ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው 200 ሰዎች ማዕድ አጋሩ
************
(ኢ ፕ ድ)
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ለ200 ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው አቅመ ደካሞች ማዕድ አጋሩ።
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በተካሄደው የማዕድ ማጋራት ስነስርዓት ላይ ዶክተር ዐቢይ አህመድ ባስተላፉት መልዕክት ችግር ሲያጋጥም ተካፍሎ መብላት የቆየ ልምዳችን ነው ብለዋል።
በዒድም ሆነ በፋሲካ በዓላት ማዕድ እያጋሩ አብሮ መብላት ባህላችን ነው፤ ይህንንም አጠናክሮ መቀጠል ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።
በማዕድ ማጋራቱ የጓሮ አትክልትን በአነስተኛ ቦታ መጠቀምን ለማስተማር ያለመ በፕላስቲክ ዕቃ የተዘጋጀ የአትክልት ችግኝ ከተለያዩ የአዲስ አበባ ከተማ አካባቢዎች ተለይተው በማዕድ ማጋራቱ ላይ ለተካፈሉ ዜጎች ተበርክቶላቸዋል።
በማዕድ ማጋራቱ የተካፈሉ ሰዎችም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ምስጋና አቅርበዋል።
በጌትነት ተስፋማርያም
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
************
(ኢ ፕ ድ)
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ለ200 ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው አቅመ ደካሞች ማዕድ አጋሩ።
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በተካሄደው የማዕድ ማጋራት ስነስርዓት ላይ ዶክተር ዐቢይ አህመድ ባስተላፉት መልዕክት ችግር ሲያጋጥም ተካፍሎ መብላት የቆየ ልምዳችን ነው ብለዋል።
በዒድም ሆነ በፋሲካ በዓላት ማዕድ እያጋሩ አብሮ መብላት ባህላችን ነው፤ ይህንንም አጠናክሮ መቀጠል ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።
በማዕድ ማጋራቱ የጓሮ አትክልትን በአነስተኛ ቦታ መጠቀምን ለማስተማር ያለመ በፕላስቲክ ዕቃ የተዘጋጀ የአትክልት ችግኝ ከተለያዩ የአዲስ አበባ ከተማ አካባቢዎች ተለይተው በማዕድ ማጋራቱ ላይ ለተካፈሉ ዜጎች ተበርክቶላቸዋል።
በማዕድ ማጋራቱ የተካፈሉ ሰዎችም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ምስጋና አቅርበዋል።
በጌትነት ተስፋማርያም
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
"የመስጠት ተግባራትን በማስፋት በእኩልነት ተደራሽ የሆነ ማኅበረሰብን ለመፍጠር ከሚያስችሉ ግብአቶች አንዱ ነው"
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
ከበዓል ሰሞን ባሻገር የመስጠት ተግባራችንን በማስፋት በእኩልነት ተደራሽ የሆነ ማኅበረሰብን ለመፍጠር ከሚያስችሉ ግብአቶች አንዱ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ።
“ያለንን ማካፈል የባህላችን አንድ አካል ሆኖ የዘለቀ ዕሴት ነው” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ማካፈል ዐሥር እጥፍ መልሶ የሚያስሸልም ተግባር መሆኑን ገልጸዋል።
“ከበዓል ሰሞን ባሻገር በቀጣይነት የመስጠት ተግባራችንን ማስፋት በእኩልነት ተደራሽ የሆነ ማኅበረሰብን ለመፍጠር ከሚያስችሉ ግብአቶች አንዱ ነው” ብለዋል።
በተለያየ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ሁሉ 'ማዕድ ማጋራት'ን እንዲያሰፉ አበረታታለሁ ብለዋል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት።
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
ከበዓል ሰሞን ባሻገር የመስጠት ተግባራችንን በማስፋት በእኩልነት ተደራሽ የሆነ ማኅበረሰብን ለመፍጠር ከሚያስችሉ ግብአቶች አንዱ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ።
“ያለንን ማካፈል የባህላችን አንድ አካል ሆኖ የዘለቀ ዕሴት ነው” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ማካፈል ዐሥር እጥፍ መልሶ የሚያስሸልም ተግባር መሆኑን ገልጸዋል።
“ከበዓል ሰሞን ባሻገር በቀጣይነት የመስጠት ተግባራችንን ማስፋት በእኩልነት ተደራሽ የሆነ ማኅበረሰብን ለመፍጠር ከሚያስችሉ ግብአቶች አንዱ ነው” ብለዋል።
በተለያየ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ሁሉ 'ማዕድ ማጋራት'ን እንዲያሰፉ አበረታታለሁ ብለዋል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት።
የአምነስቲና የሂዩማንራይትስዎች ጥምር የምርመራ ሪፖርት አድሏዊና ችግር ያለበት መሆኑን አብን ገለጸ
****************
(ኢ ፕ ድ)
አምነስቲ ኢንተርናሽናልና ሂዩማን ራይትስዎች ያወጡት ጥምር የምርመራ ሪፖርት የመረጃ አሰባሰብ፣ የመረጃ ትንተና፣ ድምዳሜውና በመፍትሄነት ያስቀመጡት ሃሳብ አድሏዊና ችግር ያለበት መሆኑን አብን (የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ) ገለጸ፡፡
የአብን ምክትል ሊቀመንበር አቶ መልካሙ ሹምዬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ተቋማቱ ያወጡት ሪፖርት ዓለም አቀፍ የምርመራ ደረጃን አያሟላም፤ አድሏዊና ችግር ያለበትም ነው::
የተዛባና የአንድ ወገን ፍላጎትን ለማሳካት የተሰራ፣ ሕወሓት በኃይልና በጠመንጃ አፈሙዝ ሞክሮ ያላሳካውን በዲፕሎማሲና ዓለምአቀፍ ጫና ፈጥሮ ለማሳካት ታቅዶ የተተገበረ ፖለቲካዊ ዓላማን ለማሳካት የተሰራ ሪፖርት መሆኑንም አመልክተዋል::
በተለይም በሰብዓዊ መብት ላይ ወንጀል ተፈጽሟል ከተባለ ተፈጸመ የተባለው ወንጀል ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ መረጋገጥ ይኖርበታል:: ወንጀል የፈጸሙ ሰዎችን በስልክ በማነጋገር ተሰርቷል ያሉትም ቢሆን ተገቢውን የመረጃ አሰባሰብ ደረጃን አያሟላም ብለዋል::
ለሰብዓዊ መብት መከበርና መጠበቅ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን እንደግፋለን:: ደረጃቸውን የጠበቁና ገለልተኛ ምርመራዎችም እንዲካሄዱ እንፈልጋለን:: እነዚህ ተቋማት ግን የምዕራባውያን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ማስፈጸሚያ መሳሪያ ሆነው የሚያገለግሉ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71180
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
****************
(ኢ ፕ ድ)
አምነስቲ ኢንተርናሽናልና ሂዩማን ራይትስዎች ያወጡት ጥምር የምርመራ ሪፖርት የመረጃ አሰባሰብ፣ የመረጃ ትንተና፣ ድምዳሜውና በመፍትሄነት ያስቀመጡት ሃሳብ አድሏዊና ችግር ያለበት መሆኑን አብን (የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ) ገለጸ፡፡
የአብን ምክትል ሊቀመንበር አቶ መልካሙ ሹምዬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ተቋማቱ ያወጡት ሪፖርት ዓለም አቀፍ የምርመራ ደረጃን አያሟላም፤ አድሏዊና ችግር ያለበትም ነው::
የተዛባና የአንድ ወገን ፍላጎትን ለማሳካት የተሰራ፣ ሕወሓት በኃይልና በጠመንጃ አፈሙዝ ሞክሮ ያላሳካውን በዲፕሎማሲና ዓለምአቀፍ ጫና ፈጥሮ ለማሳካት ታቅዶ የተተገበረ ፖለቲካዊ ዓላማን ለማሳካት የተሰራ ሪፖርት መሆኑንም አመልክተዋል::
በተለይም በሰብዓዊ መብት ላይ ወንጀል ተፈጽሟል ከተባለ ተፈጸመ የተባለው ወንጀል ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ መረጋገጥ ይኖርበታል:: ወንጀል የፈጸሙ ሰዎችን በስልክ በማነጋገር ተሰርቷል ያሉትም ቢሆን ተገቢውን የመረጃ አሰባሰብ ደረጃን አያሟላም ብለዋል::
ለሰብዓዊ መብት መከበርና መጠበቅ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን እንደግፋለን:: ደረጃቸውን የጠበቁና ገለልተኛ ምርመራዎችም እንዲካሄዱ እንፈልጋለን:: እነዚህ ተቋማት ግን የምዕራባውያን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ማስፈጸሚያ መሳሪያ ሆነው የሚያገለግሉ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71180
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
"በወልቃይት ጠገዴ ያልተነገረ ካልሆነ በስተቀር ያልተፈጸመ የግፍ አይነት የለም" - ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ
*******
(ኢ ፕ ድ)
አሸባሪው ሕወሓት በኢትዮጵያ በተለይም በወልቃይት፣ ጠገዴና ሁመራ ሕዝብ ላይ ሳይነገር የቆየ ካልሆነ በስተቀር የግፍና የጭካኔ አይነቶችን ሁሉ መፈፀሙን የወልቃይት ጠገዴና ሁመራ አካባቢ ምክትል አስተዳዳሪና የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ተናገሩ፡፡
ቡድኑ አንዱን ከፍ፤ ሌላውን ዝቅ በማድረግ የቅኝ ገዢዎችን የአገዛዝ ስርዓት ሲከተል እንደነበርም ተናግረዋል፡፡
ኮሎኔል ደመቀ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በሰጡት ቃለምልልስ እንደገለፁት፣ ቡድኑ የውጭ ወራሪዎችን ተልዕኮና ማኒፌስቶ ይዞ ሲሰራ የመጣ ኃይል በመሆኑ ስልጣን ከያዘ በኋላ ህዝቡን በዘር፣ በጎሳ፣ በሃይማኖት እና በአካባቢ እየከፋፈለ እርስ በእርሱ እንዲባላ ሲሰራ የኖረና አሁንም ያንኑ ካላስቀጠልኩ እያለ የሚዋጋ ኃይል ነው::
ሕወሓት ኢትዮጵያን ለማጥፋት በቅድሚያ አማራን ማጥፋት ነው የሚል ትርክት በመያዝም በተለይ በአማራ ሕዝብ ላይ ከፍተኛ ግፍና መከራ መፈጸሙንም ተናግረዋል::
ይህ ቡድን በይፋ ኢትዮጵያን ለማፍረስ ሲኦል ድረስም ቢሆን እንሄዳለን ያለ ኃይል ነው ያሉት ኮሎኔል ደመቀ፤ ይህ ደግሞ ትልቁ የጥፋት ኃይል መሆኑን ምስክር እንደሆነ ጠቁመዋል::
ሕወሓት የኢትዮጵያ ዋነኛ ጠላት የሆኑት የውጭ ኃይሎች ታዛዥና ጉዳይ አስፈጻሚ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71170
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
*******
(ኢ ፕ ድ)
አሸባሪው ሕወሓት በኢትዮጵያ በተለይም በወልቃይት፣ ጠገዴና ሁመራ ሕዝብ ላይ ሳይነገር የቆየ ካልሆነ በስተቀር የግፍና የጭካኔ አይነቶችን ሁሉ መፈፀሙን የወልቃይት ጠገዴና ሁመራ አካባቢ ምክትል አስተዳዳሪና የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ተናገሩ፡፡
ቡድኑ አንዱን ከፍ፤ ሌላውን ዝቅ በማድረግ የቅኝ ገዢዎችን የአገዛዝ ስርዓት ሲከተል እንደነበርም ተናግረዋል፡፡
ኮሎኔል ደመቀ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በሰጡት ቃለምልልስ እንደገለፁት፣ ቡድኑ የውጭ ወራሪዎችን ተልዕኮና ማኒፌስቶ ይዞ ሲሰራ የመጣ ኃይል በመሆኑ ስልጣን ከያዘ በኋላ ህዝቡን በዘር፣ በጎሳ፣ በሃይማኖት እና በአካባቢ እየከፋፈለ እርስ በእርሱ እንዲባላ ሲሰራ የኖረና አሁንም ያንኑ ካላስቀጠልኩ እያለ የሚዋጋ ኃይል ነው::
ሕወሓት ኢትዮጵያን ለማጥፋት በቅድሚያ አማራን ማጥፋት ነው የሚል ትርክት በመያዝም በተለይ በአማራ ሕዝብ ላይ ከፍተኛ ግፍና መከራ መፈጸሙንም ተናግረዋል::
ይህ ቡድን በይፋ ኢትዮጵያን ለማፍረስ ሲኦል ድረስም ቢሆን እንሄዳለን ያለ ኃይል ነው ያሉት ኮሎኔል ደመቀ፤ ይህ ደግሞ ትልቁ የጥፋት ኃይል መሆኑን ምስክር እንደሆነ ጠቁመዋል::
ሕወሓት የኢትዮጵያ ዋነኛ ጠላት የሆኑት የውጭ ኃይሎች ታዛዥና ጉዳይ አስፈጻሚ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71170
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼