የውሃ ሀብትን በዘላቂነት አልምቶ ለመጠቀም በቅንጅት መሥራት ይገባል
***************
(ኢ ፕ ድ)
የውሃ ሀብትን በዘላቂነት አልምቶ ለመጠቀም የጋራ እቅድ ማውጣት በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ የብሔራዊ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር አስታወቀ፡፡
የብሔራዊ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር አስተባባሪ ብዙነህ አስፋው (ዶ/ር) በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን ወደ መሬት አውርዶ ለመተግበር የተፋሰስ ስትራቴጅክ እቅድ ወሳኝ ነው፡፡
ውሃን በፍትሀዊነት ለመጠቀም ሁሉም ባለድርሻ አካላት የጋራ እቅድ አውጥተው በቅንጅት ሊሠሩ ይገባል፡፡
የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርና ተጠቃሚነትን እውን ለማድረግ የዓባይ፣ የአዋሽ፣ የስምጥ ሸለቆ፣ የዋቤ ሸበሌ፣ የገናሌ ዳዋና የኦሞ ጊቤ ተፋሰሶች ስትራቴጅክ እቅድ ወጥቶ መጽደቁን ገልጸው፤ በዚህም መሠረት በሀገሪቱ ካሉት ተፋሰሶች 75 በመቶ የሚሆኑት ስትራቴጂክ እቅድ አላቸው ብለዋል፡፡
በቀጣይም የተከዜንና የመረብ ተፋሰሶችን ስትራቴጂክ እቅድ በማውጣት የማስጸደቅ ሥራ በሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት እንደሚሠራ......
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=129696
***************
(ኢ ፕ ድ)
የውሃ ሀብትን በዘላቂነት አልምቶ ለመጠቀም የጋራ እቅድ ማውጣት በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ የብሔራዊ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር አስታወቀ፡፡
የብሔራዊ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር አስተባባሪ ብዙነህ አስፋው (ዶ/ር) በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን ወደ መሬት አውርዶ ለመተግበር የተፋሰስ ስትራቴጅክ እቅድ ወሳኝ ነው፡፡
ውሃን በፍትሀዊነት ለመጠቀም ሁሉም ባለድርሻ አካላት የጋራ እቅድ አውጥተው በቅንጅት ሊሠሩ ይገባል፡፡
የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርና ተጠቃሚነትን እውን ለማድረግ የዓባይ፣ የአዋሽ፣ የስምጥ ሸለቆ፣ የዋቤ ሸበሌ፣ የገናሌ ዳዋና የኦሞ ጊቤ ተፋሰሶች ስትራቴጅክ እቅድ ወጥቶ መጽደቁን ገልጸው፤ በዚህም መሠረት በሀገሪቱ ካሉት ተፋሰሶች 75 በመቶ የሚሆኑት ስትራቴጂክ እቅድ አላቸው ብለዋል፡፡
በቀጣይም የተከዜንና የመረብ ተፋሰሶችን ስትራቴጂክ እቅድ በማውጣት የማስጸደቅ ሥራ በሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት እንደሚሠራ......
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=129696
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሰብሳቢነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ100 ቀናት ግምገማ ቁልፍ የሆኑ ሴክተሮችን አፈፃፀም በጥልቀት በመመልከት ማካሄድ ጀምሯል።
ከግምገማ መድረኩ በተጓዳኝ ከ2010 እስከ 2015 ዓመተ ምህረት የተላለፉ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔዎችን የያዘ መፅሃፍ ይፋ ሆኗል።
ይህ መፅሃፍ በተጠቀሰው ዘመን የተላለፉ የፖሊሲ ውሳኔዎችን በዝርዝር ያመለክታል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ክፍል የሚያከናውነው የመሰነድ ተግባር አንዱ የሆነው ይህ መፅሃፍ ለታሪክ ስነዳ እና መረጃውን ለሚሹ ሁሉ ጠቃሚ የሆነ የሰነድ ዝግጅት ስራ አካል ነው።
ዛሬ ይፋ የሆነው መፅሃፍ ውስን ቅጂዎች ለፌደራል እና ለክልል ተቋማት የሚሰራጩ ሲሆን መረጃውን ለሚፈልጉ ሁሉ ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ድረገጽ ላይ የሚጫን ይሆናል።
ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓም
ከግምገማ መድረኩ በተጓዳኝ ከ2010 እስከ 2015 ዓመተ ምህረት የተላለፉ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔዎችን የያዘ መፅሃፍ ይፋ ሆኗል።
ይህ መፅሃፍ በተጠቀሰው ዘመን የተላለፉ የፖሊሲ ውሳኔዎችን በዝርዝር ያመለክታል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ክፍል የሚያከናውነው የመሰነድ ተግባር አንዱ የሆነው ይህ መፅሃፍ ለታሪክ ስነዳ እና መረጃውን ለሚሹ ሁሉ ጠቃሚ የሆነ የሰነድ ዝግጅት ስራ አካል ነው።
ዛሬ ይፋ የሆነው መፅሃፍ ውስን ቅጂዎች ለፌደራል እና ለክልል ተቋማት የሚሰራጩ ሲሆን መረጃውን ለሚፈልጉ ሁሉ ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ድረገጽ ላይ የሚጫን ይሆናል።
ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓም
የክብር ዶክተር አርትስት አሊ ቢራ ፋውንዴሽን ሰኔ 16 ቀን 2016 ለህዝብ ይፋ ይደረጋል
******************
( ኢ ፕ ድ)
የክብር ዶክተር አርትስት አሊ ቢራ ፋውንዴሽን የምሰረታ ይፋ ማድረጊያ መረሐግብር ሰኔ 16 ቀን 2016 ዓም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።
ምክትል ቢሮ ሀላፊ አቶ ደራራ ከተማ በሰጡት መግለጫ፣ ፋውንዴሽኑ በሀገር ውስጥና በውጭ ከተመሠረተ ዓመት ቢሆነውም የክብር ዶክተር አርትስት አሊ ቢራ ፋውንዴሽን ሰኔ 16 ቀን 2016 ለህዝብ ይፋ ይደረጋል።
አርትስቱ በህይወት እያለ ባህልንና ማህበራዊ ጉዳዮችን በዜማና በጥበብ ለህዝብ ሲያደርስ መቆየቱን አስታውሰው ፋውንዴሽኑ የአርቲስቱን ስራዎች ለማስቀጠል እንደምሰራ ገልፀዋል።ቢሮው አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።
የፋውንዴሽኑ ዳይሬክተር አቶ አሳድ ፋህሚ በበኩላቸው የፋውንዴሽኑ ዋና አላማ የአርትስት አሊ ቢራን ሥራዎችና ራዕዎችን ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ ነው ብለዋል።
በዚህም መሠረት ኪነጥበብን ማጎልበት፣ ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት ማስፋፋት፣ የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል፣ በጎ ሥራዎችን ማከናወን ላይ በትኩረት መሥራት የፋውንዴሽኑ አላማ መሆኑ ተናግረዋል።
የአርትስቱ ባለቤትና የፋውንዴሽኑ መስራች ወ/ሮ ኢሊሊ ማርቆስ ቢራ በበኩላቸው ፋውንዴሽኑ አልሞ የተነሳው አርትስቱ በህይወት እያለ መሥራት የሚፈልጋቸውን ስራዎች እውን ማድረግ ነው።
ይህ እንድሳካ ሀገር ውስጥ ውጭ ያለው የኢትዮጵያ ህዝብ ድጋፍ ያስፈልጋል ብሏል።
በወይንሸት ካሳ
ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓም
******************
( ኢ ፕ ድ)
የክብር ዶክተር አርትስት አሊ ቢራ ፋውንዴሽን የምሰረታ ይፋ ማድረጊያ መረሐግብር ሰኔ 16 ቀን 2016 ዓም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።
ምክትል ቢሮ ሀላፊ አቶ ደራራ ከተማ በሰጡት መግለጫ፣ ፋውንዴሽኑ በሀገር ውስጥና በውጭ ከተመሠረተ ዓመት ቢሆነውም የክብር ዶክተር አርትስት አሊ ቢራ ፋውንዴሽን ሰኔ 16 ቀን 2016 ለህዝብ ይፋ ይደረጋል።
አርትስቱ በህይወት እያለ ባህልንና ማህበራዊ ጉዳዮችን በዜማና በጥበብ ለህዝብ ሲያደርስ መቆየቱን አስታውሰው ፋውንዴሽኑ የአርቲስቱን ስራዎች ለማስቀጠል እንደምሰራ ገልፀዋል።ቢሮው አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።
የፋውንዴሽኑ ዳይሬክተር አቶ አሳድ ፋህሚ በበኩላቸው የፋውንዴሽኑ ዋና አላማ የአርትስት አሊ ቢራን ሥራዎችና ራዕዎችን ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ ነው ብለዋል።
በዚህም መሠረት ኪነጥበብን ማጎልበት፣ ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት ማስፋፋት፣ የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል፣ በጎ ሥራዎችን ማከናወን ላይ በትኩረት መሥራት የፋውንዴሽኑ አላማ መሆኑ ተናግረዋል።
የአርትስቱ ባለቤትና የፋውንዴሽኑ መስራች ወ/ሮ ኢሊሊ ማርቆስ ቢራ በበኩላቸው ፋውንዴሽኑ አልሞ የተነሳው አርትስቱ በህይወት እያለ መሥራት የሚፈልጋቸውን ስራዎች እውን ማድረግ ነው።
ይህ እንድሳካ ሀገር ውስጥ ውጭ ያለው የኢትዮጵያ ህዝብ ድጋፍ ያስፈልጋል ብሏል።
በወይንሸት ካሳ
ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓም
አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከሩሲያ አቻቸው ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር ተወያዩ
****************
(ኢ ፕ ድ)
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከሩሲያ አቻቸው ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር ከብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን በብሪክስ ማዕቀፍ ስር ትብብራቸውን ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ መክረዋል።
በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ታሪካዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት የበለጠ ለማስፋት ያላቸውን ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል።
ሰኔ 2016 ዓም
****************
(ኢ ፕ ድ)
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከሩሲያ አቻቸው ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር ከብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን በብሪክስ ማዕቀፍ ስር ትብብራቸውን ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ መክረዋል።
በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ታሪካዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት የበለጠ ለማስፋት ያላቸውን ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል።
ሰኔ 2016 ዓም
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ከሀምሌ 3 ጀምሮ በወረቀትና በኦንላይን ይሰጣል
******
(ኢ ፕ ድ)
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ከሀምሌ 3 ቀን 2016 ዓም ጀምሮ በወረቀትና በኦንላይን እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሰታወቀ።
የአገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ፈይሳ፣ በሰጡት መግለጫ፤ ከትግራይ ክልል ውጭ ባሉት ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሐምሌ 3 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ከሀምሌ 9 እስከ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ድረሰ ፈተናውን እንደሚወስዱ አስታውቀዋል፡፡
የዘንድሮው ፈተና በወረቀትና በኦንላይን ጭምር እንደሚሰጥም ገልጸዋል፡፡
የትግራይ ክልልን ጨምሮ 701ሺህ 489 የሚሆኑ ተማሪዎች የሚፈተኑ ሲሆን፤ በማህበራዊ ሳይንስ 369 ሺህ 60፣ በተፈጥሮ ሳይንስ 332ሺህ 429 ተማሪዎች ለፈተናው እንደሚቀመጡ ጠቅሰዋል፡፡
ከዚህ ውስጥም 99 በመቶ ያህሉ ተፈታኞች በመጀመሪው ዙር የሚፈተኑ ሲሆን፤ ወደ አንድ በመቶ የሚጠጉ ተማሪዎች በተለይ በጸጥታ ችግር ትምህርት ቀድመው ባለመጀመራቸው ምክንያት በሁለተኛው ዙር እንዲፈተኑ የሚያስችሉ ዝግጅቶች ማደረጋቸውን ተናግረዋል፡፡
የዘንድሮው ፈተና እንደ ቀድሞው በወረቀት ብቻ ሳይሆን በኦንላይንም እንደሚሰጥ ጠቅሰዋው ከኦንላይን የፈተና አሰጣጥ አኳያ በፌዴራልና በክልል ደረጃ በተቋቋመ ኮሚቴ አማካኝነት ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል፡፡
በአዲሱ ገረመው
ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓም
******
(ኢ ፕ ድ)
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ከሀምሌ 3 ቀን 2016 ዓም ጀምሮ በወረቀትና በኦንላይን እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሰታወቀ።
የአገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ፈይሳ፣ በሰጡት መግለጫ፤ ከትግራይ ክልል ውጭ ባሉት ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሐምሌ 3 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ከሀምሌ 9 እስከ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ድረሰ ፈተናውን እንደሚወስዱ አስታውቀዋል፡፡
የዘንድሮው ፈተና በወረቀትና በኦንላይን ጭምር እንደሚሰጥም ገልጸዋል፡፡
የትግራይ ክልልን ጨምሮ 701ሺህ 489 የሚሆኑ ተማሪዎች የሚፈተኑ ሲሆን፤ በማህበራዊ ሳይንስ 369 ሺህ 60፣ በተፈጥሮ ሳይንስ 332ሺህ 429 ተማሪዎች ለፈተናው እንደሚቀመጡ ጠቅሰዋል፡፡
ከዚህ ውስጥም 99 በመቶ ያህሉ ተፈታኞች በመጀመሪው ዙር የሚፈተኑ ሲሆን፤ ወደ አንድ በመቶ የሚጠጉ ተማሪዎች በተለይ በጸጥታ ችግር ትምህርት ቀድመው ባለመጀመራቸው ምክንያት በሁለተኛው ዙር እንዲፈተኑ የሚያስችሉ ዝግጅቶች ማደረጋቸውን ተናግረዋል፡፡
የዘንድሮው ፈተና እንደ ቀድሞው በወረቀት ብቻ ሳይሆን በኦንላይንም እንደሚሰጥ ጠቅሰዋው ከኦንላይን የፈተና አሰጣጥ አኳያ በፌዴራልና በክልል ደረጃ በተቋቋመ ኮሚቴ አማካኝነት ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል፡፡
በአዲሱ ገረመው
ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓም