17ኛው የኢትዮጵያ ማራቶን ሪሌ ውድድር በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄዳ ነው
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝደንት ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ 17ኛው የኢትዮጵያ ማራቶን ሪሌ ውድድሩን አሰጀምራለች።
ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ ጨምሮ የፌዴሬሽኑ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ወ/ሮ ሳራ ሀሰን፣ የጽ/ቤት ተወካይ አቶ ዮሐንስ እንግዳ፣ የሱማሌ ክልል አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝደንት አቶ መሐመድ አብዱራህማን እና የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ዘርፍ ም/ል ሐላፊ መሐመድ መኸዲ ተገኝተዋል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝደንት ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ 17ኛው የኢትዮጵያ ማራቶን ሪሌ ውድድሩን አሰጀምራለች።
ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ ጨምሮ የፌዴሬሽኑ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ወ/ሮ ሳራ ሀሰን፣ የጽ/ቤት ተወካይ አቶ ዮሐንስ እንግዳ፣ የሱማሌ ክልል አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝደንት አቶ መሐመድ አብዱራህማን እና የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ዘርፍ ም/ል ሐላፊ መሐመድ መኸዲ ተገኝተዋል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
"የአፈርና ውኃ ጥምረት ለግብርና ምርታማነት ወሳኝ ነው:: እንደ ሀገር ለውኃ እና ለአፈር አያያዝ አሠራሮቻችን ትኩረት ሰጥተን መሥራት አስፈላጊ ነው:: በዓለም በውኃ አቅርቦት ማነስና በአፈር መሸርሸር የተነሣ የመሬት መራቆት እየተባባሰ ነው። #አረንጓዴዐሻራ ጥረታችን የግብርና ምርታማነትን እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እንዲቻል በርካታና ውስብስብ ችግሮችን ለመፍታት ያለመ ነው። "
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ
የደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቀዶ ጥገና ክፍል ከነገ ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚገባ ተገለጸ
*******
(ኢ ፕ ድ)
በአሸባሪው ህወሓት ምክንያት ውድመት ደርሶበት የነበረው የደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከረጂ ድርጅቶ በተገኘ ድጋፍ የቀዶ ጥገና አገልግሎት ክፍሉከነገ ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚገባ ተገለጸ።
የሆስፒታሉ ስራ አሰኪያጅ ዶክተር ሀይማኖት አየለ ለፋና እንደተናገሩት፥ ሆስፒታሉ ከዚህ በፌት 8 የሚደርሱ የቀዶ ጥገና ማሽነሪዎች የነበሩት ቢሆንም ቡድኑ ባደረሰው ጥቃት ሙሉ በሙሉ ወድሟል።
የቀዶ ጥገና ክፍሉ አስፈላጊነት ላቅ ያለ መሆኑን የገለጹት ስራ አስኪያጇ ሰዎች ለሰዎች ድርጅት 5 ሚሊየን እንዱሁም ዮ ኤስ ኤይድ ትራንስፎርም የተባሉ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ባደረጉት ድጋፍ አሁን ላይ 7 ማሸነሪዎች የገጠማ ሰራቸው ተጠናቆ ከነገ ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ይጀምራሉ ብለዋል።
አሁን ላይ ስራ የሚጀምረው የቀዶ ጥገና ክፍሉ ከዚህ በፌት አገልግሎት ይሰጥበት ከነበረው በተሻለ መልኩ የተደራጀ መሆኑንም ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ በመልሶ ግንባታ ሂደቱ በተሻለ መንገድ እየተገነባ ነው ያሉት ስራ አስኪያጇ የተገልጋዮች ማረፊያ ግንባታም እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።
በመልሶ ግንባታ ሂደቱ ረጂ ድርጅቶች እና ማህበረሰቡ እያደረገ ያለውን ጥረት ያደነቁት ስራ አስኪያጇ የሚደረጉ ድጋፎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
*******
(ኢ ፕ ድ)
በአሸባሪው ህወሓት ምክንያት ውድመት ደርሶበት የነበረው የደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከረጂ ድርጅቶ በተገኘ ድጋፍ የቀዶ ጥገና አገልግሎት ክፍሉከነገ ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚገባ ተገለጸ።
የሆስፒታሉ ስራ አሰኪያጅ ዶክተር ሀይማኖት አየለ ለፋና እንደተናገሩት፥ ሆስፒታሉ ከዚህ በፌት 8 የሚደርሱ የቀዶ ጥገና ማሽነሪዎች የነበሩት ቢሆንም ቡድኑ ባደረሰው ጥቃት ሙሉ በሙሉ ወድሟል።
የቀዶ ጥገና ክፍሉ አስፈላጊነት ላቅ ያለ መሆኑን የገለጹት ስራ አስኪያጇ ሰዎች ለሰዎች ድርጅት 5 ሚሊየን እንዱሁም ዮ ኤስ ኤይድ ትራንስፎርም የተባሉ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ባደረጉት ድጋፍ አሁን ላይ 7 ማሸነሪዎች የገጠማ ሰራቸው ተጠናቆ ከነገ ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ይጀምራሉ ብለዋል።
አሁን ላይ ስራ የሚጀምረው የቀዶ ጥገና ክፍሉ ከዚህ በፌት አገልግሎት ይሰጥበት ከነበረው በተሻለ መልኩ የተደራጀ መሆኑንም ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ በመልሶ ግንባታ ሂደቱ በተሻለ መንገድ እየተገነባ ነው ያሉት ስራ አስኪያጇ የተገልጋዮች ማረፊያ ግንባታም እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።
በመልሶ ግንባታ ሂደቱ ረጂ ድርጅቶች እና ማህበረሰቡ እያደረገ ያለውን ጥረት ያደነቁት ስራ አስኪያጇ የሚደረጉ ድጋፎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
ከአምራች ኢንዱስትሪው ከ390 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለፀ
*******
(ኢ ፕ ድ)
ለአምራች ኢንዱስትሪው ትኩረት በመስጠት አዳዲስ ኢንዱስትሪዎችን በመሳብ፣ ነባሮቹን በማጠናከር ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የተሻለ የሀገር ኢኮኖሚ ለመገንባት እየተሠራ መሆኑን የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ተናገሩ።
በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከአምራች ኢንዱስትሪው ምርት ለውጪ ገበያ በማቅረብ 390 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል። የእቅዱንም 87 በመቶ መፈፀሙን ነው የተገለጸው።
በዘርፉ ያሉ ችግሮችን መቅረፍ እና ምቹ ሁኔታዎችን በማመቻቸት ሀገሪቷ ከዘርፉ የምታገኘውን ገቢ ለማሳደግ የሚመለከታቸው አካላት በትጋት ሊሠሩ ይገባልም ብለዋል።
የኢትዮጵያን እናምርት በሚል መሪ ሐሳብ የሌሎች ውጤታማ ሀገራት ተሞክሮ ተቀምሮበት አምራች ኢንዱስትሪው ተወዳዳሪና ውጤታማ ለማድረግ እየተሰራ እንደሆነ ሚኒስትሩ መናገራቸውን የአሚኮ ዘገባ ያመለክታል።
የፌዴራል እና የክልሎች የሥራ ኀላፊዎች በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ ነባር ኢንቨስትመንቶችን ጎብኝተዋል፡፡
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
*******
(ኢ ፕ ድ)
ለአምራች ኢንዱስትሪው ትኩረት በመስጠት አዳዲስ ኢንዱስትሪዎችን በመሳብ፣ ነባሮቹን በማጠናከር ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የተሻለ የሀገር ኢኮኖሚ ለመገንባት እየተሠራ መሆኑን የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ተናገሩ።
በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከአምራች ኢንዱስትሪው ምርት ለውጪ ገበያ በማቅረብ 390 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል። የእቅዱንም 87 በመቶ መፈፀሙን ነው የተገለጸው።
በዘርፉ ያሉ ችግሮችን መቅረፍ እና ምቹ ሁኔታዎችን በማመቻቸት ሀገሪቷ ከዘርፉ የምታገኘውን ገቢ ለማሳደግ የሚመለከታቸው አካላት በትጋት ሊሠሩ ይገባልም ብለዋል።
የኢትዮጵያን እናምርት በሚል መሪ ሐሳብ የሌሎች ውጤታማ ሀገራት ተሞክሮ ተቀምሮበት አምራች ኢንዱስትሪው ተወዳዳሪና ውጤታማ ለማድረግ እየተሰራ እንደሆነ ሚኒስትሩ መናገራቸውን የአሚኮ ዘገባ ያመለክታል።
የፌዴራል እና የክልሎች የሥራ ኀላፊዎች በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ ነባር ኢንቨስትመንቶችን ጎብኝተዋል፡፡
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
ምክር ቤቱ አገራዊ ምክክሩ አካታችና ግልጽ እንዲሆን በትኩረት መሥራት እንደሚገባ አሳሰበ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
አገራዊ ምክክሩ አካታችና ግልጽ ሆኖ በሁሉም ኢትዮጵያውያን ዘንድ ቅቡልነት እንዲኖረው በትኩረት መሥራት እንደሚገባ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አሳሰበ።
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ዶክተር ራሔል ባፌ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ አገራዊ ምክክሩ ለዘመናት ሲንከባለል የመጣውን ችግር በመፍታት የሁሉም ነገር መፍትሔ ይሆናል የሚል ተስፋ ተጥሎበታል። በመሆኑም ሂደቱ ግልጽና አካታች ሆኖ በሁሉም ባለድርሻ አካላት ዘንድ ቅቡልነት እንዲያገኝ መሥራት ይገባል ።
አገራዊ ምክክሩ ገና ጅምር ዝግጅት ላይ ይገኛል ያሉት ዶክተር ራሔል፤ የተጠበቀውን ውጤት እንዲያመጣ ከአሁን ጀምሮ ለሁሉም ግልጽ ሆኖ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በንቃት የሚሳተፉበት እንዲሆን መሠራት እንዳለበት
https://www.press.et/?p=71094
*****************
(ኢ ፕ ድ)
አገራዊ ምክክሩ አካታችና ግልጽ ሆኖ በሁሉም ኢትዮጵያውያን ዘንድ ቅቡልነት እንዲኖረው በትኩረት መሥራት እንደሚገባ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አሳሰበ።
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ዶክተር ራሔል ባፌ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ አገራዊ ምክክሩ ለዘመናት ሲንከባለል የመጣውን ችግር በመፍታት የሁሉም ነገር መፍትሔ ይሆናል የሚል ተስፋ ተጥሎበታል። በመሆኑም ሂደቱ ግልጽና አካታች ሆኖ በሁሉም ባለድርሻ አካላት ዘንድ ቅቡልነት እንዲያገኝ መሥራት ይገባል ።
አገራዊ ምክክሩ ገና ጅምር ዝግጅት ላይ ይገኛል ያሉት ዶክተር ራሔል፤ የተጠበቀውን ውጤት እንዲያመጣ ከአሁን ጀምሮ ለሁሉም ግልጽ ሆኖ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በንቃት የሚሳተፉበት እንዲሆን መሠራት እንዳለበት
https://www.press.et/?p=71094
በኢትዮጵያና በጎረቤት አገራት መካከል ያለው የነዳጅ ዋጋ ልዩነት ሕገወጥ ንግዱን እያባበሰው መሆኑ ተገለጸ
****************
(ኢ ፕ ድ)
በአሁኑ ወቅት ነዳጅ በኢትዮጵያ የሚሸጥበት እና በጎረቤት አገራት የሚሸጥበት ዋጋ ልዩነት የተጋነነ መሆኑ ሕገወጥ ንግዱን እንዳባባሰው የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ገለፀ።
የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ታደሰ ኃይለማርያም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ መንግሥት የነዳጅ ዋጋን ከጎረቤት አገራት የነዳጅ መሸጫ ዋጋ ያለው የተጋነነ ልዩነት ባለማጥበቡ ምክንያት አገር ውስጥ በተሰገሰጉ ሕገወጥ ነጋዴዎች አማካኝነት ከአገር በሚወጡና ሕገወጥ ንግዱ ተባብሷል።
በአዲስ አበባም ሆነ በክልል ከተሞች ነዳጅ በየሥርቻው ሊሸጥ የበቃው ነዳጅ በተገቢው የዋጋ ተመን እንዲሸጥ ባለመደረጉ ነው ሲሉ
https://www.press.et/?p=71097
****************
(ኢ ፕ ድ)
በአሁኑ ወቅት ነዳጅ በኢትዮጵያ የሚሸጥበት እና በጎረቤት አገራት የሚሸጥበት ዋጋ ልዩነት የተጋነነ መሆኑ ሕገወጥ ንግዱን እንዳባባሰው የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ገለፀ።
የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ታደሰ ኃይለማርያም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ መንግሥት የነዳጅ ዋጋን ከጎረቤት አገራት የነዳጅ መሸጫ ዋጋ ያለው የተጋነነ ልዩነት ባለማጥበቡ ምክንያት አገር ውስጥ በተሰገሰጉ ሕገወጥ ነጋዴዎች አማካኝነት ከአገር በሚወጡና ሕገወጥ ንግዱ ተባብሷል።
በአዲስ አበባም ሆነ በክልል ከተሞች ነዳጅ በየሥርቻው ሊሸጥ የበቃው ነዳጅ በተገቢው የዋጋ ተመን እንዲሸጥ ባለመደረጉ ነው ሲሉ
https://www.press.et/?p=71097
የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት በክልሉ የተለያዩ እርምጃዎች እየተወሰዱ ናቸው
*************************
(ኢ ፕ ድ)
የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት በክልሉ የተለያዩ እርምጃዎች እየተወሰዱ እንደሆነ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት አስታወቀ።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት; ከክልሉ ነዋሪዎች ጋር በቅርቡ በተደረገው ውይይት ከተነሱ የሕዝብ ጥቄዎች አንዱ የኑሮ ውድነት ነው። ይህንን ችግር ለመቅረፍ ኅብረተሰቡን በማደራጀት ሸቀጦችንና ምርቶች የፍጆታ እቃዎች በክልሉ ዋና ዋና ከተሞች በኅብረት ሥራ ማኅበራት በኩል እንዲቀርቡ የማድረግ ሥራ መጀመሩን የጠቆሙት ርዕሰ መስተዳድሩ፤በሚቀጥለው የምርት ዘመን ምግብ ነክ ምርቶች ላይ እጥረት እንዳይገጥም ከወዲሁ የግብርና ሥራዎች በተለየ ትኩረት
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጠቀሙ
https://www.press.et/?p=71101
*************************
(ኢ ፕ ድ)
የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት በክልሉ የተለያዩ እርምጃዎች እየተወሰዱ እንደሆነ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት አስታወቀ።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት; ከክልሉ ነዋሪዎች ጋር በቅርቡ በተደረገው ውይይት ከተነሱ የሕዝብ ጥቄዎች አንዱ የኑሮ ውድነት ነው። ይህንን ችግር ለመቅረፍ ኅብረተሰቡን በማደራጀት ሸቀጦችንና ምርቶች የፍጆታ እቃዎች በክልሉ ዋና ዋና ከተሞች በኅብረት ሥራ ማኅበራት በኩል እንዲቀርቡ የማድረግ ሥራ መጀመሩን የጠቆሙት ርዕሰ መስተዳድሩ፤በሚቀጥለው የምርት ዘመን ምግብ ነክ ምርቶች ላይ እጥረት እንዳይገጥም ከወዲሁ የግብርና ሥራዎች በተለየ ትኩረት
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጠቀሙ
https://www.press.et/?p=71101
የሸቀጦች ዋጋ ላይ እየታየ ያለው የዋጋ ጭማሪ የሸማቾችን የመግዛት አቅም ፈትኗል
****************
(ኢ ፕ ድ)
በየጊዜው እየጨመረ በመጣው የመሠረታዊ የሸቀጦች ዋጋ ጭማሪ የመግዛት አቅማቸውን እየተፈታተነ መሆኑን ሸማቾች ተናገሩ። መንግሥት ኢኮኖሚውን ለማረጋጋት መሠረታዊ በሆኑ ሸቀጦች ላይ የአጭር ጊዜ የዋጋ ተመን እንዲያወጣ ተጠየቀ።
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች በመዘዋወር ሸማቾችንና ነጋዴዎችን በጉዳዩ ላይ አነጋግሯል፤ አስተያየታቸውን የሰጡት የአዲስ አበባ ነዋሪ ወይዘሮ ደስታ ደበሌ እንደሚሉት በመሠረታዊ የሸቀጦች ዋጋ ላይ በየጊዜው ከፍተኛ ጭማሪ እየታየ ነው። ይህ መሆኑም ምርቶችን የመግዛት አቅማቸው ላይ ጫና ፈጥሯል።
ከአንድ ወር በፊት 105 ብር የነበረው የአገር ውስጥ ምስር በአሁኑ ጊዜ 130 ብር ገብቷል፤ 95 ብር የነበረው ከውጭ የገባው ምስር ደግሞ ከ100 ብር በላይ እየተሸጠ ስለመሆኑ መታዘባቸውን ተናግረዋል። ቡና በኪሎ እስከ 400 ብር፣ ዘይት አምስት ሊትር ደግሞ 900 ብር መሸመታቸውን ተናግረዋል።
ለመሠረታዊ የሸቀጦች ዋጋ ጭማሪ ከነጋዴዎች በኩል የሚሰጠው ምላሽ ከአከፋፋዮች ጭማሪ በማሳየቱና እቃ ስለማይገባ የሚል ቢሆንም በአገር ውስጥ
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጠቀሙ
https://www.press.et/?p=71104
****************
(ኢ ፕ ድ)
በየጊዜው እየጨመረ በመጣው የመሠረታዊ የሸቀጦች ዋጋ ጭማሪ የመግዛት አቅማቸውን እየተፈታተነ መሆኑን ሸማቾች ተናገሩ። መንግሥት ኢኮኖሚውን ለማረጋጋት መሠረታዊ በሆኑ ሸቀጦች ላይ የአጭር ጊዜ የዋጋ ተመን እንዲያወጣ ተጠየቀ።
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች በመዘዋወር ሸማቾችንና ነጋዴዎችን በጉዳዩ ላይ አነጋግሯል፤ አስተያየታቸውን የሰጡት የአዲስ አበባ ነዋሪ ወይዘሮ ደስታ ደበሌ እንደሚሉት በመሠረታዊ የሸቀጦች ዋጋ ላይ በየጊዜው ከፍተኛ ጭማሪ እየታየ ነው። ይህ መሆኑም ምርቶችን የመግዛት አቅማቸው ላይ ጫና ፈጥሯል።
ከአንድ ወር በፊት 105 ብር የነበረው የአገር ውስጥ ምስር በአሁኑ ጊዜ 130 ብር ገብቷል፤ 95 ብር የነበረው ከውጭ የገባው ምስር ደግሞ ከ100 ብር በላይ እየተሸጠ ስለመሆኑ መታዘባቸውን ተናግረዋል። ቡና በኪሎ እስከ 400 ብር፣ ዘይት አምስት ሊትር ደግሞ 900 ብር መሸመታቸውን ተናግረዋል።
ለመሠረታዊ የሸቀጦች ዋጋ ጭማሪ ከነጋዴዎች በኩል የሚሰጠው ምላሽ ከአከፋፋዮች ጭማሪ በማሳየቱና እቃ ስለማይገባ የሚል ቢሆንም በአገር ውስጥ
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጠቀሙ
https://www.press.et/?p=71104
ከኢድ እስከ ኢድ መርሐ ግብር ላይ በአማራና አፋር በጦርነቱ የተጎዱ መስጅዶችን የማስጎብኘት ዕቅድ ተይዟል
*************
(ኢ ፕ ድ)
ከኢድ እስከ ኢድ በተሰኘው መርሐ ግብር በአማራና አፋር ክልሎች በጦርነቱ የተጎዱ መስጅዶችንና አካባቢዎችን የማስጎብኘት ዕቅድ መያዙን የከኢድ እስከ ኢድ አገራዊ ጥሪ አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ።
በጦርነቱ ምክንያት ውድመት የደረሰባቸውን መስጂዶች የማስጎብኘትና ከዲያስፖራው ማኅበረሰብ ጋር የመልሶ ማቋቋም ዕቅድ እንዳለም አስተባባሪ ኮሚቴው ገልጿል።
የአስተባባሪ ኮሚቴው አባል ኡስታዝ ካሚል ሸምሱ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንዳስታወቁት፤ በኢድ እስከ ኢድ የተሰኘውን አገራዊ ጥሪ ተከትለው ወደ አገር ቤት የሚመጡ ዳያስፖራዎች በአማራና አፋር አካባቢዎች በጦርነቱ የተጎዱ የተመረጡ ስፍራዎችንና መስጂዶችን እንዲጎበኙ ይደረጋል።
የጉብኝት መርሐ ግብሮቹ ከሚካሄድባቸው አካባቢዎች መካከል በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር፤ ሰሜንና ደቡብ ወሎ ዞኖች እንዲሁም በአፋር ክልል የተለያዩ ዞኖች
https://www.press.et/?p=71111
*************
(ኢ ፕ ድ)
ከኢድ እስከ ኢድ በተሰኘው መርሐ ግብር በአማራና አፋር ክልሎች በጦርነቱ የተጎዱ መስጅዶችንና አካባቢዎችን የማስጎብኘት ዕቅድ መያዙን የከኢድ እስከ ኢድ አገራዊ ጥሪ አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ።
በጦርነቱ ምክንያት ውድመት የደረሰባቸውን መስጂዶች የማስጎብኘትና ከዲያስፖራው ማኅበረሰብ ጋር የመልሶ ማቋቋም ዕቅድ እንዳለም አስተባባሪ ኮሚቴው ገልጿል።
የአስተባባሪ ኮሚቴው አባል ኡስታዝ ካሚል ሸምሱ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንዳስታወቁት፤ በኢድ እስከ ኢድ የተሰኘውን አገራዊ ጥሪ ተከትለው ወደ አገር ቤት የሚመጡ ዳያስፖራዎች በአማራና አፋር አካባቢዎች በጦርነቱ የተጎዱ የተመረጡ ስፍራዎችንና መስጂዶችን እንዲጎበኙ ይደረጋል።
የጉብኝት መርሐ ግብሮቹ ከሚካሄድባቸው አካባቢዎች መካከል በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር፤ ሰሜንና ደቡብ ወሎ ዞኖች እንዲሁም በአፋር ክልል የተለያዩ ዞኖች
https://www.press.et/?p=71111
አፓርታማዎችን በሳምንት የሚያጠናቅቅ የፈጠራ ውጤት ይዞ በፋይናንስ የሚፈተነው ወጣት
****************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን ዘርፍ 60 በመቶ ያህሉን ዋና ዋና የግንባታ ዕቃዎቿን ከውጭ አገራት ነው የምታስገባው። ለዚህም ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ወጪ ታደርጋለች። ይህን የውጭ ምንዛሪ ለማደን በአገር ልጆች የሚሠሩ የፈጠራ ውጤቶችን ከመጠቀም ይልቅ ከውጭ የሚመጡ ግብዓቶችን መጠቀም የተለመደ ተግባር ሁኗል።
በዚህ ምክንያትም የአገር ውስጥ የፈጠራ ባለቤቶችን ደግፎ ለቁም ነገርና ለውጤት ማብቃት አልተለመደም። ወንድማገኝ ገለታ ከእነዚያ የፈጠራ ባለቤቶች መካከል አንዱ ነው። የዜጎችን ሕይወት ይቀይራሉ፤ የኑሯቸውንም ሁኔታ ያሻሽላሉ ያላቸውን የተለያዩ ፈጠራዎችን
https://www.press.et/?p=71112
****************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን ዘርፍ 60 በመቶ ያህሉን ዋና ዋና የግንባታ ዕቃዎቿን ከውጭ አገራት ነው የምታስገባው። ለዚህም ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ወጪ ታደርጋለች። ይህን የውጭ ምንዛሪ ለማደን በአገር ልጆች የሚሠሩ የፈጠራ ውጤቶችን ከመጠቀም ይልቅ ከውጭ የሚመጡ ግብዓቶችን መጠቀም የተለመደ ተግባር ሁኗል።
በዚህ ምክንያትም የአገር ውስጥ የፈጠራ ባለቤቶችን ደግፎ ለቁም ነገርና ለውጤት ማብቃት አልተለመደም። ወንድማገኝ ገለታ ከእነዚያ የፈጠራ ባለቤቶች መካከል አንዱ ነው። የዜጎችን ሕይወት ይቀይራሉ፤ የኑሯቸውንም ሁኔታ ያሻሽላሉ ያላቸውን የተለያዩ ፈጠራዎችን
https://www.press.et/?p=71112