Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/ – Telegram
Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/
25.8K subscribers
40K photos
304 videos
7 files
5.76K links
Ethiopian Press Agency, established in 1940 , is a public printing media enterprise operating in Ethiopia.
Download Telegram
ኢፍጣር በአፋር
#PMOEthiopia
👏13👍4
ኢትዮጵያ የምትሳተፍባቸው የፍጻሜ ውድድሮች

በቻይና ናንጂንግ ከተማ እየተካሄደ ባለው 20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች የሚሳተፉባቸው ሁለት የፍጻሜ ውድድሮች ዛሬ ይካሄዳሉ።

ከቀኑ 9 ሰዓት ከ28 ላይ በሴቶች የ1500 ሜትር ፍጻሜ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ እና አትሌት ድርቤ ወልተጂ ይወዳደራሉ።

ከቀኑ 9 ሰዓት ከ54 በ800 ሜትር ሴቶች የፍጻሜ ውድድር አትሌት ጽጌ ዱጉማ እና አትሌት ንግስት ጌታቸው ይሳተፋሉ።

ኢትዮጵያ እስከ አሁን በሻምፒዮናው በአትሌት ፍሬወይኒ ኃይሌ በ3000 ሜትር ሴቶች ወርቅ እና በወንዶች 3000 ሜትር በአትሌት በሪሁ አረጋዊ የብር ሜዳሊያ አግኝታለች።

#ቻይና #ስፖርት
👍6👏2😁1
ሥራ ፈላጊ ነዎት
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍10👏1
አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ እና አትሌት ድርቤ ወልተጂ ተከታትለው በመግባት ወርቅ እና ብር ሜዳልያ አሸነፉ
*******
(ኢ ፕ ድ)

በቻይና ናንጂንግ እየተካሄደ ባለው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር ፍጻሜ ውድድር አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ እና አትሌት ድርቤ ወልተጂ ተከታትለው በመግባት ወርቅ እና ብር ሜዳልያ አሸንፈዋል።

በሴቶች 800 ሜትር አትሌት ንግስት ጌታቸው ለኢትዮጵያ ተጨማሪ የብር ሜዳሊያ አስገኝታለች።
👍247👏3