ኢትዮጵያ የምትሳተፍባቸው የፍጻሜ ውድድሮች
በቻይና ናንጂንግ ከተማ እየተካሄደ ባለው 20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች የሚሳተፉባቸው ሁለት የፍጻሜ ውድድሮች ዛሬ ይካሄዳሉ።
ከቀኑ 9 ሰዓት ከ28 ላይ በሴቶች የ1500 ሜትር ፍጻሜ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ እና አትሌት ድርቤ ወልተጂ ይወዳደራሉ።
ከቀኑ 9 ሰዓት ከ54 በ800 ሜትር ሴቶች የፍጻሜ ውድድር አትሌት ጽጌ ዱጉማ እና አትሌት ንግስት ጌታቸው ይሳተፋሉ።
ኢትዮጵያ እስከ አሁን በሻምፒዮናው በአትሌት ፍሬወይኒ ኃይሌ በ3000 ሜትር ሴቶች ወርቅ እና በወንዶች 3000 ሜትር በአትሌት በሪሁ አረጋዊ የብር ሜዳሊያ አግኝታለች።
#ቻይና #ስፖርት
በቻይና ናንጂንግ ከተማ እየተካሄደ ባለው 20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች የሚሳተፉባቸው ሁለት የፍጻሜ ውድድሮች ዛሬ ይካሄዳሉ።
ከቀኑ 9 ሰዓት ከ28 ላይ በሴቶች የ1500 ሜትር ፍጻሜ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ እና አትሌት ድርቤ ወልተጂ ይወዳደራሉ።
ከቀኑ 9 ሰዓት ከ54 በ800 ሜትር ሴቶች የፍጻሜ ውድድር አትሌት ጽጌ ዱጉማ እና አትሌት ንግስት ጌታቸው ይሳተፋሉ።
ኢትዮጵያ እስከ አሁን በሻምፒዮናው በአትሌት ፍሬወይኒ ኃይሌ በ3000 ሜትር ሴቶች ወርቅ እና በወንዶች 3000 ሜትር በአትሌት በሪሁ አረጋዊ የብር ሜዳሊያ አግኝታለች።
#ቻይና #ስፖርት
👍6👏2😁1
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍10👏1
አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ እና አትሌት ድርቤ ወልተጂ ተከታትለው በመግባት ወርቅ እና ብር ሜዳልያ አሸነፉ
*******
(ኢ ፕ ድ)
በቻይና ናንጂንግ እየተካሄደ ባለው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር ፍጻሜ ውድድር አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ እና አትሌት ድርቤ ወልተጂ ተከታትለው በመግባት ወርቅ እና ብር ሜዳልያ አሸንፈዋል።
በሴቶች 800 ሜትር አትሌት ንግስት ጌታቸው ለኢትዮጵያ ተጨማሪ የብር ሜዳሊያ አስገኝታለች።
*******
(ኢ ፕ ድ)
በቻይና ናንጂንግ እየተካሄደ ባለው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር ፍጻሜ ውድድር አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ እና አትሌት ድርቤ ወልተጂ ተከታትለው በመግባት ወርቅ እና ብር ሜዳልያ አሸንፈዋል።
በሴቶች 800 ሜትር አትሌት ንግስት ጌታቸው ለኢትዮጵያ ተጨማሪ የብር ሜዳሊያ አስገኝታለች።
👍24❤7👏3
ኢትዮጵያ ታሪኳም ሆነ ሕልውናዋ ከቀይ ባሕር ጋር የተያያዘ ነው
****
(ኢ ፕ ድ)
ቀይ ባሕር የኢትዮጵያ ስጦታ በመሆኑ ታሪኳም ሆነ ሕልውናዋ በሙሉ ከቀይ ባሕር ጋር እንደሚያያዝ የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ሙሳ ሼኮ ገለጹ፡፡
የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ሙሳ ሼኮ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ ቀይ ባሕር የኢትዮጵያ ስጦታ በመሆኑ የኢትዮጵያ ታሪክና ሕልውና በሙሉ ከቀይ ባሕር ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ቀይ ባሕር እንደ ዓይንና እግር አንድ አካሏ ስለሆነም የኢትዮጵያ ታሪክ ከቀይ ባሕር ተነጥሎ ሊጻፍ አይችልም ብለዋል፡፡
ቀይ ባሕርን ማጣት ማለት ከኢትዮጵያ አካል አንዱን ማጣት ማለት መሆኑን ጠቁመው፤ ቀይ ባሕር ሲባል ባሕርነቱ ወይም መውጫ በር መሆኑ ብቻ አይደለም የተፈለገው፡፡ በቀይ ባሕር ላይ ከ 120 በላይ ሚሊተሪ ቤዞች ይገኛሉ፡፡ ሩሲያ፣ አሜሪካ፣ ፈረንሳይ፣ ተርኪዬ፣ የተባበሩት ዓረብ ኢምሬትስ፣ ጃፓንና ሌሎች ሀገራት ከሰባት ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ ርቀት አቆራርጠው መጥተው ቀይ ባሕር ላይ ሰፍረው ኢትዮጵያ አፍንጫዋ ስር የሚካሄደው ነገር አይመለከታትም ማለት አይቻልም ብለዋል፡፡
አንድ ሰው ቡሬ ተራራ ላይ ቆሞ ቀይ ባሕርን መመልከት እንደሚችል የሚናገሩት አቶ ሙሳ፤ የባሕር በር ከኢትዮጵያ ድንበር 60 ኪሎ ሜትር ብቻ ነው የሚርቀው...https://press.et/?p=148192
****
(ኢ ፕ ድ)
ቀይ ባሕር የኢትዮጵያ ስጦታ በመሆኑ ታሪኳም ሆነ ሕልውናዋ በሙሉ ከቀይ ባሕር ጋር እንደሚያያዝ የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ሙሳ ሼኮ ገለጹ፡፡
የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ሙሳ ሼኮ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ ቀይ ባሕር የኢትዮጵያ ስጦታ በመሆኑ የኢትዮጵያ ታሪክና ሕልውና በሙሉ ከቀይ ባሕር ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ቀይ ባሕር እንደ ዓይንና እግር አንድ አካሏ ስለሆነም የኢትዮጵያ ታሪክ ከቀይ ባሕር ተነጥሎ ሊጻፍ አይችልም ብለዋል፡፡
ቀይ ባሕርን ማጣት ማለት ከኢትዮጵያ አካል አንዱን ማጣት ማለት መሆኑን ጠቁመው፤ ቀይ ባሕር ሲባል ባሕርነቱ ወይም መውጫ በር መሆኑ ብቻ አይደለም የተፈለገው፡፡ በቀይ ባሕር ላይ ከ 120 በላይ ሚሊተሪ ቤዞች ይገኛሉ፡፡ ሩሲያ፣ አሜሪካ፣ ፈረንሳይ፣ ተርኪዬ፣ የተባበሩት ዓረብ ኢምሬትስ፣ ጃፓንና ሌሎች ሀገራት ከሰባት ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ ርቀት አቆራርጠው መጥተው ቀይ ባሕር ላይ ሰፍረው ኢትዮጵያ አፍንጫዋ ስር የሚካሄደው ነገር አይመለከታትም ማለት አይቻልም ብለዋል፡፡
አንድ ሰው ቡሬ ተራራ ላይ ቆሞ ቀይ ባሕርን መመልከት እንደሚችል የሚናገሩት አቶ ሙሳ፤ የባሕር በር ከኢትዮጵያ ድንበር 60 ኪሎ ሜትር ብቻ ነው የሚርቀው...https://press.et/?p=148192
👍13👎2👏1
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
❤3👍2
ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን 213ሺህ 820 ኩንታል የሰሊጥ ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ቀርቧል
****
(ኢ ፕ ድ)
ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን 213ሺህ 820 ኩንታል የሰሊጥ ምርት ለማዕከላዊ ገበያ መቅረቡን የዞኑ ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ አስታወቀ፡፡
በአካባቢው የሰፈነው ሰላም የግብርና ምርቶችን ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል፡፡
የመምሪያው ሃላፊ አቶ አይቻው ታረቀኝ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፣ በዞኑ በ2016/17 ምርት ዘመን ከ300ሺህ ኩንታል በላይ የሲሊጥ ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ ታቅዶ በታህሳስ ወር ከተሰበሰበው የሰሊጥ ምርት 213ሺህ 820 ኩንታል ማቅረብ ተችሏል፡፡
በቀጣይ ወራትም የሰሊጥ ምርትን ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረብ እንዲቻል ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው ከምዕራብ ጎንደር ዞን የተመረተ 33ሺህ ኩንታል ሰሊጥ ለማዕከላዊ ገቢያ መላኩን ተናግረዋል፡፡
በምርት ዘመኑ ከሰሊጥ በተጨማሪ 250ሺህ ኩንታል አኩሪ አተር ለሀገር ውስጥ የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች ለማቅረብ ታቅዶ ከዚህ ውስጥ ከ103ሺህ ኩንታል በላይ ማቅረብ መቻሉን ገልጸዋል፡፡
የማሾ ምርትም በተመሳሳይ ሁኔታ ለውጪ ገበያ ለማቅረብ በተያዘው እቅድ መሰረት እስካሁን ሁለት ሺህ ኩንታል መቅረቡን አስረድተዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል፡፡
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በ2016/17 ምርት ዘመን በአምስት ወረዳዎች ከ40ሺህ ሄክታር በላይ መሬት መልማቱ ታውቋል።
መጋቢት 16 ቀን 2017 ዓም
****
(ኢ ፕ ድ)
ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን 213ሺህ 820 ኩንታል የሰሊጥ ምርት ለማዕከላዊ ገበያ መቅረቡን የዞኑ ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ አስታወቀ፡፡
በአካባቢው የሰፈነው ሰላም የግብርና ምርቶችን ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል፡፡
የመምሪያው ሃላፊ አቶ አይቻው ታረቀኝ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፣ በዞኑ በ2016/17 ምርት ዘመን ከ300ሺህ ኩንታል በላይ የሲሊጥ ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ ታቅዶ በታህሳስ ወር ከተሰበሰበው የሰሊጥ ምርት 213ሺህ 820 ኩንታል ማቅረብ ተችሏል፡፡
በቀጣይ ወራትም የሰሊጥ ምርትን ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረብ እንዲቻል ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው ከምዕራብ ጎንደር ዞን የተመረተ 33ሺህ ኩንታል ሰሊጥ ለማዕከላዊ ገቢያ መላኩን ተናግረዋል፡፡
በምርት ዘመኑ ከሰሊጥ በተጨማሪ 250ሺህ ኩንታል አኩሪ አተር ለሀገር ውስጥ የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች ለማቅረብ ታቅዶ ከዚህ ውስጥ ከ103ሺህ ኩንታል በላይ ማቅረብ መቻሉን ገልጸዋል፡፡
የማሾ ምርትም በተመሳሳይ ሁኔታ ለውጪ ገበያ ለማቅረብ በተያዘው እቅድ መሰረት እስካሁን ሁለት ሺህ ኩንታል መቅረቡን አስረድተዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል፡፡
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በ2016/17 ምርት ዘመን በአምስት ወረዳዎች ከ40ሺህ ሄክታር በላይ መሬት መልማቱ ታውቋል።
መጋቢት 16 ቀን 2017 ዓም
👍7❤1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የጎማ ሪሳይክል ማሽን የሰሩ
ይህ ማሽን ጥቅም ላይ የዋሉ ጎማዎችን በመጠቀም ለህጻናት መጫወቻ ስፍራዎች፣ ለrubberized አስፓልትና የእግረኞች መንገድ ታይልስ ለመስራት የሚውል ማቴሪያልን የሚያመርት ነው። ይህንን ማሽን እንዲሰራ መነሻ የሆነውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ”ክህሎት ኢትዮጵያ” ጉብኝት ባደረጉ ጊዜ የሰጡት አቅጣጫ ነው።
አስራ አምስት ማሽኖችን በውስጡ የያዘው ፕሮጀክቱ የማሽኑን ዋና ዋና አካላት ለማምረት 2 ወራት ብቻ ፈጅቷል። ማሽኑ 500 ኪሎ ግራም በሰዓት የማምረት አቅም አለው።
#ችግር_ፈቺ_እጆች
#PMOEthiopia
ይህ ማሽን ጥቅም ላይ የዋሉ ጎማዎችን በመጠቀም ለህጻናት መጫወቻ ስፍራዎች፣ ለrubberized አስፓልትና የእግረኞች መንገድ ታይልስ ለመስራት የሚውል ማቴሪያልን የሚያመርት ነው። ይህንን ማሽን እንዲሰራ መነሻ የሆነውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ”ክህሎት ኢትዮጵያ” ጉብኝት ባደረጉ ጊዜ የሰጡት አቅጣጫ ነው።
አስራ አምስት ማሽኖችን በውስጡ የያዘው ፕሮጀክቱ የማሽኑን ዋና ዋና አካላት ለማምረት 2 ወራት ብቻ ፈጅቷል። ማሽኑ 500 ኪሎ ግራም በሰዓት የማምረት አቅም አለው።
#ችግር_ፈቺ_እጆች
#PMOEthiopia
👏9👍5❤2