የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት ‼️
በምስሎቹ የምንመለከተው በመልማት ላይ ያለ የሻይ ተክል ማሳ ነው። በቡና ያሳካነውን አመርቂ ድል በሻይ ምርትም እንደግመዋለን።
በምስሎቹ የምንመለከተው በመልማት ላይ ያለ የሻይ ተክል ማሳ ነው። በቡና ያሳካነውን አመርቂ ድል በሻይ ምርትም እንደግመዋለን።
በትግራይ በውጭ ሀገራት ዜጎች ትብብር ወርቅ በሕገወጥ መንገድ እየወጣ ነው
***************
(ኢ ፕ ድ)
በትግራይ ክልል ከውጭ ሀገራት ዜጎች ጋር በመሆን በሕገወጥ መልኩ የወርቅ ማዕድን እየወጣ እንደሚገኝ የጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ጌታቸው ረዳ ተናገሩ፡፡ በክልሉ የሰፈነውን ሕገወጥነት ለመከላከል እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
የክልሉ ፕሬዚዳንት ለክልሉ መገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፤ በክልሉ ያለውን አለመረጋጋት በመጠቀም ከውጭ ኃይሎች ጋር በመተባበር የወርቅ ማዕድን በሕገወጥ መንገድ እየወጣ ይገኛል፡፡
የናይጄሪያ፣ የቻይና እና የሴኔጋል ዜጎች በሕገወጥ ሥራው ላይ የተሰማሩ መሆናቸውን ጠቅሰው፤ የወርቅ ማዕድኑን ለማውጣት አደገኛ ኬሚካሎች ጥቅም ላይ እየዋሉ ይገኛል በተለይ ደግሞ ሳይናይድና ሜርኩሪ የተሰኙት ኬሚካሎቹ ደኖችና እንስሳት ላይ ጉዳት እያደረሱ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
ወርቅ በተደራጀ መልኩ የሚያወጡ ሰዎች ኢኮኖሚውን ብቻ የሚጎዱ ሳይሆኑ የፀጥታ ችግርም እየተፈጠረ እንደሚገኝ …
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=133333
***************
(ኢ ፕ ድ)
በትግራይ ክልል ከውጭ ሀገራት ዜጎች ጋር በመሆን በሕገወጥ መልኩ የወርቅ ማዕድን እየወጣ እንደሚገኝ የጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ጌታቸው ረዳ ተናገሩ፡፡ በክልሉ የሰፈነውን ሕገወጥነት ለመከላከል እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
የክልሉ ፕሬዚዳንት ለክልሉ መገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፤ በክልሉ ያለውን አለመረጋጋት በመጠቀም ከውጭ ኃይሎች ጋር በመተባበር የወርቅ ማዕድን በሕገወጥ መንገድ እየወጣ ይገኛል፡፡
የናይጄሪያ፣ የቻይና እና የሴኔጋል ዜጎች በሕገወጥ ሥራው ላይ የተሰማሩ መሆናቸውን ጠቅሰው፤ የወርቅ ማዕድኑን ለማውጣት አደገኛ ኬሚካሎች ጥቅም ላይ እየዋሉ ይገኛል በተለይ ደግሞ ሳይናይድና ሜርኩሪ የተሰኙት ኬሚካሎቹ ደኖችና እንስሳት ላይ ጉዳት እያደረሱ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
ወርቅ በተደራጀ መልኩ የሚያወጡ ሰዎች ኢኮኖሚውን ብቻ የሚጎዱ ሳይሆኑ የፀጥታ ችግርም እየተፈጠረ እንደሚገኝ …
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=133333
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ38ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
**********
(ኢ.ፕ.ድ)
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 38ኛ መደበኛ ስብሰባው ዓለም ዐቀፍ የልማት ማህበር ጋር የተደረገውን የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት ለማፅደቅ በተዘጋጀው አዋጅ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡
ከዓለም ዐቀፍ የልማት ማህበር ጋር የተደረገው የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት የ1.5 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር የሚያስገኝ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 1 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር በእርዳታ፣ 500 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ደግሞ በብድር መልክ የተገኘ ነው፡፡
የፋይናንስ ድጋፉ የኢትዮጵያ መንግሥት የማክሮ ኢኮኖሚውን ለማረጋጋት የጀመራቸውን የሪፎርም ሥራዎች ለማስፈጸም በተለይም ለሥራ ፈጠራ፣ የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር፣ የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ለመቅረፍ፣ የመዋቅር ማስተካከያ ለማድረግ እንዲሁም የፌደራል መንግሥት የ2ዐ17 ዓ.ም በጀትን በቀጥታ ለመደገፍ የሚውል ነው፡፡
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሰነዱ ላይ ከተወያየ በኋላ ብድሩ ከወለድ ነፃ ፣ የ6 ዓመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ38 ዓመታት ውስጥ ተከፍሎ የሚጠናቀቅ እንዲሁም ከአገራችን የብድር አስተዳደር ስትራቴጂ ጋር የሚጣጣም መሆኑን በማረጋገጥ ስምምነቱን አጽድቆ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ ወስኗል።
ሐምሌ 24 ቀን 2016 ዓ.ም
**********
(ኢ.ፕ.ድ)
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 38ኛ መደበኛ ስብሰባው ዓለም ዐቀፍ የልማት ማህበር ጋር የተደረገውን የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት ለማፅደቅ በተዘጋጀው አዋጅ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡
ከዓለም ዐቀፍ የልማት ማህበር ጋር የተደረገው የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት የ1.5 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር የሚያስገኝ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 1 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር በእርዳታ፣ 500 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ደግሞ በብድር መልክ የተገኘ ነው፡፡
የፋይናንስ ድጋፉ የኢትዮጵያ መንግሥት የማክሮ ኢኮኖሚውን ለማረጋጋት የጀመራቸውን የሪፎርም ሥራዎች ለማስፈጸም በተለይም ለሥራ ፈጠራ፣ የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር፣ የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ለመቅረፍ፣ የመዋቅር ማስተካከያ ለማድረግ እንዲሁም የፌደራል መንግሥት የ2ዐ17 ዓ.ም በጀትን በቀጥታ ለመደገፍ የሚውል ነው፡፡
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሰነዱ ላይ ከተወያየ በኋላ ብድሩ ከወለድ ነፃ ፣ የ6 ዓመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ38 ዓመታት ውስጥ ተከፍሎ የሚጠናቀቅ እንዲሁም ከአገራችን የብድር አስተዳደር ስትራቴጂ ጋር የሚጣጣም መሆኑን በማረጋገጥ ስምምነቱን አጽድቆ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ ወስኗል።
ሐምሌ 24 ቀን 2016 ዓ.ም
ፖሊሲው የመንግሥትን የዕዳ ጫና እንዴት ይቀንሰዋል?
**************************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ፈጣንና ተወዳዳሪ ኢኮኖሚን ለመገንባት የጀመረችውን የለውጥ ጉዞ የሚደግፍ አዲስ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻያ ይፋ አድርጋለች፡፡
ፖሊሲው ይዞት ከሚመጣው ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎች መካከልም የመንግሥት እዳ ጫና ቅነሳ አንዱ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡ ለመሆኑ አዲሱ ውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓት የመንግሥትን ዕዳ ጫና በምን መልኩ ይቀንሰው ይሆን?
በፕላንና ልማት ሚኒስቴር የልማት እቅድና የመንግሥት ኢንቨስትመንት አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ በረከት ፍስሀጽዮን እንደሚሉት፤ ባለፉት ዓመታት ቀደም ብለው የነበሩ የማክሮ ኢኮኖሚ መዛባቶችን ለማረምና በኢኮኖሚው ያጋጠሙትን መዋቅራዊ ችግሮች ለመፍታት መጠነ ሰፊ የሆኑ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ተግባራዊ ሲደረጉ ቆይተዋል፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ የ 10 ዓመት የልማት…
ሙሉውን ለማንበብ
https://press.et/?p=133328
**************************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ፈጣንና ተወዳዳሪ ኢኮኖሚን ለመገንባት የጀመረችውን የለውጥ ጉዞ የሚደግፍ አዲስ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻያ ይፋ አድርጋለች፡፡
ፖሊሲው ይዞት ከሚመጣው ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎች መካከልም የመንግሥት እዳ ጫና ቅነሳ አንዱ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡ ለመሆኑ አዲሱ ውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓት የመንግሥትን ዕዳ ጫና በምን መልኩ ይቀንሰው ይሆን?
በፕላንና ልማት ሚኒስቴር የልማት እቅድና የመንግሥት ኢንቨስትመንት አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ በረከት ፍስሀጽዮን እንደሚሉት፤ ባለፉት ዓመታት ቀደም ብለው የነበሩ የማክሮ ኢኮኖሚ መዛባቶችን ለማረምና በኢኮኖሚው ያጋጠሙትን መዋቅራዊ ችግሮች ለመፍታት መጠነ ሰፊ የሆኑ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ተግባራዊ ሲደረጉ ቆይተዋል፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ የ 10 ዓመት የልማት…
ሙሉውን ለማንበብ
https://press.et/?p=133328
በአዲሱ የውጪ ምንዛሬ አስተዳደር ስርአት ዙሪያ ከአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶችና የዘርፍ ማህበራት ተወካዮች ጋር ውይይት ተካሄደ
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
በአዲሱ የውጪ ምንዛሬ አስተዳደር ስርአት ዙሪያ ከአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶችና የዘርፍ ማህበራት ተወካዮች ጋር ውይይት መካሄዱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ውይይቱን ላይ የኢንዱሰትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ስለ አዲሱ የውጪ ምንዛሬ አሰተዳደር ስርአት ገለፃ ሰጥተው ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ አበረታች እንደሆነ አንስተዋል።
የአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶችና የዘርፍ ማህበራት ተወካዮች እንደአገር የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራቶችን ለመጠገን ከተወሰዱ ማሻሻያዎች መካከል የውጪ ምንዛሬ በገበያ እንዲመራ የማድረግ ስርአት አስፈላጊ እንደሆነም አንስተዋል።
በቂ የሆነ የዉጪ ምንዛሪ ክምችትና አቅርቦት ከመኖሩ ጋር በተያያዘ፣ በምርቶች ላይ ስለሚኖር እጥረትና የዋጋ ጭማሪ ፣ የተዘረጋው ስርአት መስመር ከማስያዝ አንጻር በመንግስት በኩል የተደረጉ የቅድመዝግጅት ስራዎች ፣በዘርፉ የተለያየ የታሪፍ ሰርአት መኖሩና የአደረጃጀት ችግሮች ያሉበት መሆኑ እና ሌሎችም በስጋት የሚሆኑ ነገሮች በውይይቱ ላይ ተነስተዋል።
ከመጀመሪያው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጀምሮ በመንግስት በኩል አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የገለፁት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ የአምራች ኢንዱስሪው ዘርፍ በአገራዊ የኢኮኖሚ እድገት ላይ የሚያበረክተውን አስተዋጽኦ ለማሳደግ መንግስት የጀመራቸውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላልም ብለዋል፡፡
የዘርፉ ተዋናዮችም የበኩላቸው ሚና እንዲወጡ ጥሪ ማስተላለፋቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
በአዲሱ የውጪ ምንዛሬ አስተዳደር ስርአት ዙሪያ ከአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶችና የዘርፍ ማህበራት ተወካዮች ጋር ውይይት መካሄዱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ውይይቱን ላይ የኢንዱሰትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ስለ አዲሱ የውጪ ምንዛሬ አሰተዳደር ስርአት ገለፃ ሰጥተው ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ አበረታች እንደሆነ አንስተዋል።
የአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶችና የዘርፍ ማህበራት ተወካዮች እንደአገር የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራቶችን ለመጠገን ከተወሰዱ ማሻሻያዎች መካከል የውጪ ምንዛሬ በገበያ እንዲመራ የማድረግ ስርአት አስፈላጊ እንደሆነም አንስተዋል።
በቂ የሆነ የዉጪ ምንዛሪ ክምችትና አቅርቦት ከመኖሩ ጋር በተያያዘ፣ በምርቶች ላይ ስለሚኖር እጥረትና የዋጋ ጭማሪ ፣ የተዘረጋው ስርአት መስመር ከማስያዝ አንጻር በመንግስት በኩል የተደረጉ የቅድመዝግጅት ስራዎች ፣በዘርፉ የተለያየ የታሪፍ ሰርአት መኖሩና የአደረጃጀት ችግሮች ያሉበት መሆኑ እና ሌሎችም በስጋት የሚሆኑ ነገሮች በውይይቱ ላይ ተነስተዋል።
ከመጀመሪያው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጀምሮ በመንግስት በኩል አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የገለፁት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ የአምራች ኢንዱስሪው ዘርፍ በአገራዊ የኢኮኖሚ እድገት ላይ የሚያበረክተውን አስተዋጽኦ ለማሳደግ መንግስት የጀመራቸውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላልም ብለዋል፡፡
የዘርፉ ተዋናዮችም የበኩላቸው ሚና እንዲወጡ ጥሪ ማስተላለፋቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ጋርዲያን ሽልድ የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ከገበያ ታገደ
**********
(ኢ.ፕ.ድ)
ከደረጃ በታች የሆነ እና ምንጩ ያልታወቀ ጋርዲያን ሽልድ የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ በገበያ ላይ እንዳይውል መታገዱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ባካሄደው የገበያ ኢንስፔክሽን ጋርዲያን ሽልድባለ 6 ቀዳዳ outlet for የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ከጥራት ደረጃ በታች መሆኑ ስለተረጋገጠ እና ምንጩ ያልታወቀ ሆኖ በመገኘቱ ገበያ ላይ እንዳይውል ታግዷል፡፡
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይህንን ምርት ህብረተሰቡ እንዳይጠቀም እያሳሰበ ማንኛውም ነጋዴ ሲሸጥ ቢገኝ ከፍትህ ተቋማት ጋር በመቀናጀት አስፈላጊውን ህጋዊ እና አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ መግለፁን ከሚንስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ሐምሌ 24 /2016 ዓ.ም
**********
(ኢ.ፕ.ድ)
ከደረጃ በታች የሆነ እና ምንጩ ያልታወቀ ጋርዲያን ሽልድ የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ በገበያ ላይ እንዳይውል መታገዱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ባካሄደው የገበያ ኢንስፔክሽን ጋርዲያን ሽልድባለ 6 ቀዳዳ outlet for የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ከጥራት ደረጃ በታች መሆኑ ስለተረጋገጠ እና ምንጩ ያልታወቀ ሆኖ በመገኘቱ ገበያ ላይ እንዳይውል ታግዷል፡፡
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይህንን ምርት ህብረተሰቡ እንዳይጠቀም እያሳሰበ ማንኛውም ነጋዴ ሲሸጥ ቢገኝ ከፍትህ ተቋማት ጋር በመቀናጀት አስፈላጊውን ህጋዊ እና አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ መግለፁን ከሚንስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ሐምሌ 24 /2016 ዓ.ም
የውሃ ዲፕሎማሲው ፍሬ
***********
(ኢ ፕ ድ)
ከ 11 የናይል ተፋሰስ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ፣ ሩዋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ዩጋዳንዳ፣ ብሩንዲና ደቡብ ሱዳን የናይል ትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን ተቀብለው በፓርላማ አጽድቀዋል፡፡ ይህም ኢትዮጵያን ጨምሮ የላይኛው የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ነው፡፡ ይህ ማዕቀፍ በቅኝ ግዛት ወቅት የተፈረሙ ስምምነቶች ትርጉም እንዳይኖራቸው ያደርጋል፡፡
ግብጽ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤትና በዓለም አቀፍ መድረክ ኢትዮጵያን ለመክሰስ ስታደርግ የነበረውን ጥረትም ምክንያት እንደሚያሳጣት የዘርፉ ምሁራን ይገልጻሉ፡፡
የተፋሰስ ሀገራት ውሃን በጋራ ማልማት፣ መጠቀምና በጋራ ማስተዳደር እንዳለባቸው የናይል ትብብር ማዕቀፍ ሰነድ ያረጋግጣል፡፡ ይሁንና የውሃ ባለቤት የሆነችው ኢትዮጵያ ተጠቃሚ እንዳትሆንና ማዕቀፉም በአባል ሀገራቱ እንዳይጸድቅ ግብጽ የቻለችውን ሁሉ ጥረት ስታደርግ መቆየቷ ይታወቃል፡፡
በናይል የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት መሠረት ስድስት ሀገራት ከፈረሙ የውሃ አስተዳደር ኮሚሽኑ ይቋቋማል፡፡ የናይል ትብብር ማዕቀፍ ስምምነት መጽደቁና የኢትዮጵያን ውጤታማ የዲፕሎማሲ ጉዞን በተመለከተ የድንበር
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=133317
***********
(ኢ ፕ ድ)
ከ 11 የናይል ተፋሰስ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ፣ ሩዋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ዩጋዳንዳ፣ ብሩንዲና ደቡብ ሱዳን የናይል ትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን ተቀብለው በፓርላማ አጽድቀዋል፡፡ ይህም ኢትዮጵያን ጨምሮ የላይኛው የተፋሰሱ ሀገራት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ነው፡፡ ይህ ማዕቀፍ በቅኝ ግዛት ወቅት የተፈረሙ ስምምነቶች ትርጉም እንዳይኖራቸው ያደርጋል፡፡
ግብጽ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤትና በዓለም አቀፍ መድረክ ኢትዮጵያን ለመክሰስ ስታደርግ የነበረውን ጥረትም ምክንያት እንደሚያሳጣት የዘርፉ ምሁራን ይገልጻሉ፡፡
የተፋሰስ ሀገራት ውሃን በጋራ ማልማት፣ መጠቀምና በጋራ ማስተዳደር እንዳለባቸው የናይል ትብብር ማዕቀፍ ሰነድ ያረጋግጣል፡፡ ይሁንና የውሃ ባለቤት የሆነችው ኢትዮጵያ ተጠቃሚ እንዳትሆንና ማዕቀፉም በአባል ሀገራቱ እንዳይጸድቅ ግብጽ የቻለችውን ሁሉ ጥረት ስታደርግ መቆየቷ ይታወቃል፡፡
በናይል የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት መሠረት ስድስት ሀገራት ከፈረሙ የውሃ አስተዳደር ኮሚሽኑ ይቋቋማል፡፡ የናይል ትብብር ማዕቀፍ ስምምነት መጽደቁና የኢትዮጵያን ውጤታማ የዲፕሎማሲ ጉዞን በተመለከተ የድንበር
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=133317
👍1
በቅርብ ጊዜ ለተሾሙት አምባሳደሮች ላለፉት ሳምንታት ሲካሄድ የነበረውን ስልጠና ተከትሎ ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጽሕፈት ቤታቸው አምባሳደሮቹን አግኝተዋል።
ሐምሌ 24 ቀን 2016 ዓ.ም
ሐምሌ 24 ቀን 2016 ዓ.ም