ኢትዮጵያ የምትሳተፍባቸው የፍጻሜ ውድድሮች
በቻይና ናንጂንግ ከተማ እየተካሄደ ባለው 20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች የሚሳተፉባቸው ሁለት የፍጻሜ ውድድሮች ዛሬ ይካሄዳሉ።
ከቀኑ 9 ሰዓት ከ28 ላይ በሴቶች የ1500 ሜትር ፍጻሜ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ እና አትሌት ድርቤ ወልተጂ ይወዳደራሉ።
ከቀኑ 9 ሰዓት ከ54 በ800 ሜትር ሴቶች የፍጻሜ ውድድር አትሌት ጽጌ ዱጉማ እና አትሌት ንግስት ጌታቸው ይሳተፋሉ።
ኢትዮጵያ እስከ አሁን በሻምፒዮናው በአትሌት ፍሬወይኒ ኃይሌ በ3000 ሜትር ሴቶች ወርቅ እና በወንዶች 3000 ሜትር በአትሌት በሪሁ አረጋዊ የብር ሜዳሊያ አግኝታለች።
#ቻይና #ስፖርት
በቻይና ናንጂንግ ከተማ እየተካሄደ ባለው 20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች የሚሳተፉባቸው ሁለት የፍጻሜ ውድድሮች ዛሬ ይካሄዳሉ።
ከቀኑ 9 ሰዓት ከ28 ላይ በሴቶች የ1500 ሜትር ፍጻሜ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ እና አትሌት ድርቤ ወልተጂ ይወዳደራሉ።
ከቀኑ 9 ሰዓት ከ54 በ800 ሜትር ሴቶች የፍጻሜ ውድድር አትሌት ጽጌ ዱጉማ እና አትሌት ንግስት ጌታቸው ይሳተፋሉ።
ኢትዮጵያ እስከ አሁን በሻምፒዮናው በአትሌት ፍሬወይኒ ኃይሌ በ3000 ሜትር ሴቶች ወርቅ እና በወንዶች 3000 ሜትር በአትሌት በሪሁ አረጋዊ የብር ሜዳሊያ አግኝታለች።
#ቻይና #ስፖርት
👍6👏2😁1
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍10👏1
አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ እና አትሌት ድርቤ ወልተጂ ተከታትለው በመግባት ወርቅ እና ብር ሜዳልያ አሸነፉ
*******
(ኢ ፕ ድ)
በቻይና ናንጂንግ እየተካሄደ ባለው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር ፍጻሜ ውድድር አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ እና አትሌት ድርቤ ወልተጂ ተከታትለው በመግባት ወርቅ እና ብር ሜዳልያ አሸንፈዋል።
በሴቶች 800 ሜትር አትሌት ንግስት ጌታቸው ለኢትዮጵያ ተጨማሪ የብር ሜዳሊያ አስገኝታለች።
*******
(ኢ ፕ ድ)
በቻይና ናንጂንግ እየተካሄደ ባለው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር ፍጻሜ ውድድር አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ እና አትሌት ድርቤ ወልተጂ ተከታትለው በመግባት ወርቅ እና ብር ሜዳልያ አሸንፈዋል።
በሴቶች 800 ሜትር አትሌት ንግስት ጌታቸው ለኢትዮጵያ ተጨማሪ የብር ሜዳሊያ አስገኝታለች።
👍24❤7👏3
ኢትዮጵያ ታሪኳም ሆነ ሕልውናዋ ከቀይ ባሕር ጋር የተያያዘ ነው
****
(ኢ ፕ ድ)
ቀይ ባሕር የኢትዮጵያ ስጦታ በመሆኑ ታሪኳም ሆነ ሕልውናዋ በሙሉ ከቀይ ባሕር ጋር እንደሚያያዝ የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ሙሳ ሼኮ ገለጹ፡፡
የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ሙሳ ሼኮ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ ቀይ ባሕር የኢትዮጵያ ስጦታ በመሆኑ የኢትዮጵያ ታሪክና ሕልውና በሙሉ ከቀይ ባሕር ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ቀይ ባሕር እንደ ዓይንና እግር አንድ አካሏ ስለሆነም የኢትዮጵያ ታሪክ ከቀይ ባሕር ተነጥሎ ሊጻፍ አይችልም ብለዋል፡፡
ቀይ ባሕርን ማጣት ማለት ከኢትዮጵያ አካል አንዱን ማጣት ማለት መሆኑን ጠቁመው፤ ቀይ ባሕር ሲባል ባሕርነቱ ወይም መውጫ በር መሆኑ ብቻ አይደለም የተፈለገው፡፡ በቀይ ባሕር ላይ ከ 120 በላይ ሚሊተሪ ቤዞች ይገኛሉ፡፡ ሩሲያ፣ አሜሪካ፣ ፈረንሳይ፣ ተርኪዬ፣ የተባበሩት ዓረብ ኢምሬትስ፣ ጃፓንና ሌሎች ሀገራት ከሰባት ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ ርቀት አቆራርጠው መጥተው ቀይ ባሕር ላይ ሰፍረው ኢትዮጵያ አፍንጫዋ ስር የሚካሄደው ነገር አይመለከታትም ማለት አይቻልም ብለዋል፡፡
አንድ ሰው ቡሬ ተራራ ላይ ቆሞ ቀይ ባሕርን መመልከት እንደሚችል የሚናገሩት አቶ ሙሳ፤ የባሕር በር ከኢትዮጵያ ድንበር 60 ኪሎ ሜትር ብቻ ነው የሚርቀው...https://press.et/?p=148192
****
(ኢ ፕ ድ)
ቀይ ባሕር የኢትዮጵያ ስጦታ በመሆኑ ታሪኳም ሆነ ሕልውናዋ በሙሉ ከቀይ ባሕር ጋር እንደሚያያዝ የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ሙሳ ሼኮ ገለጹ፡፡
የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ሙሳ ሼኮ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ ቀይ ባሕር የኢትዮጵያ ስጦታ በመሆኑ የኢትዮጵያ ታሪክና ሕልውና በሙሉ ከቀይ ባሕር ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ቀይ ባሕር እንደ ዓይንና እግር አንድ አካሏ ስለሆነም የኢትዮጵያ ታሪክ ከቀይ ባሕር ተነጥሎ ሊጻፍ አይችልም ብለዋል፡፡
ቀይ ባሕርን ማጣት ማለት ከኢትዮጵያ አካል አንዱን ማጣት ማለት መሆኑን ጠቁመው፤ ቀይ ባሕር ሲባል ባሕርነቱ ወይም መውጫ በር መሆኑ ብቻ አይደለም የተፈለገው፡፡ በቀይ ባሕር ላይ ከ 120 በላይ ሚሊተሪ ቤዞች ይገኛሉ፡፡ ሩሲያ፣ አሜሪካ፣ ፈረንሳይ፣ ተርኪዬ፣ የተባበሩት ዓረብ ኢምሬትስ፣ ጃፓንና ሌሎች ሀገራት ከሰባት ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ ርቀት አቆራርጠው መጥተው ቀይ ባሕር ላይ ሰፍረው ኢትዮጵያ አፍንጫዋ ስር የሚካሄደው ነገር አይመለከታትም ማለት አይቻልም ብለዋል፡፡
አንድ ሰው ቡሬ ተራራ ላይ ቆሞ ቀይ ባሕርን መመልከት እንደሚችል የሚናገሩት አቶ ሙሳ፤ የባሕር በር ከኢትዮጵያ ድንበር 60 ኪሎ ሜትር ብቻ ነው የሚርቀው...https://press.et/?p=148192
👍13👎2👏1
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
❤3👍2