ባሳለፍነው ሳምንት ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎችን የሚቃወም ሰልፍ በአራት ከተሞች ተካሂዷል
*******
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያዊያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች የተሳተፉ ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎችን የሚቃወም በአራት የተለያዩ ከተሞች ተካሂዷል።
በጣሊያን ሮም፣ በካሊፎርኒያ ግዛት ሎስአንጀለስ፣ በዋሺንግተን ዲሲ፣ በቤልጂየም ብራሰልስ ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎችን የሚቃወም ሰልፍ ከተሞች ናቸው
ሰልፈኞቹ ከአሜሪካ መንግስት በተጨማሪም ሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት በመሬት ላይ ያለውን እውነታ እንዲመለከቱ ጠይቀዋል።
ሕጎቹ ለረጅም ጊዜ የቆየውን የኢትዮጵያና አሜሪካ ግንኙነት የሚጎዳ እንደሆነና የሁለቱ ሀገራት ጥቅም የማያስጠብቅ እንደሆነም ነው ሰልፈኞቹ የገለጹት።
የረቂቅ ሕጎቹን ይዘት መንግስትን ከመደገፍና ከመቃወም ጋር የሚያያዝ ሳይሆን በሀገር ሉዓላዊነት ላይ ችግር የሚጋርጥና ሕዝብን የሚጎዳ መሆኑን ሁሉም ሊገነዘበው ይገባል።
ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ረቂቅ ህጎቹ በህግ አውጭው አካል ሙሉ በሙሉ ውድቅ እስከሚሆኑ ድረስ የሚያደርጉትን ትግል አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጥሪ መቅረቡ ይታወሳል፡፡
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
*******
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያዊያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች የተሳተፉ ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎችን የሚቃወም በአራት የተለያዩ ከተሞች ተካሂዷል።
በጣሊያን ሮም፣ በካሊፎርኒያ ግዛት ሎስአንጀለስ፣ በዋሺንግተን ዲሲ፣ በቤልጂየም ብራሰልስ ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎችን የሚቃወም ሰልፍ ከተሞች ናቸው
ሰልፈኞቹ ከአሜሪካ መንግስት በተጨማሪም ሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት በመሬት ላይ ያለውን እውነታ እንዲመለከቱ ጠይቀዋል።
ሕጎቹ ለረጅም ጊዜ የቆየውን የኢትዮጵያና አሜሪካ ግንኙነት የሚጎዳ እንደሆነና የሁለቱ ሀገራት ጥቅም የማያስጠብቅ እንደሆነም ነው ሰልፈኞቹ የገለጹት።
የረቂቅ ሕጎቹን ይዘት መንግስትን ከመደገፍና ከመቃወም ጋር የሚያያዝ ሳይሆን በሀገር ሉዓላዊነት ላይ ችግር የሚጋርጥና ሕዝብን የሚጎዳ መሆኑን ሁሉም ሊገነዘበው ይገባል።
ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ረቂቅ ህጎቹ በህግ አውጭው አካል ሙሉ በሙሉ ውድቅ እስከሚሆኑ ድረስ የሚያደርጉትን ትግል አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጥሪ መቅረቡ ይታወሳል፡፡
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የተሳካ ሮኬት አስወነጨፈ
*************
(ኢ ፕ ድ)
ከሦስተኛው ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች የሚመደበው የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የአፄ ቴዎድሮስን የዕውቀት ጥያቄ የመመለስ ራዕይ አንግቦ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው የአፄ ቴዎድሮስን 154ኛ ዝክረ ሰማእት ምክንያት በማድረግ አሞራ ገደል በተባለ ሥፍራ የተሳካ የሮኬት ማስወንጨፍ ሙከራ አካሂዷል።
ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ያደረገው ሙከራ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን ባለፉት ዓመታት የተለያዩ የቴክኖሎጅ ምርምሮችን ሲያካሂድ መቆየቱን የዩኒቨርሰቲው ፕሬዚደንት ዶክተር አነጋግረኝ ጋሻው ተናግረዋል።
ይህ ምርምር አድጎ ለሀገሪቷ የሕዋ ሳይንስ ምርምር አጋዥ እንዲሆን ተግባሩ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።
እንደ አሚኮ ዘገባ በዝክረ ሰማእት መታሰቢያ ዕለቱ የአፄ ቴዎድሮስን የመድፍ ሥራ የሚያስታውስ ምስለ ሴባስቶፖል መድፍ ተሰርቶ በደብረ ታቦር ከተማ የመተኮስ ሥነ ሥርዓት ተከናውኗል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
*************
(ኢ ፕ ድ)
ከሦስተኛው ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች የሚመደበው የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የአፄ ቴዎድሮስን የዕውቀት ጥያቄ የመመለስ ራዕይ አንግቦ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው የአፄ ቴዎድሮስን 154ኛ ዝክረ ሰማእት ምክንያት በማድረግ አሞራ ገደል በተባለ ሥፍራ የተሳካ የሮኬት ማስወንጨፍ ሙከራ አካሂዷል።
ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ያደረገው ሙከራ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን ባለፉት ዓመታት የተለያዩ የቴክኖሎጅ ምርምሮችን ሲያካሂድ መቆየቱን የዩኒቨርሰቲው ፕሬዚደንት ዶክተር አነጋግረኝ ጋሻው ተናግረዋል።
ይህ ምርምር አድጎ ለሀገሪቷ የሕዋ ሳይንስ ምርምር አጋዥ እንዲሆን ተግባሩ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።
እንደ አሚኮ ዘገባ በዝክረ ሰማእት መታሰቢያ ዕለቱ የአፄ ቴዎድሮስን የመድፍ ሥራ የሚያስታውስ ምስለ ሴባስቶፖል መድፍ ተሰርቶ በደብረ ታቦር ከተማ የመተኮስ ሥነ ሥርዓት ተከናውኗል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በታላቁ ቤተመንግስት የኢፍጣር ፕሮግራም እየተካሄደ ነው
*******
(ኢ ፕ ድ)
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በታላቁ ቤተመንግስት የኢፍጣር ፕሮግራም እየተካሄደ ነው።
በታላቁ ቤተመንግስት በተካሄደው ፕሮግራም ላይ የእስልምና እምነት ታላላቅ የኃይማኖት አባቶች ታድመዋል።
በዚህም የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ኢድሪስ፣ የምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንት ዶክተር ጀይላኒ ከድር ጨምሮ ታላላቅ አባቶች፣ኢማሞች እና የእምነቱ ተከታዮች መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
*******
(ኢ ፕ ድ)
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በታላቁ ቤተመንግስት የኢፍጣር ፕሮግራም እየተካሄደ ነው።
በታላቁ ቤተመንግስት በተካሄደው ፕሮግራም ላይ የእስልምና እምነት ታላላቅ የኃይማኖት አባቶች ታድመዋል።
በዚህም የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ኢድሪስ፣ የምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንት ዶክተር ጀይላኒ ከድር ጨምሮ ታላላቅ አባቶች፣ኢማሞች እና የእምነቱ ተከታዮች መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
"የኢቢሲ - ንግድ ባንክ 4ኛ የስፖርት ሽልማት ተሸላሚዎች እንኳን ደስ አላችሁ። በመካከላችን ያሉትን በርካታ ጀግኖች መዘንጋት የለብንም። ነባሮቹን በማድነቅና ተምሳሌት በማድረግ አዳዲሶችን በመንከባከብ ብዙ ጀግኖችን ለመፍጠር መትጋት አለብን። ስፖርት ለሀገራችን ያለውን አራት ፋይዳዎች ማሰብ ተገቢ ነው። 1) ስፖርት የግል ክህሎት ይፈልጋል እንዲሁም የቡድን ጥረት ይጠይቃል:: የሀገር ግንባታም እንዲሁ ነው። 2) ስፖርት የግል ጥቅምን ከማስፈን ባሻገር የሀገር ገጽታ ግንባታን ይደግፋል። 3) ስፖርት እንደ አንድ ሀገር የማያቋርጥ እና ተጨማሪ ጥረት እና ጠንክሮ መሥራትን ይፈልጋሉ። 4) ስፖርት ዲሲፕሊንን እና ደንቦችን ማክበርን ይጠይቃል። ሀገርም የተጻፋና ያልተጻፋ ሕጎችን ይሻል:: የስፖርት ጀግኖቻችንን ስኬት፣ ታታሪነት እና ውጤታቸውን ስናከብር እንደ ሀገር ስፖርቱ የሚያሳየንን ትምህርት እናስተውል"
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ