የሰላም ስምምነቱ የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዲሻሻል ያደርጋል
******************
(ኢ ፕ ድ)
“በኢትዮጵያ መንግሥትና በሕወሓት መካከል የተደረገው የሰላም ስምምነት የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዲሻሻል ያደርጋል” ሲሉ በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የዲፕሎማሲና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር አቶ እንዳለ ንጉሴ አስታወቁ።
መምህር እንዳለ ንጉሴ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በኢትዮጵያ መንግሥትና በሕወሓት መካከል የተደረገው ስምምነት ለኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው ዘርፍ ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል።
ኢትዮጵያ ከተለያዩ አቅጣጫዎች ሲደረግባት የነበረውን ዲፕሎማሲያዊ ጫና በአሸናፊነት የተወጣች በመሆኑ ምዕራባውያን ያላቸውን ግንኙነት እንዲፈትሹ ይገደዳሉ ነው ያሉት።
እንደ አቶ እንዳለ ገለፃ፤ምዕራባውያን የጥቅምና የአመለካከት ጉዳይ በመኖሩ ከዚህ በኋላ ባለው ሂደት አርፈው ይቀመጣሉ ማለት አይደለም፤ ነገር ግን በቀጥታ ጫና የሚያደርጉበት መንገድ ይቀንሳል፤ኢትዮጵያን ለማፍረስ ይጠቀሙበት የነበረው ግጭት ወደ ስምምነት በመምጣቱ የጸጥታው ምክር ቤትና የአውሮፓ ኅብረት በየጊዜው ስብሰባ ማድረግ አይችሉም። ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ሚዲያዎቻቸውን ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=85655
ትዊተር 👇
https://twitter.com/PressEthio
******************
(ኢ ፕ ድ)
“በኢትዮጵያ መንግሥትና በሕወሓት መካከል የተደረገው የሰላም ስምምነት የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዲሻሻል ያደርጋል” ሲሉ በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የዲፕሎማሲና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር አቶ እንዳለ ንጉሴ አስታወቁ።
መምህር እንዳለ ንጉሴ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በኢትዮጵያ መንግሥትና በሕወሓት መካከል የተደረገው ስምምነት ለኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው ዘርፍ ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል።
ኢትዮጵያ ከተለያዩ አቅጣጫዎች ሲደረግባት የነበረውን ዲፕሎማሲያዊ ጫና በአሸናፊነት የተወጣች በመሆኑ ምዕራባውያን ያላቸውን ግንኙነት እንዲፈትሹ ይገደዳሉ ነው ያሉት።
እንደ አቶ እንዳለ ገለፃ፤ምዕራባውያን የጥቅምና የአመለካከት ጉዳይ በመኖሩ ከዚህ በኋላ ባለው ሂደት አርፈው ይቀመጣሉ ማለት አይደለም፤ ነገር ግን በቀጥታ ጫና የሚያደርጉበት መንገድ ይቀንሳል፤ኢትዮጵያን ለማፍረስ ይጠቀሙበት የነበረው ግጭት ወደ ስምምነት በመምጣቱ የጸጥታው ምክር ቤትና የአውሮፓ ኅብረት በየጊዜው ስብሰባ ማድረግ አይችሉም። ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ሚዲያዎቻቸውን ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=85655
ትዊተር 👇
https://twitter.com/PressEthio
የባንኩን ዘርፍ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት የማድረጉ ሂደት በውስን የውጭ ባንኮች ይጀመራል
******************
(ኢ ፕ ድ)
በኢትዮጵያ የባንክ ዘርፉን ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት የማድረጉ ሂደት ውስን ቁጥር ባላቸው የውጭ ባንኮች ብቻ የሚጀመር መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ተቋማት ሱፐርቪዥን ምክትል ገዥ ሰለሞን ደስታ እንደገለጹት÷ የውጭ ባንኮች ይዘውት የሚመጡት ካፒታል በኢትዮጵያ ያለውን የውጭ ምንዛሪ እጥረት በማቃለል ለተጨማሪ ኢንቨስትመንት ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል። ከዚህ መነሻነት የባንኩን ዘርፍ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት የማድረጉ ሂደት በውስን የውጭ ባንኮች ብቻ ይጀመራል።
መንግሥት በኢትዮጵያ በባንክ ዘርፍ ለመሳተፍ የሚመጡ የውጭ ባንኮችን በሙሉ ተቀብሎ ፈቃድ እንደማይሰጥ ጠቁመው÷ ለመነሻነት ውስን የውጭ ባንኮችን ብቻ እንደሚያስተናግድ ተናግረዋል። ለዚህም አራት ቅድመ ሁኔታዎች....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=85638
ትዊተር 👇
https://twitter.com/PressEthio
******************
(ኢ ፕ ድ)
በኢትዮጵያ የባንክ ዘርፉን ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት የማድረጉ ሂደት ውስን ቁጥር ባላቸው የውጭ ባንኮች ብቻ የሚጀመር መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ተቋማት ሱፐርቪዥን ምክትል ገዥ ሰለሞን ደስታ እንደገለጹት÷ የውጭ ባንኮች ይዘውት የሚመጡት ካፒታል በኢትዮጵያ ያለውን የውጭ ምንዛሪ እጥረት በማቃለል ለተጨማሪ ኢንቨስትመንት ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል። ከዚህ መነሻነት የባንኩን ዘርፍ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት የማድረጉ ሂደት በውስን የውጭ ባንኮች ብቻ ይጀመራል።
መንግሥት በኢትዮጵያ በባንክ ዘርፍ ለመሳተፍ የሚመጡ የውጭ ባንኮችን በሙሉ ተቀብሎ ፈቃድ እንደማይሰጥ ጠቁመው÷ ለመነሻነት ውስን የውጭ ባንኮችን ብቻ እንደሚያስተናግድ ተናግረዋል። ለዚህም አራት ቅድመ ሁኔታዎች....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=85638
ትዊተር 👇
https://twitter.com/PressEthio
ከንቲባ አዳነች አቤቤ‼️
የከተማ አስተዳደራችን በተለያዩ አካባቢዎች በ 2.78 ቢሊዮን ብር እየገነባቸው ካሉ 6 ዘመናዊ የመሸጋገርያ ድልድዮች መሃከል የኢምፔርያል ተሻጋሪ ድልድይ ፕሮጀክት ያለበትን ደረጃ ጉብኝተናል።
ይህ ፕሮጀክት በአካባቢው ቀድሞ የነበረውን ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅ በማስቀረት የትራፊክ ፍሰቱን በማሳለጥ እና ለከተማዋም አድገት የራሱን የሆነ አስተዋፅኦ የሚያበረክት ነው፡፡ፕሮጀክቱ በአጭር ጊዜ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆን ይደረጋል፡፡
አዲስ አበባን እንደ ስሟ አዲስና አበባ የማድረግ ጉዟችን በሁሉም መስክ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
የከተማ አስተዳደራችን በተለያዩ አካባቢዎች በ 2.78 ቢሊዮን ብር እየገነባቸው ካሉ 6 ዘመናዊ የመሸጋገርያ ድልድዮች መሃከል የኢምፔርያል ተሻጋሪ ድልድይ ፕሮጀክት ያለበትን ደረጃ ጉብኝተናል።
ይህ ፕሮጀክት በአካባቢው ቀድሞ የነበረውን ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅ በማስቀረት የትራፊክ ፍሰቱን በማሳለጥ እና ለከተማዋም አድገት የራሱን የሆነ አስተዋፅኦ የሚያበረክት ነው፡፡ፕሮጀክቱ በአጭር ጊዜ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆን ይደረጋል፡፡
አዲስ አበባን እንደ ስሟ አዲስና አበባ የማድረግ ጉዟችን በሁሉም መስክ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
በናይሮቢ የሰላም ስምምነቱን መተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ሲያደርግ የነበረው የልኡካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ
***
(ኢ.ፕ.ድ)
በመንግሥትና ህወሓት መካከል የተፈረመውን የሠላም ስምምነት ተከትሎ በናይሮቢ የሰላም ስምምነቱን መተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ሲያደርግ የነበረው የልኡካን ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል።
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት መተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የተደረገውን ውይይት አጠናቀውና ተፈራርመው ዛሬ ወደ አዲስ አበባ ተመልሠዋል።
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ አዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ፣ ሌሎች የመንግሥት ባለሥልጣናትና ባለወታደራዊ ማዕረጎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
በውብሸት ሰንደቁ
***
(ኢ.ፕ.ድ)
በመንግሥትና ህወሓት መካከል የተፈረመውን የሠላም ስምምነት ተከትሎ በናይሮቢ የሰላም ስምምነቱን መተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ሲያደርግ የነበረው የልኡካን ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል።
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት መተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የተደረገውን ውይይት አጠናቀውና ተፈራርመው ዛሬ ወደ አዲስ አበባ ተመልሠዋል።
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ አዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ፣ ሌሎች የመንግሥት ባለሥልጣናትና ባለወታደራዊ ማዕረጎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
በውብሸት ሰንደቁ