ኢትዮጵያ ከምስረታው ጀምሮ ለአፍሪካ ሕብረት መጠናከር የጎላ ሚና ተጫውታለች
****************************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታ ጀምሮ ለአፍሪካ ሕብረት መጠናከር የጎላ ሚና እንዳላት ምሁራን ተናገሩ፡፡
በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህር የሆኑት ዶክተር ሙሉጌታ ደበበ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ከስልሳ አመት በፊት የአፍሪካ አንድነት ድርጅት እንዲመሰረት እና ከዚያ በኋላም የአፍሪካ ህብረት እውን እንዲሆን፤ እንዲሁም ለህብረቱ ቦታ በመስጠት ትልቅ አስተዋጽኦ ማበርከቷን ገልጸዋል፡፡
ኢትዮጵያ በድርጅቱ ምስረታ ወቅት ቀደም ሲል ለፖሊስ አካዳሚ የተሰራውን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=100851
****************************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታ ጀምሮ ለአፍሪካ ሕብረት መጠናከር የጎላ ሚና እንዳላት ምሁራን ተናገሩ፡፡
በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህር የሆኑት ዶክተር ሙሉጌታ ደበበ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ከስልሳ አመት በፊት የአፍሪካ አንድነት ድርጅት እንዲመሰረት እና ከዚያ በኋላም የአፍሪካ ህብረት እውን እንዲሆን፤ እንዲሁም ለህብረቱ ቦታ በመስጠት ትልቅ አስተዋጽኦ ማበርከቷን ገልጸዋል፡፡
ኢትዮጵያ በድርጅቱ ምስረታ ወቅት ቀደም ሲል ለፖሊስ አካዳሚ የተሰራውን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=100851
የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና በ2016 በጀት ዓመት ሙሉ ለሙሉ ሥራ ይጀምራል
**********************
(ኢ ፕ ድ)
የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና በ2016 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ሙሉ ለሙሉ ወደስራ ለማስገባት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የንግድ ቀጣናው ምክትል ሥራ አስፈፃሚ አቶ አህመድ ረሺድ ገለጹ።
የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና ምክትል ሥራ አስፈፃሚ አቶ አህመድ ረሺድ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ ነፃ የንግድ ቀጣናውን ሙሉ ለሙሉ ሥራ ለማስጀመር አዋጅ የማስጽደቅ እና የውጭ ገንዘብ አጠቃቀምን.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=100902
**********************
(ኢ ፕ ድ)
የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና በ2016 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ሙሉ ለሙሉ ወደስራ ለማስገባት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የንግድ ቀጣናው ምክትል ሥራ አስፈፃሚ አቶ አህመድ ረሺድ ገለጹ።
የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና ምክትል ሥራ አስፈፃሚ አቶ አህመድ ረሺድ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ ነፃ የንግድ ቀጣናውን ሙሉ ለሙሉ ሥራ ለማስጀመር አዋጅ የማስጽደቅ እና የውጭ ገንዘብ አጠቃቀምን.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=100902
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀምሯል
*************
(ኢ.ፕ.ድ)
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ማካሄድ ጀምሯል።
ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ውይይቱን የጀመረው በቅርቡ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወታቸውን ላጡት ለፓርቲው ስራ አስፈፃሚ አባል ለአቶ ግርማ የሺጥላ የህሊና ፀሎት በማድረግ ነው።
ኮሚቴው በሚኖረው ቆይታ በሀገራዊ እንዲሁም በፓርቲያዊ ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ውይይት በማካሄድ ውሳኔዎችንና ቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል።
ለውይይት በተዘጋጁ ሰነዶች ላይ የጋራ ግምገማ በማድረግም መላው ህዝባችንን በማሳተፍ የሚሳኩ የብልፅግና ጉዞ ትልሞች ላይ የሚመክር መሆኑን ከፓርቲው ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
*************
(ኢ.ፕ.ድ)
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ማካሄድ ጀምሯል።
ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ውይይቱን የጀመረው በቅርቡ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወታቸውን ላጡት ለፓርቲው ስራ አስፈፃሚ አባል ለአቶ ግርማ የሺጥላ የህሊና ፀሎት በማድረግ ነው።
ኮሚቴው በሚኖረው ቆይታ በሀገራዊ እንዲሁም በፓርቲያዊ ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ውይይት በማካሄድ ውሳኔዎችንና ቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል።
ለውይይት በተዘጋጁ ሰነዶች ላይ የጋራ ግምገማ በማድረግም መላው ህዝባችንን በማሳተፍ የሚሳኩ የብልፅግና ጉዞ ትልሞች ላይ የሚመክር መሆኑን ከፓርቲው ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከሶማሊያ ፖሊስ አዛዥና ከጅቡቲ ፖሊስ ምክትል አዛዥን ጋር ተወያዩ
*************************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከሶማሊያ ብሄራዊ ፖሊስ አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ሱሉብ አህመድ ፊን እና ከጅቡቲው ብሔራዊ ፖሊስ ምክትል አዛዥ ኮሎኔል ዑመር ሁሴን ሀሰን ጋር ተወያዩ ።
ውይይታቸውም ሽብርተኝነትና የተደራጁ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በተቀናጀ የሦስትዮሽ ጥምረት ለመከላከል ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
የሦስቱን ሀገራት የፖሊስ መኮንኖችን አቅም ማጎልበት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በቀጣይም የጋራ የመግባቢያ ሰነድ በጅቡቲ ለመፈራረም ተስማምተዋል፡፡
*************************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከሶማሊያ ብሄራዊ ፖሊስ አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ሱሉብ አህመድ ፊን እና ከጅቡቲው ብሔራዊ ፖሊስ ምክትል አዛዥ ኮሎኔል ዑመር ሁሴን ሀሰን ጋር ተወያዩ ።
ውይይታቸውም ሽብርተኝነትና የተደራጁ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በተቀናጀ የሦስትዮሽ ጥምረት ለመከላከል ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
የሦስቱን ሀገራት የፖሊስ መኮንኖችን አቅም ማጎልበት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በቀጣይም የጋራ የመግባቢያ ሰነድ በጅቡቲ ለመፈራረም ተስማምተዋል፡፡