በኮሪደር ልማቱ በአራት ኪሎና ፒያሳ የተጠናቀቁና ለህዝብ ክፍት የሆኑ መንገዶች‼️
👉 ከአራት ኪሎ ራስ መኮንን ድልድይ፣
👉 ከደጎ አደባባይ በቀይባህር አብርሆት ቤተ መፃህፍት፣
👉 ከማህሙድ- በቴድሮስ አደባባይ ወዳጅንት አደባባይ፣
ሰኔ 3 ቀን 2016 ዓም
👉 ከአራት ኪሎ ራስ መኮንን ድልድይ፣
👉 ከደጎ አደባባይ በቀይባህር አብርሆት ቤተ መፃህፍት፣
👉 ከማህሙድ- በቴድሮስ አደባባይ ወዳጅንት አደባባይ፣
ሰኔ 3 ቀን 2016 ዓም
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መልዕክት ‼️
ዛሬ ጠዋት የዘንድሮው የበጀት አመት ከመጠናቀቁ በፊት የመጨረሻ የሆነውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት የመቶ ቀናት ግምገማ ጀምረናል።
እንደሁልጊዜው የየሴክተሮችን አፈፃፀም እንገመግማለን። ክፍተቶችን እናጤናለን፤ በጥንካሬዎች ላይ ለቀጣይ ስራዎች እንነሳለን።
ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓም
ዛሬ ጠዋት የዘንድሮው የበጀት አመት ከመጠናቀቁ በፊት የመጨረሻ የሆነውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት የመቶ ቀናት ግምገማ ጀምረናል።
እንደሁልጊዜው የየሴክተሮችን አፈፃፀም እንገመግማለን። ክፍተቶችን እናጤናለን፤ በጥንካሬዎች ላይ ለቀጣይ ስራዎች እንነሳለን።
ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓም
ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ ስትራቴጅያዊ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
******************
(ኢ ፕ ድ)
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከደቡብ አፍሪካ የዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ትብብር ሚኒስትር ናሌዲ ፓንዶር ጋር በሁለትዮሽ እና ክልላዊ የጋራ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል።
ሁለቱ ሚኒስትሮች በሁለቱ ሀገራት መካከል ከወራት በፊት የተፈረመው ስትራቴጂያዊ አጋርነት ስምምነትን ተግባራዊ ማድረግ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይም ሀሳብ ተለዋውጠዋል።
ውይይቱ በሩሲያ እየተካሄደ ከሚገኘው የብሪክስ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን መደረጉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓም
******************
(ኢ ፕ ድ)
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከደቡብ አፍሪካ የዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ትብብር ሚኒስትር ናሌዲ ፓንዶር ጋር በሁለትዮሽ እና ክልላዊ የጋራ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል።
ሁለቱ ሚኒስትሮች በሁለቱ ሀገራት መካከል ከወራት በፊት የተፈረመው ስትራቴጂያዊ አጋርነት ስምምነትን ተግባራዊ ማድረግ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይም ሀሳብ ተለዋውጠዋል።
ውይይቱ በሩሲያ እየተካሄደ ከሚገኘው የብሪክስ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን መደረጉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓም