
ፕሮጀክቱ በሚቀጥሉት አራት አመታት ተግባራዊ የሚደረግ ሲሆን የሀገሪቱን የምርጫ ስርአት በማጠናከር ዘላቂ ዴሞክራሲን ለማስፈን አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ከገንዘብ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ መልዕክት ‼️
በእርከን ሥራ፣ በአካባቢ ጥበቃ፣ በውኃ ማቆር እና በጥንታዊ የእጅ መሣሪያዎች በታወቀው የኮንሶ ሕዝብ መካከል በመገኘቴ እጅግ ደስ ብሎኛል።
በእርከን ሥራ፣ በአካባቢ ጥበቃ፣ በውኃ ማቆር እና በጥንታዊ የእጅ መሣሪያዎች በታወቀው የኮንሶ ሕዝብ መካከል በመገኘቴ እጅግ ደስ ብሎኛል።
👉 "ከወራቤ-ቦዥባር የመንገድ ግንባታ መዘግየት ምክንያት ለከፍተኛ መጉላላት ተዳርገናል" -አልቾ ውሪሮ ወረዳ ነዋሪዎች
👉 "በአጭር ጊዜ ሌላ የሥራ ተቋራጭ ከአስተዳደሩ ጋር ውል ተፈራርሞ ወደ ሥራ ይገባል" – የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር
*********************
(ኢ ፕ ድ)
የስልጤ ዞን መዲና ከሆነችው ከወራቤ ከተማ ተነስቶ አልቾ ውሪሮን አቋርጦ ቦዥባር ድረስ እየተገነባ የሚገኘው የመንገድ ግንባታ መዘግየት ለከፍተኛ እንግልትና መጉላላት እንደዳረጋቸው የዞኑ ነዋሪዎች ገለጹ። የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር በበኩሉ በአጭር ጊዜ ሌላ የሥራ ተቋራጭ ከአስተዳደሩ ጋር ውል ተፈራርሞ ወደ ሥራ ይገባል ብሏል።
የአልቾ ውሪሮ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት ሼክ መሐመድ ከማል ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በመንገዱ ግንባታ መዘግየት ምክንያት የሀገር ሽማግሌዎች ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=104186
👉 "በአጭር ጊዜ ሌላ የሥራ ተቋራጭ ከአስተዳደሩ ጋር ውል ተፈራርሞ ወደ ሥራ ይገባል" – የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር
*********************
(ኢ ፕ ድ)
የስልጤ ዞን መዲና ከሆነችው ከወራቤ ከተማ ተነስቶ አልቾ ውሪሮን አቋርጦ ቦዥባር ድረስ እየተገነባ የሚገኘው የመንገድ ግንባታ መዘግየት ለከፍተኛ እንግልትና መጉላላት እንደዳረጋቸው የዞኑ ነዋሪዎች ገለጹ። የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር በበኩሉ በአጭር ጊዜ ሌላ የሥራ ተቋራጭ ከአስተዳደሩ ጋር ውል ተፈራርሞ ወደ ሥራ ይገባል ብሏል።
የአልቾ ውሪሮ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት ሼክ መሐመድ ከማል ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በመንገዱ ግንባታ መዘግየት ምክንያት የሀገር ሽማግሌዎች ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=104186
ኢትዮጵያ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ከስጋት ይልቅ የትብብርና የመልማት ጥያቄን እንዲመልሱ እየሠራች ነው
**********************
(ኢ ፕ ድ)
የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች የስጋትና ያለመተማመን መነሻ ከመሆን ይልቅ የትብብርና የዜጎችን የመልማት ጥያቄዎችን እንዲመልሱ ለማድረግ ኢትዮጵያ ቁልፍ ሚና እየተጫወተች መሆኗን የስትራቴጃዊ ጉዳዮች ኢንስቲትዩት ገለጸ።
የስትራቴጃዊ ጉዳዮች ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጃፋር በድሩ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በአፍሪካ ብዙ ድንበር ተሻጋሪ ወንዞች አሉ። ኢትዮጵያ በየጊዜው በውሃ ዙሪያ ምክክሮችን በማዘጋጀት የጋራ ተጠቃሚነት እንዲሰፍን እየሠራች ነው። እንዲሁም ድንበር ተሻጋሪ የውሃ ሀብቶች የስጋትና ያለመተማመን መነሻ ከመሆን ይልቅ የትብብርና የዜጎችን የመልማት ጥያቄዎች እንዲመልሱ ለማድረግ ጠንካራ ውይይቶችንና ምክክሮችን እያዘጋጀች ነው።
አፍሪካውያን ሀብታቸውን መጠቀም አለባቸው የሚለውን ሀሳብን በማንሳት ቁልፍ ሚና ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=104197
**********************
(ኢ ፕ ድ)
የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች የስጋትና ያለመተማመን መነሻ ከመሆን ይልቅ የትብብርና የዜጎችን የመልማት ጥያቄዎችን እንዲመልሱ ለማድረግ ኢትዮጵያ ቁልፍ ሚና እየተጫወተች መሆኗን የስትራቴጃዊ ጉዳዮች ኢንስቲትዩት ገለጸ።
የስትራቴጃዊ ጉዳዮች ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጃፋር በድሩ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በአፍሪካ ብዙ ድንበር ተሻጋሪ ወንዞች አሉ። ኢትዮጵያ በየጊዜው በውሃ ዙሪያ ምክክሮችን በማዘጋጀት የጋራ ተጠቃሚነት እንዲሰፍን እየሠራች ነው። እንዲሁም ድንበር ተሻጋሪ የውሃ ሀብቶች የስጋትና ያለመተማመን መነሻ ከመሆን ይልቅ የትብብርና የዜጎችን የመልማት ጥያቄዎች እንዲመልሱ ለማድረግ ጠንካራ ውይይቶችንና ምክክሮችን እያዘጋጀች ነው።
አፍሪካውያን ሀብታቸውን መጠቀም አለባቸው የሚለውን ሀሳብን በማንሳት ቁልፍ ሚና ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=104197