የኢዜአን የ80 ዓመት ጉዞ የሚያስቃኝ አውደ ርዕይ በሀዋሳ ተከፈተ
****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት(ኢዜአ) የተመሰረተበት 80ኛ ዓመት በማስመልከት የተዘጋጀ የፎቶና ቪዲዮ ዓውደ ርዕይ በደቡብና ሲዳማ ክልሎች ደረጃ ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ተከፈተ።
ዓውደ ርዕዩን መርቀው የከፈቱት የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ልዩ አማካሪ አቶ ተሰማ ዲማ፣ የሲዳማ ክልል ፕሬስ ሴክሬተርያት ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ፍሊጶስ ናሆም ፣ የደቡብ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ ወይዘሮ ሰናይት ሰለሞን እና የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ብሩክ ሀብቴ ከኢዜአ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤ ጋር በመሆን ነው።
የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ረዳት ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ተገኝተዋል።
ለሶስት ቀናት የሚቆየው ዓውደ ርዕዩ ኢዜአ ባለፉት 80 ዓመታት ሲገለገልባቸው የነበሩ መሳሪያዎችና ፎቶ ግራፎች ለዕይታ ከቀረቡት መካከል ይገኙበታል።
ኢዜአ ባለፈባቸው ዓመታት አስተማማኝ የዜና ምንጭ በመሆን መረጃ ለመገናኛ ብዙሃን በማቀበል የነበረውና በቀጣይ በሚኖረው ሚና ላይ ውይይት እንደሚደረግ ይጠበቃል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት(ኢዜአ) የተመሰረተበት 80ኛ ዓመት በማስመልከት የተዘጋጀ የፎቶና ቪዲዮ ዓውደ ርዕይ በደቡብና ሲዳማ ክልሎች ደረጃ ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ተከፈተ።
ዓውደ ርዕዩን መርቀው የከፈቱት የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ልዩ አማካሪ አቶ ተሰማ ዲማ፣ የሲዳማ ክልል ፕሬስ ሴክሬተርያት ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ፍሊጶስ ናሆም ፣ የደቡብ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ ወይዘሮ ሰናይት ሰለሞን እና የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ብሩክ ሀብቴ ከኢዜአ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤ ጋር በመሆን ነው።
የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ረዳት ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ተገኝተዋል።
ለሶስት ቀናት የሚቆየው ዓውደ ርዕዩ ኢዜአ ባለፉት 80 ዓመታት ሲገለገልባቸው የነበሩ መሳሪያዎችና ፎቶ ግራፎች ለዕይታ ከቀረቡት መካከል ይገኙበታል።
ኢዜአ ባለፈባቸው ዓመታት አስተማማኝ የዜና ምንጭ በመሆን መረጃ ለመገናኛ ብዙሃን በማቀበል የነበረውና በቀጣይ በሚኖረው ሚና ላይ ውይይት እንደሚደረግ ይጠበቃል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
በማረሚያ ቤቶች የሰብዓዊ መብት አያያዙ ቢስተካከልም የፍትህ አሰጣጡ መሻሻል እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ
****************
(ኢ ፕ ድ)
በፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ይታዩ የነበሩ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ችግሮች ቢስተካከሉም የፍትህ አሰጣጥ ሥርዓቱ ግን መሻሻል እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ።
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ትናንት በቃሊቲ ማረሚያ ቤት የመስክ ምልከታ አድርጓል፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የታራሚዎችን ሰብዓዊ አያያዝ በተመለከተና የማረሚያ ቤት አስተዳደር አገልግሎት አሰጣጥ ሁኔታዎችን ቃኝቷል።
የቃሊቲ ማረሚያ ቤት ታራሚዎች ለቋሚ ኮሚቴው በሰጡት አስተያየት ከሰብዓዊ መብት አያያዝ ጋር ተያይዞ የሚታዩ ችግሮች እንደሌሉ ጠቁመው፤ ከፍርድ አሰጣጥ መዘግየትና ፍትህ መዛባት ችግሮች መኖራቸውን ግን ተናግረዋል።
በተለይም ፍርድ ቤቶች የሚወስኑትን ውሳኔዎች ተፈፃሚ ያለማድረግ፣ የይቅርታ አሰጣጥ ሥርዓት ተገቢው የሕግ ማዕቀፍ ተዘጋጅቶለት በግልፀኝነት አለመመራቱ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=70901
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
****************
(ኢ ፕ ድ)
በፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ይታዩ የነበሩ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ችግሮች ቢስተካከሉም የፍትህ አሰጣጥ ሥርዓቱ ግን መሻሻል እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ።
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ትናንት በቃሊቲ ማረሚያ ቤት የመስክ ምልከታ አድርጓል፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የታራሚዎችን ሰብዓዊ አያያዝ በተመለከተና የማረሚያ ቤት አስተዳደር አገልግሎት አሰጣጥ ሁኔታዎችን ቃኝቷል።
የቃሊቲ ማረሚያ ቤት ታራሚዎች ለቋሚ ኮሚቴው በሰጡት አስተያየት ከሰብዓዊ መብት አያያዝ ጋር ተያይዞ የሚታዩ ችግሮች እንደሌሉ ጠቁመው፤ ከፍርድ አሰጣጥ መዘግየትና ፍትህ መዛባት ችግሮች መኖራቸውን ግን ተናግረዋል።
በተለይም ፍርድ ቤቶች የሚወስኑትን ውሳኔዎች ተፈፃሚ ያለማድረግ፣ የይቅርታ አሰጣጥ ሥርዓት ተገቢው የሕግ ማዕቀፍ ተዘጋጅቶለት በግልፀኝነት አለመመራቱ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=70901
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
ባለስልጣኑ 150 ሺህ የቀበሌ ቤቶችን ኦዲት እንደሚያደርግ አስታወቀ
**************
(ኢ ፕ ድ)
በከተማዋ የሚገኙ 150 ሺህ የቀበሌ ቤቶችን ኦዲት ለማድረግ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግሥት ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን አስታወቀ።
የባለስልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ የሱፍ ኢብራሂም ትናንት የተቋሙን የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት እንዳስታወቁት፤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ባቀረበው ጥያቄ መሠረት ባለስልጣኑ በከተማዋ የሚገኙ 150 ሺህ የቀበሌ ቤቶች ላይ የኦዲት ሥራ ያከናውናል።
የኦዲቱ ሥራው የቀበሌ ንግድ ቤቶችንና መኖሪያ ቤቶችን የሚያካትት ሲሆን፤ የማጣራት ሥራው የሚከናወነው በየክፍለ ከተሞች ካሉ አመራሮች ጋር ነው ብለዋል።
የቀበሌ ቤቶች ጉዳይ ሰፊ የፍትህ ጥያቄና ቅሬታ የሚቀርብበት ነው ያሉት አቶ የሱፍ፤ ሥራው ሲጠናቀቅ ግልጽነት ያለው አሠራር ለመዘርጋት ይረዳል። በተጨማሪም የከተማ አስተዳደሩም ምን ያህል ቤት በምን ዓይነት ሁኔታ..
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=70913
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
**************
(ኢ ፕ ድ)
በከተማዋ የሚገኙ 150 ሺህ የቀበሌ ቤቶችን ኦዲት ለማድረግ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግሥት ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን አስታወቀ።
የባለስልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ የሱፍ ኢብራሂም ትናንት የተቋሙን የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት እንዳስታወቁት፤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ባቀረበው ጥያቄ መሠረት ባለስልጣኑ በከተማዋ የሚገኙ 150 ሺህ የቀበሌ ቤቶች ላይ የኦዲት ሥራ ያከናውናል።
የኦዲቱ ሥራው የቀበሌ ንግድ ቤቶችንና መኖሪያ ቤቶችን የሚያካትት ሲሆን፤ የማጣራት ሥራው የሚከናወነው በየክፍለ ከተሞች ካሉ አመራሮች ጋር ነው ብለዋል።
የቀበሌ ቤቶች ጉዳይ ሰፊ የፍትህ ጥያቄና ቅሬታ የሚቀርብበት ነው ያሉት አቶ የሱፍ፤ ሥራው ሲጠናቀቅ ግልጽነት ያለው አሠራር ለመዘርጋት ይረዳል። በተጨማሪም የከተማ አስተዳደሩም ምን ያህል ቤት በምን ዓይነት ሁኔታ..
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=70913
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
የኢትዮጵያ ሐኪሞች ማህበር 58ኛው ዓመታዊ የህክምና ጉባኤውን እያካሄደ ነው
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ሐኪሞች ማህበር 58ኛው ዓመታዊ የህክምና ጉባኤና ዓለም አቀፍ ዓወደ ርዕይ እየተካሄደ ነው።
በመርሃ ግብሩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዝደንት ተግባር ይግዛው (ዶክተር) ያለፈው ዓመት በጦርነትና በኮቪድ 19 ምክንያት ለጤና ሴክተሩ ፈታኝ ነበር ብለዋል።
በጦርነት ምክንያት የወደሙ በርካታ የጤና ተቋማትን መልሶ ለመገንባትና በሌሎች አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ሆነው ለሰጡት ሙያዊ አገልግሎት የጤና ባለሙያዎችን አመሥግነዋል።
የ21ኛው ክፍለ ዘመን ያልተጠበቁና አደገኛ የሆኑ የጤና ቀውሶች ሊፈጠሩ የሚችሉበት ወቅት በመሆኑ የጤና ባለሙያዎች በሙያዊ እውቀትና በሥነልቦና ራሳቸውን ሊያዘጋጁ ይገባል ብለዋል።
ማህበሩ የጤና ባለሙያዎችን ብቃት ለማሳደግና ህይወት ለመቀየር ሲሠራ ቆይቷል። ይህን ተግባሩን አጠናካሮ እንደሚቀጥል ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል።
በውብሸት ሰንደቁ
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ሐኪሞች ማህበር 58ኛው ዓመታዊ የህክምና ጉባኤና ዓለም አቀፍ ዓወደ ርዕይ እየተካሄደ ነው።
በመርሃ ግብሩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዝደንት ተግባር ይግዛው (ዶክተር) ያለፈው ዓመት በጦርነትና በኮቪድ 19 ምክንያት ለጤና ሴክተሩ ፈታኝ ነበር ብለዋል።
በጦርነት ምክንያት የወደሙ በርካታ የጤና ተቋማትን መልሶ ለመገንባትና በሌሎች አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ሆነው ለሰጡት ሙያዊ አገልግሎት የጤና ባለሙያዎችን አመሥግነዋል።
የ21ኛው ክፍለ ዘመን ያልተጠበቁና አደገኛ የሆኑ የጤና ቀውሶች ሊፈጠሩ የሚችሉበት ወቅት በመሆኑ የጤና ባለሙያዎች በሙያዊ እውቀትና በሥነልቦና ራሳቸውን ሊያዘጋጁ ይገባል ብለዋል።
ማህበሩ የጤና ባለሙያዎችን ብቃት ለማሳደግና ህይወት ለመቀየር ሲሠራ ቆይቷል። ይህን ተግባሩን አጠናካሮ እንደሚቀጥል ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል።
በውብሸት ሰንደቁ
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
በሊባኖስ ያለህጋዊ ሰነድ ይኖሩ የነበሩ 32 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ
****************
(ኢ ፕ ድ)
በሊባኖስ ያለህጋዊ ሰነድ ይኖሩ የነበሩ 32 ዜጎቻች ወደ አገራቸው በሰላም ገብተዋል ።
ጉዳያቸው በቤይሩት የኢትዮጵያ ቆንስላ ጀኔራል ጽ/ቤት በኩል ከሊባኖስ የመንግስት አካላት ጋር በመነጋገር እንዲያልቅ ከተደረገ በኋላ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል።
በቤይሩት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሮ ሃላፊዎች ጋር በቅርበት በመነጋገር ያለምንም መጉላላትና እንግልት እንዲመለሱ ማድረግ መቻሉን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
****************
(ኢ ፕ ድ)
በሊባኖስ ያለህጋዊ ሰነድ ይኖሩ የነበሩ 32 ዜጎቻች ወደ አገራቸው በሰላም ገብተዋል ።
ጉዳያቸው በቤይሩት የኢትዮጵያ ቆንስላ ጀኔራል ጽ/ቤት በኩል ከሊባኖስ የመንግስት አካላት ጋር በመነጋገር እንዲያልቅ ከተደረገ በኋላ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል።
በቤይሩት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሮ ሃላፊዎች ጋር በቅርበት በመነጋገር ያለምንም መጉላላትና እንግልት እንዲመለሱ ማድረግ መቻሉን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አርሶ አደሩ የተፈጥሮ ማዳበሪያን አዘጋጅቶ እንዲጠቀም ለማስቻል እየሠራ መሆኑን ቢሮው አስታወቀ
********************
(ኢ ፕ ድ)
አርሶ አደሩ በስፋት የተፈጥሮ ማዳበሪያን አዘጋጅቶ እንዲጠቀም ንቅናቄ በመፍጠር በትኩረት እየሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡
በአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የሰብል ልማትና ክትትል ዳይሬክተር አቶ አለባቸው አሊጋዝ በተለይም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ አሁን ካለው የሰው ሰራሽ ማዳበሪያ እጥረትና የዋጋ ንረት ጋር በተያያዘ አርሶ አደሩ ምርት ማምረት እንዲችል የተፈጥሮ ማዳበሪያን በስፋት አዘጋጅቶ እንዲጠቀም በትኩረት እየተሠራ ነው።
የክልሉ አርሶ አደሮች እንደ ኮምፖስት፣ አረንጓዴ ማዳበሪያና ሌሎች የተፈጥሮ ማዳበሪያዎችን እንዲያዘጋጅ የማድረግ ሥራ ከፍተኛ ንቅናቄ በመፍጠር በስፋት እየተሠራ ስለመሆኑ የሰብል ልማትና ክትትል ዳሬክተሩ ገልጸዋል።
እንደ አቶ አለባቸው ገለጻ፤ የሰው ሰራሽ ማዳበሪያ አቅርቦት እጥረትና የዋጋ ውድነቱ እንደ አገር ብሎም እንደ ዓለም አቀፍ የተፈጥሮ ጫና ነው።ይህን ጫና ለመቋቋም አርሶ አደሩን የተፈጥሮ ማዳበሪያ እንዲጠቀምና ምርታማነቱን በሚፈለገው ልክ እንዲያሳድግ በሰፊው እየተሠራበት ነው።
ቀደም ሲል ባሉት ዓመታት አርሶ አደሩ የሰው ሠራሽ ማዳበሪያ የሚያገኝበት...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=70896
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
********************
(ኢ ፕ ድ)
አርሶ አደሩ በስፋት የተፈጥሮ ማዳበሪያን አዘጋጅቶ እንዲጠቀም ንቅናቄ በመፍጠር በትኩረት እየሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡
በአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የሰብል ልማትና ክትትል ዳይሬክተር አቶ አለባቸው አሊጋዝ በተለይም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ አሁን ካለው የሰው ሰራሽ ማዳበሪያ እጥረትና የዋጋ ንረት ጋር በተያያዘ አርሶ አደሩ ምርት ማምረት እንዲችል የተፈጥሮ ማዳበሪያን በስፋት አዘጋጅቶ እንዲጠቀም በትኩረት እየተሠራ ነው።
የክልሉ አርሶ አደሮች እንደ ኮምፖስት፣ አረንጓዴ ማዳበሪያና ሌሎች የተፈጥሮ ማዳበሪያዎችን እንዲያዘጋጅ የማድረግ ሥራ ከፍተኛ ንቅናቄ በመፍጠር በስፋት እየተሠራ ስለመሆኑ የሰብል ልማትና ክትትል ዳሬክተሩ ገልጸዋል።
እንደ አቶ አለባቸው ገለጻ፤ የሰው ሰራሽ ማዳበሪያ አቅርቦት እጥረትና የዋጋ ውድነቱ እንደ አገር ብሎም እንደ ዓለም አቀፍ የተፈጥሮ ጫና ነው።ይህን ጫና ለመቋቋም አርሶ አደሩን የተፈጥሮ ማዳበሪያ እንዲጠቀምና ምርታማነቱን በሚፈለገው ልክ እንዲያሳድግ በሰፊው እየተሠራበት ነው።
ቀደም ሲል ባሉት ዓመታት አርሶ አደሩ የሰው ሠራሽ ማዳበሪያ የሚያገኝበት...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=70896
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️