ኮሚሽኑ በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የተሳታፊ ልየታ ሥራ በዚህ ወር ይጀምራል
👉 ከአራት ክልሎች ሁለት ሺህ 603 ተሳታፊዎች ተለይተዋል
*******************
(ኢ ፕ ድ)
አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የተሳታፊ ልየታ ሥራ በተያዘው የሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም እንደሚጀምር ገለጸ።
የኮሚሽኑ የኮሙኒኬሽን እና ሚዲያ አስተባባሪ ወይዘሮ ቤተልሔም ኪሮስ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የተባባሪ አካላት ....
https://www.facebook.com/100069403920568/posts/pfbid02A6fkzmgHVefB8i6sdHx7yFoZ2U1dygcDJvmXwhMkWuguJXwwTDby5vJpmiGfQHHgl/?mibextid=Nif5oz
👉 ከአራት ክልሎች ሁለት ሺህ 603 ተሳታፊዎች ተለይተዋል
*******************
(ኢ ፕ ድ)
አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የተሳታፊ ልየታ ሥራ በተያዘው የሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም እንደሚጀምር ገለጸ።
የኮሚሽኑ የኮሙኒኬሽን እና ሚዲያ አስተባባሪ ወይዘሮ ቤተልሔም ኪሮስ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የተባባሪ አካላት ....
https://www.facebook.com/100069403920568/posts/pfbid02A6fkzmgHVefB8i6sdHx7yFoZ2U1dygcDJvmXwhMkWuguJXwwTDby5vJpmiGfQHHgl/?mibextid=Nif5oz
አቶ ደመቀ መኮንን ከጋምቢያና ማላዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ
*********************
(ኢ ፕ ድ)
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጋምቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማመዱ ታንጋራ (ዶ/ር) እና ከማላዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናንሲ ቴምቦ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ውይይቱ በኬንያ እየተካሄደ ከሚገኘው 43ኛው የአፍሪካ ኀብረት የስራ አስፈፃሚ መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን የተካሔደ ነው።
አቶ ደመቀ መኮንን ከጋምቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማመዱ ታንጋራ (ዶ/ር) እንዲሁም ከማላዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናንሲ ቴምቦ ጋር ባደረጉት ውይይት በሀገራቱ መካከል የሁለትዮሽና ዘርፈ ብዙ ግንኙነት ዙሪያ መክረዋል፡፡
ሚኒስትሮቹ በሀገራቱ መካከል ያለውን ሁለንተናዊ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ መስማማታቸው ተገልጿል፡፡
ሐምሌ 7 ቀን 2015 ዓ.ም
*********************
(ኢ ፕ ድ)
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጋምቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማመዱ ታንጋራ (ዶ/ር) እና ከማላዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናንሲ ቴምቦ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ውይይቱ በኬንያ እየተካሄደ ከሚገኘው 43ኛው የአፍሪካ ኀብረት የስራ አስፈፃሚ መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን የተካሔደ ነው።
አቶ ደመቀ መኮንን ከጋምቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማመዱ ታንጋራ (ዶ/ር) እንዲሁም ከማላዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናንሲ ቴምቦ ጋር ባደረጉት ውይይት በሀገራቱ መካከል የሁለትዮሽና ዘርፈ ብዙ ግንኙነት ዙሪያ መክረዋል፡፡
ሚኒስትሮቹ በሀገራቱ መካከል ያለውን ሁለንተናዊ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ መስማማታቸው ተገልጿል፡፡
ሐምሌ 7 ቀን 2015 ዓ.ም
በመጪዎቹ ቀናት ቅጽበታዊ ጎርፍና የወንዞች ከገደብ በላይ መሙላት ሊከሰት ይችላል
**********************
(ኢ ፕ ድ)
አዲስ አበባ፦ በአገሪቱ ዋና ዋና ተፋሰሶች ከባድ መጠን ያለው እርጥበት ስለሚኖር በተፋሰሶቹ ውስጥ በሚገኙ ለጎርፍ ተጋላጭ ቦታዎች ላይ ቅጽበታዊ ጎርፍ እና የወንዞች ከገደብ በላይ መሙላት ሊከሰት እንደሚችል የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ።
ሰሞኑን በአብዛኛው የአገሪቱ አካባቢዎች ዝናብ ሰጭ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ .....
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0tebm5t5UE2GvgPQRKkSXCo4UL382qX5HshVAKrXLu7YmgsM6Vb1zGZFWiMESqeZ7l&id=100069403920568&mibextid=Nif5oz
**********************
(ኢ ፕ ድ)
አዲስ አበባ፦ በአገሪቱ ዋና ዋና ተፋሰሶች ከባድ መጠን ያለው እርጥበት ስለሚኖር በተፋሰሶቹ ውስጥ በሚገኙ ለጎርፍ ተጋላጭ ቦታዎች ላይ ቅጽበታዊ ጎርፍ እና የወንዞች ከገደብ በላይ መሙላት ሊከሰት እንደሚችል የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ።
ሰሞኑን በአብዛኛው የአገሪቱ አካባቢዎች ዝናብ ሰጭ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ .....
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0tebm5t5UE2GvgPQRKkSXCo4UL382qX5HshVAKrXLu7YmgsM6Vb1zGZFWiMESqeZ7l&id=100069403920568&mibextid=Nif5oz
የሸገር ዳቦን ዳግም ወደምርት ለማስገባት ጥረት እያደረገ መሆኑን ሚድሮክ ገለጸ
👉ቢሮው በበኩሉ ጥራት ያለው ስንዴ ለፋብሪካው እንዲቀርብ እየሠራ መሆኑን አሳውቋል
*****************
(ኢ ፕ ድ )
ዳቦ ማምረት ያቆመው የሸገር ዳቦን መልሶ ለማስጀመር ጥረት እያደረገ መሆኑን ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ በበኩሉ ለሸገር ዳቦ ፋብሪካ በግብዓትነት ተገዝቶ የነበረው ስንዴ የጥራት ችግር ስላጋጠመው ችግሩን በመፍታት ጥራት ያለው ስንዴ እንዲቀርብ እየተሠራ መሆኑን ገልጿል።
በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ሰይድ ሞሐመድ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንዳስታወቁት፤ ከተቋረጠ ከሁለት ሳምንት በላይ የሆነውን የሸገር ዳቦ አቅርቦት .....
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0X3rJw5WityKnm8rcYfQwLAH8CEd3e2YC4Cz4yV7rFkmvuiwHSkGkzAoXXVUEFT9al&id=100069403920568&mibextid=Nif5oz
👉ቢሮው በበኩሉ ጥራት ያለው ስንዴ ለፋብሪካው እንዲቀርብ እየሠራ መሆኑን አሳውቋል
*****************
(ኢ ፕ ድ )
ዳቦ ማምረት ያቆመው የሸገር ዳቦን መልሶ ለማስጀመር ጥረት እያደረገ መሆኑን ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ በበኩሉ ለሸገር ዳቦ ፋብሪካ በግብዓትነት ተገዝቶ የነበረው ስንዴ የጥራት ችግር ስላጋጠመው ችግሩን በመፍታት ጥራት ያለው ስንዴ እንዲቀርብ እየተሠራ መሆኑን ገልጿል።
በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ሰይድ ሞሐመድ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንዳስታወቁት፤ ከተቋረጠ ከሁለት ሳምንት በላይ የሆነውን የሸገር ዳቦ አቅርቦት .....
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0X3rJw5WityKnm8rcYfQwLAH8CEd3e2YC4Cz4yV7rFkmvuiwHSkGkzAoXXVUEFT9al&id=100069403920568&mibextid=Nif5oz
ኮሚሽኑ 75 ሺህ የቀድሞ ተዋጊዎችን ለማቋቋም እየሰራ ነው
************
(ኢ.ፕ.ድ)
የብሔራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን በ2016 በጀት ዓመት እስከ ታህሳስ ወር ድረስ 75 ሺህ የተለያዩ የቀድሞ ተዋጊዎችን የማቋቋም ስራ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።
ኮሚሽኑ የቀድሞው ተዋጊዎችን ትጥቅ የፈቱ ተዋጊዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል ውይይት ከባለድርሻ አካላት ጋር እያደረገ ይገኛል።
የቀድሞ ተዋጊዎችን በኢኮኖሚ፣ በስነ-ልቦናና በማህበራዊ ጉዳዮች የተለያዩ ድጋፎችን በማድረግ የመጣውን ስላም ማስቀጠል ይገባል ሲሉ የብሔራዊ ተሀድሶ ኮሚሽ ኮሚሽነር አባሳደር ተሾመ ቶጋ ገልጸዋል።
በ2016 በጀት ዓመት 75ሺህ የቀድሞ ትግራይ ተዋጊዎችን ወደ ማህበረሰቡ ለመመለስና ለማቋቋም የተለያዩ ስራዎች ተሰርተዋል ብለዋል።
የቀድሞ የትግራይ ተዋጊዎችን ትጥቅ በማስፈታትና መልሶ በማቋቋም የሀገርን ሠላምና እድገት በማፈጠን በኩል ሁሉም ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባም አመላክተዋል።
የኮሚሽነሩ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ሻንቆ ደለለኝ በበኩላቸው ከሚቋቋሙት የቀድሞው 75 ሺህ ተዋጊዎች መካከል 50 ሺህ የሚሆኑት የህወሓት ተዋጊዎችና 25 ሺህ የሚሆኑት ደግሞ ከሌሎች ክልሎች ናቸው ብለዋል።
የቀድሞችን ተዋጊዎችን ለማቋቋም የሲቪል ማህበራት የድርሻቸውን እንዲወጡ አመላክተዋል።
ሐምሌ 7 ቀን 2015 ዓ.ም
በታደሰ ብናልፍ
************
(ኢ.ፕ.ድ)
የብሔራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን በ2016 በጀት ዓመት እስከ ታህሳስ ወር ድረስ 75 ሺህ የተለያዩ የቀድሞ ተዋጊዎችን የማቋቋም ስራ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።
ኮሚሽኑ የቀድሞው ተዋጊዎችን ትጥቅ የፈቱ ተዋጊዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል ውይይት ከባለድርሻ አካላት ጋር እያደረገ ይገኛል።
የቀድሞ ተዋጊዎችን በኢኮኖሚ፣ በስነ-ልቦናና በማህበራዊ ጉዳዮች የተለያዩ ድጋፎችን በማድረግ የመጣውን ስላም ማስቀጠል ይገባል ሲሉ የብሔራዊ ተሀድሶ ኮሚሽ ኮሚሽነር አባሳደር ተሾመ ቶጋ ገልጸዋል።
በ2016 በጀት ዓመት 75ሺህ የቀድሞ ትግራይ ተዋጊዎችን ወደ ማህበረሰቡ ለመመለስና ለማቋቋም የተለያዩ ስራዎች ተሰርተዋል ብለዋል።
የቀድሞ የትግራይ ተዋጊዎችን ትጥቅ በማስፈታትና መልሶ በማቋቋም የሀገርን ሠላምና እድገት በማፈጠን በኩል ሁሉም ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባም አመላክተዋል።
የኮሚሽነሩ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ሻንቆ ደለለኝ በበኩላቸው ከሚቋቋሙት የቀድሞው 75 ሺህ ተዋጊዎች መካከል 50 ሺህ የሚሆኑት የህወሓት ተዋጊዎችና 25 ሺህ የሚሆኑት ደግሞ ከሌሎች ክልሎች ናቸው ብለዋል።
የቀድሞችን ተዋጊዎችን ለማቋቋም የሲቪል ማህበራት የድርሻቸውን እንዲወጡ አመላክተዋል።
ሐምሌ 7 ቀን 2015 ዓ.ም
በታደሰ ብናልፍ