በኮሪደር ልማቱ በአራት ኪሎና ፒያሳ የተጠናቀቁና ለህዝብ ክፍት የሆኑ መንገዶች‼️
👉 ከአራት ኪሎ ራስ መኮንን ድልድይ፣
👉 ከደጎ አደባባይ በቀይባህር አብርሆት ቤተ መፃህፍት፣
👉 ከማህሙድ- በቴድሮስ አደባባይ ወዳጅንት አደባባይ፣
ሰኔ 3 ቀን 2016 ዓም
👉 ከአራት ኪሎ ራስ መኮንን ድልድይ፣
👉 ከደጎ አደባባይ በቀይባህር አብርሆት ቤተ መፃህፍት፣
👉 ከማህሙድ- በቴድሮስ አደባባይ ወዳጅንት አደባባይ፣
ሰኔ 3 ቀን 2016 ዓም
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መልዕክት ‼️
ዛሬ ጠዋት የዘንድሮው የበጀት አመት ከመጠናቀቁ በፊት የመጨረሻ የሆነውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት የመቶ ቀናት ግምገማ ጀምረናል።
እንደሁልጊዜው የየሴክተሮችን አፈፃፀም እንገመግማለን። ክፍተቶችን እናጤናለን፤ በጥንካሬዎች ላይ ለቀጣይ ስራዎች እንነሳለን።
ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓም
ዛሬ ጠዋት የዘንድሮው የበጀት አመት ከመጠናቀቁ በፊት የመጨረሻ የሆነውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት የመቶ ቀናት ግምገማ ጀምረናል።
እንደሁልጊዜው የየሴክተሮችን አፈፃፀም እንገመግማለን። ክፍተቶችን እናጤናለን፤ በጥንካሬዎች ላይ ለቀጣይ ስራዎች እንነሳለን።
ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓም