የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ በመሬት ናዳ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 75 ቶን ምግብ ነክና ሌሎች ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገች
****
(ኢ.ፕ.ድ)
- አደጋው ከደረሰ ጀምሮ 60 ሚሊዮን ብር የሚገመት የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ ተደርጓል
የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ቀበሌ በመሬት ናዳ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 75 ቶን ምግብ ነክና ሌሎች ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጓን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።
አደጋው ከደረሰ ጀምሮ 60 ሚሊዮን ብር የሚገመት የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ መደረጉም ተመላክቷል።
የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካስ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ቀበሌ በመሬት ናዳ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን ለመደገፍ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫውም የመሬት ናዳ አደጋው መድረሱ ከተሰማ ጊዜ ጀምሮ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች የማጽናናት፣ ድጋፍ የማድረግ እና ሌሎች ስራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን አስታውቀዋል።
በዛሬው ዕለት የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ በመሬት ናዳ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ የሚሆን 75 ቶን ምግብ ነክና ሌሎች ቁሳቁሶችን መላኩንና ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ መድረሱን ገልጸው፤ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ኮሚሽን ተረክቦ በቀጥታ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ይላካል ብለዋል።
በሌላ በኩል በክልሎች፣ በከተማ አስተዳድሮች፣ በአጋር ድርጅቶች፣ በባለሀብቶች፣ በግለሰቦች እና በሌሎች ባለድርሻ አካላት ያደረጉት ድጋፍ በዓይነትና በገንዘብ ሲተመን 60 ሚሊዮን መሆኑን ተናግረዋል።
በሔለን ወንድምነው
ሐምሌ 20 ቀን 2016 ዓ.ም
****
(ኢ.ፕ.ድ)
- አደጋው ከደረሰ ጀምሮ 60 ሚሊዮን ብር የሚገመት የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ ተደርጓል
የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ቀበሌ በመሬት ናዳ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 75 ቶን ምግብ ነክና ሌሎች ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጓን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።
አደጋው ከደረሰ ጀምሮ 60 ሚሊዮን ብር የሚገመት የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ መደረጉም ተመላክቷል።
የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካስ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ቀበሌ በመሬት ናዳ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን ለመደገፍ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫውም የመሬት ናዳ አደጋው መድረሱ ከተሰማ ጊዜ ጀምሮ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች የማጽናናት፣ ድጋፍ የማድረግ እና ሌሎች ስራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን አስታውቀዋል።
በዛሬው ዕለት የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ በመሬት ናዳ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ የሚሆን 75 ቶን ምግብ ነክና ሌሎች ቁሳቁሶችን መላኩንና ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ መድረሱን ገልጸው፤ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ኮሚሽን ተረክቦ በቀጥታ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ይላካል ብለዋል።
በሌላ በኩል በክልሎች፣ በከተማ አስተዳድሮች፣ በአጋር ድርጅቶች፣ በባለሀብቶች፣ በግለሰቦች እና በሌሎች ባለድርሻ አካላት ያደረጉት ድጋፍ በዓይነትና በገንዘብ ሲተመን 60 ሚሊዮን መሆኑን ተናግረዋል።
በሔለን ወንድምነው
ሐምሌ 20 ቀን 2016 ዓ.ም
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እስካሁን የ231 ዜጎችን ሕይወት እንደቀጠፈ በተረጋገጠው የጎፋ ዞን የመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ ቤተሰቦችና ማኅበረሰብ በአካል ለማፅናናት በስፍራው ተገኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ከቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ፣ ከቀድሞ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አባዱላ ገመዳ እንዲሁም ከሌሎች ከፍተኛ የፌደራል መንግሥት አመራሮች ጋር በስፍራው ሲገኙ በክልል ሃላፊዎች እና በማህበረሰቡ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ሐምሌ 20 ቀን 2016 ዓ.ም
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ከቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ፣ ከቀድሞ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አባዱላ ገመዳ እንዲሁም ከሌሎች ከፍተኛ የፌደራል መንግሥት አመራሮች ጋር በስፍራው ሲገኙ በክልል ሃላፊዎች እና በማህበረሰቡ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ሐምሌ 20 ቀን 2016 ዓ.ም
የጎርጎራ ፕሮጀክት ለሀገር የሀብት ምንጭ መሆን በሚችል መልኩ ተሠርቷል
*********
(ኢ.ፕ.ድ)
ጣናን ተንተርሶ የተሠራው የጎርጎራ ፕሮጀክት ለሀገርና ለአካባቢው ሕዝብ የገቢ ምንጭ መሆን በሚችል መልኩ ተሠርቷል ሲሉ የአማራ ክልል የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) ገለጹ።
የአማራ ክልል የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፡- ጣናን ተንተርሶ የተሠራው የጎርጎራ ፕሮጀክት ለአካባቢው ሕዝብና ለሀገር ከፍተኛ የሆነ የሀብት ምንጭ መሆን በሚችል መልኩ ተሠርቷል።
በገበታ ለሀገር ፕሮጀክት ተካተው በሀገሪቱ ከተሠሩ ፕሮጀክቶች የጎርጎራ ፕሮጀክት በጥራቱ፣ በውበቱ፣ በስፋቱ፣ ባሉት ፀጋዎች አንዱ ነው ያሉት ኃላፊው፤ ፕሮጀክቱ ጣናን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=133112
*********
(ኢ.ፕ.ድ)
ጣናን ተንተርሶ የተሠራው የጎርጎራ ፕሮጀክት ለሀገርና ለአካባቢው ሕዝብ የገቢ ምንጭ መሆን በሚችል መልኩ ተሠርቷል ሲሉ የአማራ ክልል የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) ገለጹ።
የአማራ ክልል የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፡- ጣናን ተንተርሶ የተሠራው የጎርጎራ ፕሮጀክት ለአካባቢው ሕዝብና ለሀገር ከፍተኛ የሆነ የሀብት ምንጭ መሆን በሚችል መልኩ ተሠርቷል።
በገበታ ለሀገር ፕሮጀክት ተካተው በሀገሪቱ ከተሠሩ ፕሮጀክቶች የጎርጎራ ፕሮጀክት በጥራቱ፣ በውበቱ፣ በስፋቱ፣ ባሉት ፀጋዎች አንዱ ነው ያሉት ኃላፊው፤ ፕሮጀክቱ ጣናን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=133112
ከስሀላ ሰየምት ወደ ዝቋላ በጀልባ ተሳፍረው ሲጎዙ የነበሩ 19 ሰዎች ሕይወት አለፈ
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
ትናንት ከቀኑ 6፡00 ገዳማ ከዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ስሃላ ሰየምት ወረዳ ወደ ዝቋላ ወረዳ በተከዜ ወንዝ በጀልባ ሲጎዙ ከነበሩት በግምት 26 ሰዎች ውስጥ 19 የሚደርሱ ሰዎች ሕይወታቸው ማለፉን የስሃላ ሰየምት ወረዳ ዋና አሥተዳዳሪ ሲሳይ ብሩ ገልጸዋል።
ከ26ቱ ሰዎች አንድ ሕጻንን ጨምሮ 7 ሰዎች በአስቸጋሪ ሁኔታ ሕይወታቸው ተርፏል ያሉት አቶ ሲሳይ የሟቾቹ ቁጥር ከዚያ በላይ ሊኾን ይችላል ብለዋል።
አደጋው ከደረሰ በኋላ የሟቾችን አስከሬን ለመፈለግ በተደረገው ጥረት እስከ ዛሬ ድረስ ሁለት ሰዎች ብቻ አስከሬን መገኘቱን ተናግረዋል።
ዋና አሥተዳዳሪው ሕይወቱ የተረፈው አንድ ሕጻን ከፍተኛ ጉዳት ስላስተናገደ ወደ ሰቆጣ ተፈራ ኃይሉ መታሰብያ ጠቅላላ ሆስፒታል ሲላክ የተቀሩት ስድስቱ መሸሀ ጤና ጣብያ ገብተው የህክምና ክትትል እየተደረገባቸው ነው ብለዋል።
ከአራት ዓመታት በላይ ከጥቅም ውጭ የኾነው እና እስከ ሰኔ ወር መጨረሻዎች ድረስ ይጠናቀቃል ተብሎ የነበረው ከስሃላ - ዝቋላ የሚያገናኘው የተከዜ የብረት ድልድይ በተያዘለት ጊዜ አለመጠናቀቁ የሰው ሕይወት መቅጠፉን እንዲቀጥል ምክንያት መኾኑን አቶ ሲሳይ ለአሚኮ ተናግረዋል።
ሐምሌ 21 ቀን 2016 ዓ.ም
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
ትናንት ከቀኑ 6፡00 ገዳማ ከዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ስሃላ ሰየምት ወረዳ ወደ ዝቋላ ወረዳ በተከዜ ወንዝ በጀልባ ሲጎዙ ከነበሩት በግምት 26 ሰዎች ውስጥ 19 የሚደርሱ ሰዎች ሕይወታቸው ማለፉን የስሃላ ሰየምት ወረዳ ዋና አሥተዳዳሪ ሲሳይ ብሩ ገልጸዋል።
ከ26ቱ ሰዎች አንድ ሕጻንን ጨምሮ 7 ሰዎች በአስቸጋሪ ሁኔታ ሕይወታቸው ተርፏል ያሉት አቶ ሲሳይ የሟቾቹ ቁጥር ከዚያ በላይ ሊኾን ይችላል ብለዋል።
አደጋው ከደረሰ በኋላ የሟቾችን አስከሬን ለመፈለግ በተደረገው ጥረት እስከ ዛሬ ድረስ ሁለት ሰዎች ብቻ አስከሬን መገኘቱን ተናግረዋል።
ዋና አሥተዳዳሪው ሕይወቱ የተረፈው አንድ ሕጻን ከፍተኛ ጉዳት ስላስተናገደ ወደ ሰቆጣ ተፈራ ኃይሉ መታሰብያ ጠቅላላ ሆስፒታል ሲላክ የተቀሩት ስድስቱ መሸሀ ጤና ጣብያ ገብተው የህክምና ክትትል እየተደረገባቸው ነው ብለዋል።
ከአራት ዓመታት በላይ ከጥቅም ውጭ የኾነው እና እስከ ሰኔ ወር መጨረሻዎች ድረስ ይጠናቀቃል ተብሎ የነበረው ከስሃላ - ዝቋላ የሚያገናኘው የተከዜ የብረት ድልድይ በተያዘለት ጊዜ አለመጠናቀቁ የሰው ሕይወት መቅጠፉን እንዲቀጥል ምክንያት መኾኑን አቶ ሲሳይ ለአሚኮ ተናግረዋል።
ሐምሌ 21 ቀን 2016 ዓ.ም
አምስት ሚሊዮን ዜጎችን የንፁሕ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዷል
*********
(ኢ.ፕ.ድ)
በ2017 በጀት ዓመት ከአምስት ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያንን የንፁሕ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጅነር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በ2017 በጀት ዓመት አጠቃላይ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የሆነ ሕዝብ ብዛትን ከነበረበት 74 ሚሊዮን 661 ሺህ 037 ወደ 80 ሚሊዮን ለማሳደግ ታቅዷል።
በዚህም ከአምስት ሚሊዮን በላይ ዜጎች የንፁሕ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት ይሠራል።
በ2017 በጀት ዓመት አጠቃላይ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የሆነ የገጠር ሕዝብ ብዛትን ከነበረበት 54 ነጥብ ዘጠኝ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=133108
*********
(ኢ.ፕ.ድ)
በ2017 በጀት ዓመት ከአምስት ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያንን የንፁሕ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጅነር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በ2017 በጀት ዓመት አጠቃላይ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የሆነ ሕዝብ ብዛትን ከነበረበት 74 ሚሊዮን 661 ሺህ 037 ወደ 80 ሚሊዮን ለማሳደግ ታቅዷል።
በዚህም ከአምስት ሚሊዮን በላይ ዜጎች የንፁሕ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት ይሠራል።
በ2017 በጀት ዓመት አጠቃላይ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የሆነ የገጠር ሕዝብ ብዛትን ከነበረበት 54 ነጥብ ዘጠኝ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=133108
“አገልግሎት አሰጣጥን በቴክኖሎጂ በመደገፍ ጊዜና ሀብትን ከብክነት መታደግ ይገባል”
ወርቁ ጋቸና
የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር
***********
(ኢ.ፕ.ድ)
አገልግሎት አሰጣጥና መረጃ አያያዝን በቴክኖሎጂ በመደገፍ የሀገሪቱን ጊዜና ሀብት ከብክነት መታደግ ይገባል ሲሉ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር፤ ኢ/ር) ገለጹ።
ወርቁ ጋቸና ( ዶ/ር፤ኢ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዕድሎች በአግባቡ በመጠቀም ወደ ዲጂታላይዜሽን ለመሸጋገር በትብብር መሥራት ይገባል።
በተለይ አገልግሎት አሰጣጥን በቴክኖሎጂ በመደገፍ ጊዜና ሀብትን ከብክነት መታደግ ያስፈልጋል።
ኢትዮጵያ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ካደጉ ሀገራት ተርታ....
https://press.et/?p=133107
ወርቁ ጋቸና
የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር
***********
(ኢ.ፕ.ድ)
አገልግሎት አሰጣጥና መረጃ አያያዝን በቴክኖሎጂ በመደገፍ የሀገሪቱን ጊዜና ሀብት ከብክነት መታደግ ይገባል ሲሉ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር፤ ኢ/ር) ገለጹ።
ወርቁ ጋቸና ( ዶ/ር፤ኢ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዕድሎች በአግባቡ በመጠቀም ወደ ዲጂታላይዜሽን ለመሸጋገር በትብብር መሥራት ይገባል።
በተለይ አገልግሎት አሰጣጥን በቴክኖሎጂ በመደገፍ ጊዜና ሀብትን ከብክነት መታደግ ያስፈልጋል።
ኢትዮጵያ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ካደጉ ሀገራት ተርታ....
https://press.et/?p=133107
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት‼️
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም የፖሊሲ መግለጫ
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም የፖሊሲ መግለጫ