የሀረሪ ክልል የወረዳ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤዎች የዓባይ ግድብን ጎበኙ
*******
(ኢ ፕ ድ)
የሀረሪ ክልል የወረዳ ምክር ቤት አፈ ጉባኤዎች በጉባ እየተገነባ የሚገኘውን የዓባይ ግድብ ሂደትና አሁናዊ ገጽታን ጎብኝተዋል።
በጉብኝታቸው የኢትዮጵያዊያን አሻራ ያረፈበትን ግድብ የመጎብኘት እድል በማግኘታቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል።
በጉብኝቱ ላይ የሀረሪ ክልል ምከር ቤት የህዝብ ግኑኝነትና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ገመቺስ ዋቁማ እንዳሉት የዓባይ ግድብ በኢትዮጵያዊያን ትብብር እና አንድነት በመገንባት ላይ ያለ የጋራ ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸዋል።
የግድቡን ገጽታና ስራ በቦታው ተገኝተው በመጎብኘታቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል።
ለሀገር ብልጽግና፣ አንድነትና ልማት መሰረት የሆነው የግድቡ ግንባታ በስኬት እንዲጠናቀቅ የሁሉም ድጋፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ማለታቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።
ሐምሌ 1ቀን2015ዓ.ም
*******
(ኢ ፕ ድ)
የሀረሪ ክልል የወረዳ ምክር ቤት አፈ ጉባኤዎች በጉባ እየተገነባ የሚገኘውን የዓባይ ግድብ ሂደትና አሁናዊ ገጽታን ጎብኝተዋል።
በጉብኝታቸው የኢትዮጵያዊያን አሻራ ያረፈበትን ግድብ የመጎብኘት እድል በማግኘታቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል።
በጉብኝቱ ላይ የሀረሪ ክልል ምከር ቤት የህዝብ ግኑኝነትና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ገመቺስ ዋቁማ እንዳሉት የዓባይ ግድብ በኢትዮጵያዊያን ትብብር እና አንድነት በመገንባት ላይ ያለ የጋራ ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸዋል።
የግድቡን ገጽታና ስራ በቦታው ተገኝተው በመጎብኘታቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል።
ለሀገር ብልጽግና፣ አንድነትና ልማት መሰረት የሆነው የግድቡ ግንባታ በስኬት እንዲጠናቀቅ የሁሉም ድጋፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ማለታቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።
ሐምሌ 1ቀን2015ዓ.ም
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች‼️
👉 ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም በአንድ ጀንበር 500 ሚልዮን ችግኝ እንተክላለን፤ ዳግም ታሪክ እንስራ፣
👉 ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ/ም በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ታሪክ እንድንሰራ ጥሪ አቀርባለሁ፣
👉 ሐምሌ 10 ቀን ኢትዮጵያውያን የራሳችንን ሪከርድ እንሰብራለን፤
👉 ከዚህ በፊት ከ350 ሚልዮን በላይ ዛፎች በአንድ ጀንበር ተክለን ዓለምን ጉድ አስብለናል፣
👉 ዘንድሮ 500 ሚሊዮን ችግኞችን በአንድ ጀንበር በመትከል የራሳችንን ሪከርድ እናሻሽላለን፣
👉 ዘንድሮም 6 ነጥብ 5 ቢልዮን ችግኝ ለመትከል በየክልሉ፣ በየዞኑና በየወረዳው ክረምቱን ከምንሠራቸው ሥራዎች አንዱ አረንጓዴ ዐሻራችንን ማኖር ብለን እየሰራን ነው፣
👉 ባለፉት አምስት ዓመታት 25 ቢልዮን ችግኞችን ተክለናል፣
👉 ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ/ም ጀንበር ወጥታ እስክትገባ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ቤቱ አይውልም፤ በዕቅፍ ካለ ሕጻን፣ በድካም ካለ አረጋዊ፣ በአልጋ ከሚገኝ ታማሚ በስተቀር ቤቱ ማንም አይውልም፣
👉 ምክንያቱም ይህ የፖለቲካ ጉዳይ አይደለም፤ የፓርቲ ፕሮግራምም አይደለም፤ የመንግሥት ጉዳይም አይደለም፤ ይህ የኢትዮጵያ ጉዳይ ነው፣
👉 አረንጓዴ ዐሻራ አሁን ያለው ትውልድ የትናንት ዕዳውን ይከፍልበታል፤
👉 በደን ተሸፍና የኖረች ሀገር ዛሬ ራቁቷን እንድትሆን ያደረግናት እኛ ነን፣ ከተከልነው የቆረጥነው በልጧል፣ የትናንቱ ደን በታሪክ መዛግብት ላይ ብቻ የሚገኝ ሆኗል፡፡ ዐረንጓዴ ዐሻራ ይሄንን የቀደምቶቻችን ዕዳ እንድንከፍል ያደርጋል፣
👉 አረንጓዴ ዐሻራ ለነገ ትውልድ ወረት ነው፡፡ የምናስረክባት ሀገር በሁለንተናዋ ሉዓላዊነቷ የተጠበቀ መሆን አለበት፣
👉 የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ፣ የዲፕሎማሲ፣ የማኅበራዊ ኑሮ፣ የተፈጥሮ ሉዓላዊነቶቿ ተሟልተው መከበር አለባቸው፣
👉 ስድስት በር ያለው ቤት አንዱን ከፍቶ እስከዋለ ድረስ የሌሎቹ በሮች መዘጋት ደኅንነቱን አያስጠብቅለትም፤ የሀገር ሉዓላዊነትም በሁለንተናዊ መስኮች እስካልተጠበቀ ድረስ በተከፈተው በር የሚገባው ብዙ ነው፣
👉 ታዳሽ ኃይልን የኢነርጂ ዋና ምንጭ ለማድረግ ቆርጠን ለተነሣን ሕዝቦች፤ አረንጓዴ ዐሻራ እንደ ዐድዋ ዘመቻ የሉዓላዊነታችን ማስጠበቂያችን ነው፣
👉 የእምነትና የባህል፣ የፖለቲካ ፓርቲና አስተሳሰብ፣ እድሜና ጾታ፣ የትምህርትና የኑሮ ደረጃ ሳይለየን ሐምሌ 10 ቀን ከጀንበር ቀድመን እንውጣ፤ ከጀንበር በኋላ እንመለሳን፤ ኢትዮጵያን አረንጓዴ እናለብሳለን፡፡
👉 በኢትዮጵያ የምትኖሩ የውጭ ሀገር ዜጎች፣ ኤምባሲዎች፣ የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሠራተኞች፣ በኢትዮጵያ በኩል የምታልፉ መንገደኞች፣ ለተለያየ ጉዳይ በአጋጣሚ ወደ ኢትዮጵያ የመጣችሁ የውጭ ሀገር ሰዎች ሐምሌ 10 ቀን አረንጓዴ ዐሻራችሁን አኑሩ፣
👉 ዓለምን በኢትዮጵያ በኩል አልብሱ፤ኢትዮጵያ ታሪክ ስትሰራ የታሪኩ አካል ሁኑ፣
👉 ኢትዮጵያ ዓመቱን ሙሉ አረንጓዴ እስክትለብስ ድረስ መትከላችንን እንቀጥላለን፣
👉 ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም በአንድ ጀንበር 500 ሚልዮን ችግኝ እንተክላለን፤ ዳግም ታሪክ እንስራ፣
👉 ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ/ም በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ታሪክ እንድንሰራ ጥሪ አቀርባለሁ፣
👉 ሐምሌ 10 ቀን ኢትዮጵያውያን የራሳችንን ሪከርድ እንሰብራለን፤
👉 ከዚህ በፊት ከ350 ሚልዮን በላይ ዛፎች በአንድ ጀንበር ተክለን ዓለምን ጉድ አስብለናል፣
👉 ዘንድሮ 500 ሚሊዮን ችግኞችን በአንድ ጀንበር በመትከል የራሳችንን ሪከርድ እናሻሽላለን፣
👉 ዘንድሮም 6 ነጥብ 5 ቢልዮን ችግኝ ለመትከል በየክልሉ፣ በየዞኑና በየወረዳው ክረምቱን ከምንሠራቸው ሥራዎች አንዱ አረንጓዴ ዐሻራችንን ማኖር ብለን እየሰራን ነው፣
👉 ባለፉት አምስት ዓመታት 25 ቢልዮን ችግኞችን ተክለናል፣
👉 ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ/ም ጀንበር ወጥታ እስክትገባ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ቤቱ አይውልም፤ በዕቅፍ ካለ ሕጻን፣ በድካም ካለ አረጋዊ፣ በአልጋ ከሚገኝ ታማሚ በስተቀር ቤቱ ማንም አይውልም፣
👉 ምክንያቱም ይህ የፖለቲካ ጉዳይ አይደለም፤ የፓርቲ ፕሮግራምም አይደለም፤ የመንግሥት ጉዳይም አይደለም፤ ይህ የኢትዮጵያ ጉዳይ ነው፣
👉 አረንጓዴ ዐሻራ አሁን ያለው ትውልድ የትናንት ዕዳውን ይከፍልበታል፤
👉 በደን ተሸፍና የኖረች ሀገር ዛሬ ራቁቷን እንድትሆን ያደረግናት እኛ ነን፣ ከተከልነው የቆረጥነው በልጧል፣ የትናንቱ ደን በታሪክ መዛግብት ላይ ብቻ የሚገኝ ሆኗል፡፡ ዐረንጓዴ ዐሻራ ይሄንን የቀደምቶቻችን ዕዳ እንድንከፍል ያደርጋል፣
👉 አረንጓዴ ዐሻራ ለነገ ትውልድ ወረት ነው፡፡ የምናስረክባት ሀገር በሁለንተናዋ ሉዓላዊነቷ የተጠበቀ መሆን አለበት፣
👉 የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ፣ የዲፕሎማሲ፣ የማኅበራዊ ኑሮ፣ የተፈጥሮ ሉዓላዊነቶቿ ተሟልተው መከበር አለባቸው፣
👉 ስድስት በር ያለው ቤት አንዱን ከፍቶ እስከዋለ ድረስ የሌሎቹ በሮች መዘጋት ደኅንነቱን አያስጠብቅለትም፤ የሀገር ሉዓላዊነትም በሁለንተናዊ መስኮች እስካልተጠበቀ ድረስ በተከፈተው በር የሚገባው ብዙ ነው፣
👉 ታዳሽ ኃይልን የኢነርጂ ዋና ምንጭ ለማድረግ ቆርጠን ለተነሣን ሕዝቦች፤ አረንጓዴ ዐሻራ እንደ ዐድዋ ዘመቻ የሉዓላዊነታችን ማስጠበቂያችን ነው፣
👉 የእምነትና የባህል፣ የፖለቲካ ፓርቲና አስተሳሰብ፣ እድሜና ጾታ፣ የትምህርትና የኑሮ ደረጃ ሳይለየን ሐምሌ 10 ቀን ከጀንበር ቀድመን እንውጣ፤ ከጀንበር በኋላ እንመለሳን፤ ኢትዮጵያን አረንጓዴ እናለብሳለን፡፡
👉 በኢትዮጵያ የምትኖሩ የውጭ ሀገር ዜጎች፣ ኤምባሲዎች፣ የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሠራተኞች፣ በኢትዮጵያ በኩል የምታልፉ መንገደኞች፣ ለተለያየ ጉዳይ በአጋጣሚ ወደ ኢትዮጵያ የመጣችሁ የውጭ ሀገር ሰዎች ሐምሌ 10 ቀን አረንጓዴ ዐሻራችሁን አኑሩ፣
👉 ዓለምን በኢትዮጵያ በኩል አልብሱ፤ኢትዮጵያ ታሪክ ስትሰራ የታሪኩ አካል ሁኑ፣
👉 ኢትዮጵያ ዓመቱን ሙሉ አረንጓዴ እስክትለብስ ድረስ መትከላችንን እንቀጥላለን፣
ፍተሻ ከተደረገባቸው 22 ሺ የትምህርት ማስረጃዎች 10 በመቶዎቹ ሀሰተኛና መስፈርቱን የማያሟሉ ናቸው
*******************
(ኢ ፕ ድ )
በተያዘው ዓመት ፍተሻ ከተደረገባቸው 22ሺ የትምህርት ማስረጃዎች አስር በመቶ የሚደርሱት ሀሰተኛና መስፈርቱን የማያሟሉ መሆናቸውን የኢፌዴሪ ትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡
የባለሥልጣኑ የተቋማት ቁጥጥርና የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጥ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቸሩጌታ ገነነ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ በትምህርት ዘርፍ ከሚታዩ ችግሮች አንዱ ነው።ችግሩን ለመቀነስ ባለሥልጣኑ ባደረገው ፍተሻ ከ22ሺ የትምህርት ማስረጃዎች መካከል አስር በመቶ የሚደርሱት ሀሰተኛ አልያም መስፈርቱን የማያሟሉ ናቸው፡፡
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=587571430232983&id=100069403920568
*******************
(ኢ ፕ ድ )
በተያዘው ዓመት ፍተሻ ከተደረገባቸው 22ሺ የትምህርት ማስረጃዎች አስር በመቶ የሚደርሱት ሀሰተኛና መስፈርቱን የማያሟሉ መሆናቸውን የኢፌዴሪ ትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡
የባለሥልጣኑ የተቋማት ቁጥጥርና የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጥ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቸሩጌታ ገነነ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ በትምህርት ዘርፍ ከሚታዩ ችግሮች አንዱ ነው።ችግሩን ለመቀነስ ባለሥልጣኑ ባደረገው ፍተሻ ከ22ሺ የትምህርት ማስረጃዎች መካከል አስር በመቶ የሚደርሱት ሀሰተኛ አልያም መስፈርቱን የማያሟሉ ናቸው፡፡
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=587571430232983&id=100069403920568
ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ትብብርን ለማጠናከር እየሠሩ ነው
***********************
(ኢ ፕ ድ )
ረጅም ድንበሮች የሚጋሩት ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ማኅበራዊና ኢኮኖ ሚያዊ ትብብራቸውን የበለጠ ለማጠናከር የሚያስችሉ የመሠረተ ልማት ዝርጋታ ሥራዎችን እያከናወኑ መሆናቸውን የደቡብ ሱዳን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለጹ።
የደቡብ ሱዳን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዳንግ ዳው ማሌክ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፣ ሁለቱ ሀገራት ሰፊ ድንበር ይጋራሉ። ስለሆነም ከመሠረተ ልማት ጋር በተያያዘ አበክረን በጋራ ልንሠራባቸው የሚገቡ ብዙ ጉዳዮች አሉን ብለዋል፡፡
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=587576246899168&id=100069403920568
***********************
(ኢ ፕ ድ )
ረጅም ድንበሮች የሚጋሩት ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ማኅበራዊና ኢኮኖ ሚያዊ ትብብራቸውን የበለጠ ለማጠናከር የሚያስችሉ የመሠረተ ልማት ዝርጋታ ሥራዎችን እያከናወኑ መሆናቸውን የደቡብ ሱዳን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለጹ።
የደቡብ ሱዳን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዳንግ ዳው ማሌክ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፣ ሁለቱ ሀገራት ሰፊ ድንበር ይጋራሉ። ስለሆነም ከመሠረተ ልማት ጋር በተያያዘ አበክረን በጋራ ልንሠራባቸው የሚገቡ ብዙ ጉዳዮች አሉን ብለዋል፡፡
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=587576246899168&id=100069403920568
የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት ‼️
ዛሬ ማለዳ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመስጠት ላይ ከሚገኙ የከተማችን ወጣቶች ጋር በመሆን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና የደም ልገሳ አድርገናል። በአዕምሮ እና በአካል የበለፀገ ትውልድ ለማፍራት የጀመርናቸው ስራዎቻችን ፍሬ ማፍራት ጀምረዋል።
የከተማችን ወጣቶች “በጎነት አያጎድልም” ብለው የበጋ የበጎ ፍቃድ ስራዎቻችን ላይ ከፊት ሆነው በመምራት እና ከበጎ አስተሳሰብ እንዲሁም ከሁሉም መልካም ተግባሮች ጋር በመተባበር ትልቅ ሚና ተጫውተዋል።
በዚህ ክረምትም ከበጋው ወቅት በተሻለ መልኩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በከተማችን እንዲስፋፋ አቅመ ደካሞችን እንዲደግፉ፣ የአረጋዊያንን ቤት እንዲያድሱ እንዲሁም የአረንጓዴ ልማት ስራችን ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
ዛሬ ማለዳ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመስጠት ላይ ከሚገኙ የከተማችን ወጣቶች ጋር በመሆን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና የደም ልገሳ አድርገናል። በአዕምሮ እና በአካል የበለፀገ ትውልድ ለማፍራት የጀመርናቸው ስራዎቻችን ፍሬ ማፍራት ጀምረዋል።
የከተማችን ወጣቶች “በጎነት አያጎድልም” ብለው የበጋ የበጎ ፍቃድ ስራዎቻችን ላይ ከፊት ሆነው በመምራት እና ከበጎ አስተሳሰብ እንዲሁም ከሁሉም መልካም ተግባሮች ጋር በመተባበር ትልቅ ሚና ተጫውተዋል።
በዚህ ክረምትም ከበጋው ወቅት በተሻለ መልኩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በከተማችን እንዲስፋፋ አቅመ ደካሞችን እንዲደግፉ፣ የአረጋዊያንን ቤት እንዲያድሱ እንዲሁም የአረንጓዴ ልማት ስራችን ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪዬን አቀርባለሁ።